የአሜሪካ ኢምባሲ የአምባሳደር ማሲንጋ፣ የወልቃይት-ጠገዴ-ሁመራ ጉብኝት አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፣ የወልቃይት-ጠገዴ-ሁመራ ዞን ሃላፊዎች በሰሜኑ ጦርነት ከአካባቢው የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀያቸው በመመለስ ረገድ ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጀኔራል ታደሠ ወረደ ጋር በቅርበት ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው አረጋግጠውልኛል አሉ። አምባሳደሩ ትናንት በሁመራ ከተማ ጉብኝታቸው ወቅት፣ ከዚህ ዞን የተፈናቀሉ …
የአሜሪካ ኢምባሲ የአምባሳደር ማሲንጋ፣ የወልቃይት-ጠገዴ-ሁመራ ጉብኝት አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ Read more »