ተጻፈ በ  

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን በተያዘው የበጀት ዓመት 15 አዳዲስ የቴሌቪዥን…

ኢትዮጵያውያን ዓለም በደረሰበት የሕክምና ደረጃ ተጠቃሚ እንደሆኑ የማድረግ አላማን አንግቦ የተነሳው ጌትዌል የጤና ማማከር አገልግሎት ተቋም ስራውን መጀመሩን አስታወቀ። የጌትዌል የጤና ማማከር አገልግሎቶች መስራችና ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በጋሻው ባይለየኝ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ተቋሙ በሀገራችን ለሚገኙ ህሙማን የተሻለ ህክምናን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያገኙ ለማስቻል የሚሠራ…

ቁም ነገር ቅጽ 13 ቁጥር 193 ታህሣስ 2007

ለሶደሬ

መነሻ

በሀገራችን የኪነ ጥበብ ሙያ ውስጥ በሙያው አንቱ የተባለ አንድ አርቲስት ከዓመታት በፊት በአንድ ፊልም ላይ እንዲተውን ጥያቄ ይቀርብለታል፡፡ ጥያቄውን ተቀብሎ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የስልጠና ልምምድ እያደረገ የነበረ አንድ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ተዋጊ ሄሊኮፍተር ከሃዲው አብራሪ ቴክኒሻኑንና ረዳት አብራሪውን በማስገደድ ኤርትራ ማረፉን የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ  ሄሊኮፍተሩ ባፈው አርብ ከጧቱ 2 ሰዓት ከ35 ጀምሮ በመደበኛ የስልጠና ልምምድ ላይ ነበር፡፡ …

ቁም ነገር መፅሔት ቁጥር 193 ታህሣስ 2007

ለሶደሬ

ሰሞኑን አዲስ ስያሜ ይዘህ የወደፊት መለያዮን/ፈረንጆች ሎጎ ይሉታል/ ስሩልኝ፤ የጣቢዬንም መርህ /ሞቶ/ ሰይሙልኝ ብለህ ያስነገርከውን ማስታወቂያ ተመልክተናል፡፡ እርግጥ ነው ገና ስያሜህን ቀይረህ በኢቲቪ መስኮት ብቅ ባልክበት ሰሞን አንድ ጦማር በዚሁ ገፅ ላይ መፃፋችንን…

ቁም ነገር መፅሔት ቁጥር 193 ታህሣስ 2007
ለሶደሬ

ስለ ሜሮን ጌትነት ግጥምና ውዝግቡ
መቼም ሰሞኑን በማህበራዊ ድረ ገፆች ላይ ህዝቡ እየተቀባበለው ያለውን ‹አትሂድ› የሚለውን የሜሮን ጌትነት ግጥም አልሰማሁም አትለኝም? ወር በገባ በመጀመሪያው ረቡዕ በራስ ሆቴል በሚቀርበው የግጥም ምሽት ላይ ያቀረበችው ግጥም የመንግስት ደጋፊና ተቃዋሚዎችን የጦፈ ውዝግብ…

አዲስ አበባ ህዳር 26/2007 አዲሱ የአዋሽ ወንዝ ድልድይ ግንባታ በመጠናቀቁ ዛሬ ለትራፊክ ክፍት መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።

የኢትዮ-ጅቡቲ መስመር 90 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ ገቢና ወጪ ንግድ የሚስተናገድበት መንገድ ሲሆን በቀን ከ20 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎችንም…

ተጻፈ በ  

-የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማስተጓጐል ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸው ተጠቁሟል በታምሩ…

ተጻፈ በ  

የዛሬ ‹‹ምን እየሠሩ ነው?››…

በ  
የአንድ ዓመት ዕድሜ ያለውን ህፃን ልጇን ተሰድቤበታለሁ፤…

The first female stage Actress, Artist Selamawit G. selassie passed away .. በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት ተዋናይት ወ/ሮ ሰላማዊት ገብረሥላሴ ማረፋቸው ተነገረ። ነፍስ ይማር ። ከአንድ ዓመት በፊት ድንቅ መጽሔት ከቤታቸው ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው ነበር፣ እነሆ ለማስታወሻ ….

ሠላማዊት ገ/ሥላሴ – የመጀመሪያዋ የሴት አርቲስት (በጽጌ አይናለም የድንቅ መጽሔት ሪፖርተር ከአዲስ አበባ)
አብዛኛውን ጊዜ አስቸጋሪው ነገር ለአንድ ነገር የመጀመሪያ ሆኖ መገኘት ነው፡፡ በተለይም ደግሞ ማህበረሰቡ…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውጪ ሃገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በማህበር ተደራጅተው ቤት ለመስራት በተቀረፀው ፕሮግራም መሰረት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ በያሉበት ሃገር ምዝገባ እንደሚጀምር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሚኒስቴሩ ከክልሎች ከከተማ መስተዳደሮች ጋር በተደረገው ቅድመ ዝግጅት ላይ የተወያየ ሲሆን፥ የመመሪያ ማውጣት ስራዎችና…