ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ከላይ ለዚህ ትችት የተሰጠው ርዕስ እንደሚያመለክተው በአንድ በኩል በገንዘብ እጦት ችግር ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ለማድረግ ባለመቻሉ ምክንያት የተገደበ ወይም ደግሞ እንደ ጅብራ ተገትሮ የቀረ ግድብ የሚል ትርጉምን የሚይዝ ሲሆን ሌላው ትርጉሙ ደግሞ ከፍተኛ በሆነ የገንዘብ እጦት ችግር ምክንያት የተመደበለትን ገንዘብ በማብቃቃት ለመስራት በማሰብ ደረጃቸውን ባልጠበቁ ግብዓቶች በመጠቀም ለርካሽ የፖለቲካ […]

The post ኢትዮጵያ፡ በገንዘብ ዕጦት ምክንያት የተገደበ ግደብ? – አለማየሁ ገብረማርያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ላለፉት 15ወራት በዲሲና አካባቢው ባንክ ሲዘረፍ ቆይቷል። ‘ባለ ሳይክሉ ሽፍታ’ የሚል ስም የተሰጠው አቶ ወሰኔ አሳየ ሰን ትረስት፣ዋሽንግተን ፈርስት እና ቢቢ እና ቲን ጨምሮ 12 ባንኮችን እንደዘረፈ ታምኖበታል። የቨርጂኒያ ፖሊስ ሲከታተለው የቆየውን ወሰኔ አሳየ የተያዘው ባለፈው ሳምንት የፌደራል ፖሊስ ምርመራ ቢሮ የስውር ካሜራዎች ላይ በተገጠሙ የስልክ ዳታ ልውውጥ መከታተያ ቴክኖሎጅን ከመረመረ በኋላ ነበር። በዚሁ ምርመራም በሁሉም […]

The post ቨርጂኒያን ያስጨነቃት አቶ ወሰኔ አሳየ ተያዘ! – አሰግድ ታመነ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ሰኞ፣ መጋቢት ፳ ፩ ቀን፣ ፳ ፻ ፯ ዓመተ ምህረት አንዱዓለም ተፈራ – የእስከመቼ አዘጋጅ ጎንደር የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሳለሁ፤ ከጓደኞቼ መካከል ሁለት ወንድማማቾች ነበሩ። አንድ ላይ የዘጠነኛ፣ የአስረኛና የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪዎች ነበርን። ግንብነህ አየለና አምባቸው አየለ ይባላሉ። በተለይ እሁድ እሁድ ማታ፤ ከዚያች በዚያ ወቅት ከነበረችው አንዲቷ ሲኒማ ቤት፤ ሲኒማ ጎንደር፤ የሚታዩትን ሲኒማዎች ለማየት፤ […]

The post የቅማንት ክልል መመሥረትን በሶስት መንገዶች . . .  – አንዱዓለም ተፈራ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ህወሃት – የመርዝ ገበሬ፤ ጥይት ማጭዱ!! “የትግራይ ተወላጆች ታጥቀናል ሲለኝ – ደነገጥኩ” የሚል አስተያየት የሰጠው ኳስ አፍቃሪ ከጎልጉል የአዲስ አበባ ወኪል ጋር የተገናኘው አዲስ አበባ ስታዲየም ነበር። ጉዳዩ ለሚዲያ ግብዓት እንደሚውል ባይረዳም ገጠመኙን ለመናገር የተገደደው ስለ ምርጫ አንስተው ሲወያዩ ነው። ድንገት ተገናኝተው ቆሎ በመገባበዝ የጀመሩት ጨዋታ ዘጋቢውን ወደ 1997 ምርጫ ትዝታ ወረወረው። ተግባብተው አወጉና ተለያዩ። […]

The post “የትግራይ ተወላጆች ታጥቀናል” ሲለኝ – ደነገጥኩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ግሩም ተ/ሀይማኖት ሰሞኑን ያለማቋረጥ የመን ላይ እየተወሰደ ባለው የአየር ጥቃት ምክንያት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በከፍተኛ ችግርና ጭንቀት ውስጥ ነበሩ፡፡ ዛሬ በተደረገ የአየር ድብደባ ምክንያት ካምፕ ውስጥ የነበሩ 45 ኢትዮጵያዊን ሲሞቱ ከ60 በላይ ቆስለዋል፡፡ በIOM ካምፕ ላይ በስህተት የተወሰደ እርምጃ ነው በተባለው በዚህ ጥቃት ላይ ካምፕ ውስጥ የነበሩት የምስራቅ አፍሪካ ስደተኞች ናቸው የሞቱት የሚል መግለጫ IOM ቢያወጣም […]

The post አሳዛኝ ዜና በየመን ጦርነት 45 ኢትዮጵያዊያን ሞቱ ከ60 በላይ ቆሰሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከጊፍት ግሩፕ ኩባንያ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ይህ ጽሁፍ “ጊፍት ሪል እስቴት  ወደፊት ወይስ ወደኋላ” በሚል ርዕስ ‘አበበ ወርዶፋ’ በተባሉ ግለሰብ  ለተጻፈውና ጸሃፊው ‘ሪል እስቴቱ ጉዳት ያደረሰብኝ ደንበኛ ነኝ’ በሚል ሽፋን የኩባንያውን መልካም ስም ያለአግባብ ለመጉዳት በማሰብ እ.ኤ.አ ማርች  24 እና 25 ቀን 2015 ze-habesha.com እና satenaw.com ድረገጾች ላይ ለንባብ ላበቁት ሃተታ  የተሰጠ ምላሽ ነው። ጸሃፊው […]

The post የጊፍት ሪል እስቴት ጉዞ በስም ማጥፋት ዘመቻ ወደኋላ አይመለስም appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

“በ24 ዓመት አሁንም በአዝማሚያ ላይ ነኝ የሚለው ኢህአዴግ ……” “የ1997 የምርጫ ክርክር ይደገም ……” ግርማ ሠይፉ ማሩ [email protected]; girmaseifu.blogspot.com ተከራካሪዎች፤ አቶ ተፈራ ደርቤ እና ዶ/ር አብርሃም ተከስተ አቶ ግርማይ አደራ እና ዐዐዐዐዐ አቶ ትዕግሰቱ አወሉ እና አቶ ዮሃንስ አሰፋ አቶ ግዑሽ ገብረሰላሴ እና ትዕግሰቱ ዱባለ አቶ ጥላሁን እንዳሻው እና ሙላቱ ገመቹ በመጋቢት 18 እና 19 […]

The post የምርጫ ክርክር ሶስት- ግብርና እና ገጠር ልማት – ግርማ ሰይፉ ማሩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ለማፍቀር መፈቀር ፣ ሰው ለመርዳት ሰው መሆን ግድ ይላል ! ይህ ተፈጥሯዊ ህግ ሆኖ በሁላችንም ላይ ባይሰረጽም የታደሉት ሲሆኑትና ሲታደርጉት ከማየት አልፎ የድካማቸው ፍሬ አፍርቶ ሲያዩት ምስክር እማኝ መሆን መታደል ነው ። መልካም መስራት ለራስ ነው እንዲሉ ውስጥን ከሚሰጠው እርካታ ባሻገር የታደሉት የዘሩት አሽቶ መልካም ስራቸው በስኬት ጎዳና ሲታይና በውጤት ስኬቱ ሲደምቁ ማየት ከምንም በላይ […]

The post የማለዳ ወግ …” ልዩነት መልካም ነገር ነው! ” አንጀሊና * ዘሐራ ጥቁር አልማዝ ሆና ነጯን እናት ስታደምቅ -ነቢዩ ሲራክ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ግሩም ተ/ሀይማኖት (ከየመን) ረቡዕ ሌሊት 8፡30 ላይ የተጀመረው የአየር ድብደባ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ የመን ነዋሪ የሆነ ሁሉ በፍርሃት ርዷል፡፡ በተለይ በትላንትናው ሌሊት የነበረው የአየር ድብደባ ከፍተኛ ስለሆነ ህዝቡ ላይ የጣለው ፍርሃት ከወትሮው የተለየ ነው፡፡ “በሁቲይን አማጽያን ሚሊሻ ላይ የተጀመረው የአየርጥቃት አሁንም በድርድሩ ካልተስማሙ ወይ ሰነዓ ከተማን ለቀው እስካወጡ አያቆምም!” ሲሉ የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሰልማን ቢን […]

The post በየመን ኢትዮጵያውያኖች በጭንቅ ላይ ናቸው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ያሉን ታሪካዊ መዛግብት እንደሚያመላክቱት የዐባይ ወንዝ ከግብጽ ጋር በነበረን ግንኙነት ለውዝግብ ምክንያት መሆን የጀመረው ከሽህ ዓመታት ወዲህ እንደሆን ያስረዳሉ፡፡ እንዲያ እንዲያ እያለ መጥቶ በዐፄ ምኒልክ ዳግማዊ ዘመን እንግሊዝ ግብጽንና ሱዳንን ቅኝ ትገዛ በነበረበት ወቅት ለምትገዛው አካባቢ የዐባይን ወንዝ የውኃ ምንጭነት አስተማማኝ ለማድረግ በማሰብ የሀገራችን መንግሥት ሁለንተናዊ አቅም በዘመነ መሳፍንት የገጠመውን ስብራትና መዳከምን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም […]

The post ግብጽ የዓባይን ወንዝ የመጠቀም ታሪካዊ መብቴ የምትለውን የቅኝ ግዛቱን ውል ወያኔን አስፈረመች! – ሠዓሊ አምሳሉ ገብረኪዳን አርጋው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

እንደምትመለከቱት አማራ ከቤንሻንጉል ሲፈናቀል የሚያሳይ ነዉ፡፡ ተፈናቀልን አግባብ አይደለም እያልን ስንጮህ እነ ሌንጮና ገብረ መድን ትግል ፌስ ቡክ አይደለም እንደኛ በረሃ ገብቶ ነዉ ሲሉ እነ ሌንጮ ደግሞ ነፍጠኛውን ቀብረነዋል ይህ ጅማሮ ነዉ ገና እንጠራርጋቸዋለን ይሉናል፡፡ የኞቹ ዘመዶች ደግሞ ለማበጣበጥ ነዉ ወንድሞቻችን ናቸዉ ይሉናል፡፡ እኛ ወንድሞቻችን አይደሉም መች አልን በወንድሞቻችን ተፈናቀልን ነዉ ያልነዉ በወንድም መፈናቀል ደግሞ […]

The post ትግላችን ሁለት ቀስት ያለዉ መሆን አለበት! የአማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የጉዞው መሥራቾች ከዛሬ 119 ዓመት በፊት ጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን በዓለም ታሪክ ያልተለመደ አዲስ ታሪክ ለመሥራትና ኢትዮጵያ የምትባለውን ሀገር የማይደረስበት ከፍታ ላይ ለማስቀመጥ ሲሉ ከመላዋ ሀገሪቱ አንድ ሆነው ወጥተው፣ አንድ ሆነው ወደ አድዋ ዘምተው ነበር፡፡ ያኔ ብዙዎቹ የተጓዙት በእግራቸው ጋራ ሸንተረሩን፣ አረሁን ገደሉን እየተሻገሩ በፍጹም ኢትዮጵያዊ ወኔና ሀገራዊ ፍቅር ነበር፡፡ ያ አንድነትና የሀገር ፍቅር ስሜት ነበር […]

The post የአድዋ ዘማቾች – ዳንኤል ክብረት( appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ በሚወዳደሩበት የቦሎሴ ሶሮ ሁለት አካባቢ ሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ካቀረቧቸው ሶስት እጩዎች ጋር ይወዳደራሉ… አዲስ ትውልድ ፓርቲ ያቀረበው ዕጩ ደስታ ዳአ (አርቲስት)፣ የሰማያዊ ፓርቲው ዕጩ ቀኙ ሰባ (ተማሪ) እና የመድረክ እጩ የሆነው ተስፋዬ ኃይሌ (አርሶ አደር) ከጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር የሚወዳደሩ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ የሆኑት አቶ […]

The post የኢህአዴግ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩት በቦሎሴ ሶሮ ሁለት ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የሰማያዊ ፓርቲ የጠራውን ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ መንገድ ለማስቀየስ የሞከረው ወያኔ አልተሳካለትም:: v       

The post የሰማያዊ ፓርቲ ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

-ኢዴፓ ድርጊቱ ካልቆመ ራሴን ከምርጫ አገላለሁ አለ በመጪው ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚደረገው ጠቅላላ ምርጫ ተሳታፊ የሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በምርጫ ቅስቀሳ መልዕክታቸው ላይ የቅድሚያ ምርመራ (ሳንሱር) እየተደረገ ነው ሲሉ ከሰሱ፡፡ ኢዴፓ ቅድመ ምርመራው ከተደገመ ራሴን ከምርጫ አገላለሁ ብሏል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ እስከ ግንቦት 13 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚዘልቀው የምርጫ ቅስቀሳና ዘመቻ የጊዜ ሰሌዳ የተለያዩ መልዕክቶቻቸውን […]

The post ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ መልዕክታችን ላይ የቅድሚያ ምርመራ እየተደረገ ነው ሲሉ ከሰሱ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከጡረታ ማራዘም ጋር በተያያዘ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ የገቡት የዶ/ር መረራ ጉዲናና የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ጉዳይን አስመልክቶ እየተናፈሰ ያለው ዘገባና አስተየያት ከእውነት የራቀ ነው በማለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ አስተባበሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያስታወቁት መጋቢት 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ዕለት በዩኒቨርሲቲው የሴኔት አዳራሽ ለተለያዩ የአገር ውስጥ ጋዜጠኞች አጠቃላይ የመማር ማስተማርና አስተዳደራዊ […]

The post አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጡረታ የማራዝመው ሕግ አክብሬ ነው አለ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ባለፈው አርብ ሌሊት በኢትዮጵያ አየር ሃይል ተዋጊ ጄቶች በሁለት ታርጌቶች ላይ ክፉኛ ጥቃት የተሰነዘረባት ኤርትራ ‹‹የተመታሁት በእስራኤልና በሲ አይ ኤ እንጂ በኢትዮጵያ አይደለም›› በማለት ዜጎቿን እየዋሸች እንደምትገኝ ተገለጸ፡፡ አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለስልጣን ለኩራት ጋዜጣ እንዳረጋገጡት የኢትዮጵያ አየር ሃይል በሁለት የኤርትራ ኢኮኖሚና ወታደራዊ ታርጌቶች ላይ ጥቃት ፈጽሟል፡፡ከአስመራ በ45 እና 150 ኪሎ ሜትሮች ላይ […]

The post ኤርትራ “የተመታሁት በእስራኤልና በሲ.አይ.ኤ ነው” አለች appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

  በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ሦስቱ ተወዳጅ ጋዜጠኞች መጋቢት 15/2007 ዓ.ም  የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ፡፡  ተከሳሾች ባቀረቧቸው ሁለት አቤቱታዎች ላይ ፍርድ ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰቶ የነበረ ሲሆን፡ በዚህም አንደኛ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ አለኝ ካለው ማስረጃ ዝርዝር ውስጥ […]

The post የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ – ዴሲሶን ሬዲዮ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የኢትዮጵያ ህዝብ ፍትህና ነፃነት እንደናፈቀ፤ ሀገራችንም ቅን መሪ እንዳጣች ዘመናት ተቆጠሩ። በየጊዜው የመጡ ገዢዎቿ በህዝቧ መሥዕዋትነትና ታላቅ ተጋድሎ በተገኘ ድል ሥልጣን ላይ ከወጡ በሗላ፤ በህዝብ ፊት ቃል የገቡትን ወደ ገደል ሰደው፤ ዘግናኝ በሆነ ሥርዓታቸው በማፈን ህዝቧን ለከፋ ድህነትና ጉስቁልና ሲዳርጉት፤ አይናችን እያየ ጆሮአችንም እየሰማ፤ አመታት ተቆጥረዋል። የቅርብ ታሪካችን እንደሚመሰክረው፤ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ፆታ፣ እድሜ፣ ሃይማኖት፣ […]

The post የፍትህ ያለ? – ሁኔ አቢሲኒያ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በኢትዮጵያ የብሔራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎት መዋቅር ውስጥ ተመድበው የሚያገለግሉ የሰለላ ሰራተኞች በጽናት መስራት በማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸው ተሰማ። የጎልጉል ታማኝ የዜና ምንጮች አንዳሉት ድርጅቷ ህወሃትንና ታላቁን የአፈና ተቋም የስለላ ኦፊሰር የነበረችው የመክዳት ውጥኗ እውን የሆነላት ከስድስት ዓመት በኋላ ነው። በተደጋጋሚ ጊዚያት የዲፕሎማት ቪዛ እንዲሰጣት ፓስፖርቷን ለኢሚግሬሽን ብትልክም ያልተሳካላት ይህቺ የስለላ ኦፊሰር፣ በመጨረሻ የተሳካላት ስፔን አገር […]

The post ለዓመታት የስለላ ሠራተኛና የአዲስ አበባ ቀጠና ኦፊሰር የነበረች የህወሃት አባል መክዳቷ ታወቀ። appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ጥሩዬ ወንድ ልጅ የተገላገለችው ከትናንት በስቲያ ፣ ሃሙስ ማታ ሲሆን፣ ባለቤቷ አትሌት ስለሺ ስህን አብሯት ይገኛል። አድማስ ሬዲዮ ለጥንዶቹ እንኳን ደስ አላችሁ ሲል ፣ ህጻን ናታን ስለሺንም ያሳድግህ እያለ ነው። አትሌት ስለሺ ለአድማስ ሬዲዮ “ሁሉ በስላም ተከናውኗል – እግዚአብሔር ይመስገን” ሲል ደስታውን አካፍሏል። እስኪ ላይክ ወይም እንኳን ደስ ያለሽ በሉልን

The post ታዋቂዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በአትላንታ ሆስፒታል ወንድ ልጅ በሰላም ተገላገለች። appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት አርብ መጋቢት ፲፰ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. ቅፅ ፫ ፣ ቁጥር ፲፫ ሠሞኑን በትግሬ-ወያኔ፣ በግብፅ አረብ ሪፑብሊክ እና በሱዳን እስላማዊ አገዛዝ መካከል በአባይ ወንዝ የውኃ አጠቃቀም ላይ የሚያተኩር የጋራ የሥምምነት ሠነድ ተፈርሟል። የሥምምነቱ ሠነድ ለሕዝብ ይፋ የሆነው ማክሰኞ መጋቢት ፲፭ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. (Tuesday March 24, 2015) ነው። ሆኖም የሥምምነት ሠነዱ የወጣበት […]

The post ከትግሬ-ወያኔ አገዛዝ ለኢትዮጵያ በጎ ነገር ይመጣል ብሎ ማሰብ ከዕባብ ዕንቁላል እርግብ ይፈለፈላል ብሎ ማመን ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በአ/አበባ ሀ/ስብከት ሥራ አስኪያጅ ምርጫ ከረዳት ሊቀ ጳጳሱ ጋራ እንዲግባቡ የተደረገው ጥረት አልተሳካም መመሪያቸው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ኹለንተናዊ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ጠቅላይ ጽ/ቤቱ በዛሬው የቋሚ ሲኖዶሱ ስብሰባ ያቀረበውን ስጋት አጣጥለውታል በአ/አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጆች ምርጫ እና ሥያሜ የፓትርያርኩን የአካሔድ ስሕተት ከማረም አንጻር የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ እና መመሪያ እንደሚሰጥበት ይጠበቃል […]

The post ፓትርያርኩ በሕግ አፍራሽነታቸው ጸኑ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የኢትዮጵያ እና የግብፅ የንግድ የንግድ ማህበረሰብ ልዑካን አባላት ስብሰባ ትላንት በሸራተን አዲስ ሆቴል ሲካሄድ  የሁለቱም ሃገራት የጸጥታ ሠራተኞች ጋዜጠኞችን በማስገባት ባለመስማማታቸው ተወዛገቡ፡፡       በግምት ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ገደማ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና የግብጹ ፕሬዚደንት አብዱልፈታህ አልሲሲ በተገኙበት የሁለቱ ሀገራት የንግድ ማህበረሰብ አባላት ባሰተፈው ስብሰባ ላይ ለመዘገብ የሄዱ የኢትዮጽያ ጋዜጠኞች በግብጽ የጸጥታ ኃይሎች ገብተው […]

The post የግብፅ እና የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ተወዛገቡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ በብአዴን/ኢህአዴግ ካድሬዎችና ደህንነቶች ከለቅሶ መባረራቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ በደሴ ከተማ ሰማያዊ ፓርቲን ወክለው በዕጩነት የቀረቡት አቶ ተስፋየ ኃይሌ የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆኑ ግለሰብ የቀብር ሥነ ስርዓት ደሴ ከተማ ላይ በተፈፀመበት ወቅት በመገኘታቸው የ‹‹ሰማያዊ ፓርቲን ቲሸርትን ለብሰህ ለቅሶ ላይ መገኘት አትችልም›› ተብለው በካድሬዎችና ደህንነቶች መባረራቸውን ገልጸዋል፡፡ የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር እሁድ መጋቢት 20/2007 ዓ.ም […]

The post የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ በደህንነቶች ከለቅሶ ቤት ተባረሩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

The post የጀርመን ዊንግስን አውሮፕላ ረዳት አብራሪው ሆንብሎ ሣይከሰክስው እንዳልቀረ ተሠማ ፤150 ሞተዋል፡፡ (አለምነህ ዋሴ – አዋዜ ዜና) appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ፓትርያርኩ ‹‹አልመራኹትም›› በሚል ያፈኑት የረዳት ሊቀ ጳጳሱ ተደጋጋሚ ማሳሰቢያ እና የዋና ሥራ አስኪያጁ ጥያቄ በቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት አቅራቢነት ቋሚ ሲኖዶሱ ዛሬ ይወያይበታል ረዳት ሊቀ ጳጳሱ፣ ፓትርያርኩ መመሪያቸውን ከቤተ ክርስቲያን መሠረታዊ ሕግና ከሀ/ስብከቱ ዘለቄታዊ ሰላም አንጻር መዝነው የእርምት ማስተካከያ እንዲያደርጉ በድጋሚ አሳስበዋቸዋል የሀገረ ስብከቱን ጽ/ቤት በወረራ መልክ በመቆጣጠር ስለ ሥዩማን ሥራ አስኪያጆቹ ምደባ ያብራሩት እነዘካርያስ ሓዲስ፡- […]

The post ፓትርያርኩ ዛሬ በሕግ አፍራሽነት ይጠየቃሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የጦቢያ ነጭ ለባሽ ከካናዳ ግራ የተጋባ ኑሮው ቋንቋ እንኳን በወጉ ሳይማር አቶ ለገሰና አላሙዲንን አቆላምጦ ቋሚ የአሸርዳጅነት ስራ የተሰጠው ቢንያም ከበደ (ቀለለ)ደግሞ ብሎ ብሎ ሄሊኮፕተራችንን መልሱ እያለ ሃገር ቆርሶ ለሰጠ የሽፍታ ቡድን ቋሚ ጠበቃ ሆኖ ሳያፍር፡ ወያኔ ተቆርቋሪ ሆኖ ፋታ ሳይሰጥ ላስገነጠላት የኤርትራ ምድር ግድ ሳይለው፡ ስለ ትግራይ የአፓርታይድ ስርዓት ንብረት ዛሬ አንደበቱ ተከፈተ።Ethiopia first, […]

The post ወይ ቤን ድኩማኑ – አምላክ ፍርፋሪ ለቃሚ ከመሆን ያውጣን! appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የየትኛውም ሀገር መንግሥት፣ ለሚመራው ህዝብ፣ እየሰራ ስለሚገኛቸው ሥራዎች የማሳወቅ ኃላፊነት እና ግዴታ ስላለበት ይናገራል፡፡ የአገላላጽ ደረጃ እና መጠኑ እንደየመንሥታቶቹ ባህሪ የሚወሰን ነው፡፡ መንግሥታት ሥለሚያከናውኗቸው ሥራዎች ለህዝቡ በግልጽ ዕውነቱን ሊናገሩ እንደሚችሉ ሁሉ፣ ለፖለቲካ ትርፋቸው ሲሉ ቀናንሰው እና ውሸትን አቀላቅለው ሊገልጹም ይችላሉ፡፡ ይሄም ብቻ አይደለም፣ ከተሰራው በላይ በማጋነን፣ የፕሮፖጋንዳ ሥራን በፈጆታነት ይጠቀማሉ፡፡ ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ይሆናል ብዬ […]

The post መንግሥት ለምን ጩኸት ይወዳል? – ኤልያስ ገብሩ ጎዳና appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

‹ህገ መንግስታዊ መብታችን ከቦሊ ቦል ስፖርት በታች ሆኗል›› አቶ አዲሱ ጌታነህ የባህርዳር ከተማ አስተዳደር እሁድ መጋቢት 20/2007 ዓ.ም የ9ኙን ፓርቲዎች ትብብር በባህርዳር ከተማ ሊያደርገው የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ እውቅና እንዳልሰጠውና ሰልፉን ማድረግ እንደማይቻል የትብብሩ አባልና የባህርዳር ሰልፍን አስተባባሪ ለሆነው ሰማያዊ ፓርቲ በላከው ደብዳቤ አስታውቋል፡፡ አስተዳደሩ ለሰልፉ እውቅና እንዳልሰጠ የገለፀው ‹‹ሁለተኛውን አገር አቀፍ የትምህርት ቤቶች ስፖርት ውድድር […]

The post የባህርዳር ከተማ አስተዳደር የትብብሩን ሰልፍ እውቅና ነፈገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

(ዳኝነት መኮንን እና ማስረሻ ማሞ) በኢትዮጵያ የሙዚቃ አድናቂዎች ዘንድ ተወዳጅነትን ካተረፉት የልብ አድርሶች አንዱ ድምጻዊ ሚካዔል በላይነህ ነው። “ሕይወትን ከምንጯ ጠጣሁ ተመልሼ” እያለ ሲዘፍን በእርሱ ሙዚቃ ሌሎች ሕይወትን ከምንጯ ደግመው እንዲጠጡ ያደርጋል ቢባልም የተሳሳተ ሚዛን አይመስለንም። የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊዎች በሚካዔል ዘፈን ጉዳይ ከበርካታ የሙዚቃ ባለሞያዎች ጋራ ሲወያዩ የሚነሳው አንድ ዋነኛ ነጥብ አቀንቃኙ የ60ዎቹ ወርቃማ የሙዚቃ […]

The post ሚካዔል በላይነህ “የኢትዮጵያ ሙዚቃ ወርቃማ ዘመን” ትንሳዔ ሰንደቅ ነውን? appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው ሰሞኑን የተለያዩ ምሁራን በአማራ ስም የመደራጀትን አስፈላጊነት አጽንኦት ሰጥተው ጽፈዋል፡፡ አስቀድሞም ከፊሎቹ “ራሳችንን ማንነታችንን መሠረት አድርጎ እየተፈጸመብን ካለው ጥቃት ለመከላከል እንችል ዘንድ በራሳችን ብሔረሰብ በአማራ ስም የፖለቲካ ድርጅት ማቋቋም የግድ አስፈላጊ ነው” በማለት በአማራ ስም የፖለቲካ ድርጅት የማቋቋምን ጉዳይ አስፈላጊነት ያንጸባረቁ ነበሩ፡፡ አንዳንዶቹ ያልበሰሉትም ከዚህም አልፈው በተቀደደላቸው በር በመግባት የመገንጠልን ሐሳብ […]

The post ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው ሀገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ከጥፋት የሚታደገው ብቸኛው መንገድ!!! appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

አለማችን አንባገነን ስታስተናግድ ወያኔ የመጀመሪያው አይደለም። ዘረኛንም እንዲሁ …….. እኛም ስለነፃነት ብለን ለትግል ስንነሳ የመጀመሪያዎቹ አይደለንም …… አለማችን እንደየዘመኑና እንደ የወቅቱ አንባገነኖች ያለ የሌለ የመሳሪያና ወታደራዊ ሀይላቸውን በመጠቀም ህዝብን በፍርሀት አሸማቀውና ረግጠው ለመግዛት ሲውተረተሩ በተደጋጋሚ ታይተዋል። በዚያው ልክ ህዝባዊ ሀይልን መመከት ተስኗቸው ሲንኮታኮቱ በተደጋጋሚ የታየ ወደፊትም አናባገነኖች እስከተከሰቱ ድረስ በህዝባዊ ሀይል ተጠራርገው መቀመቅ ሲወርዱ መታየቱ […]

The post አርበኞች ግንቦት7 – ጉዞአችን ወደ ነፃነት ነው!! መዳረሻችንም የነፃነት አደባባይ ብቻ ነው!! appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

አንዱን የዘመናችንን ትልቁን ብሔራዊ ችግር ለመፍታት ያስችል የመሰለኝን ሐሳብ ከጥቂት ቀናት በፊት “በኢትዮጵያ ሰላም የሚያመጣ የአማራ የተራድኦና የዕርቅ ድርጅት ያስፈልጋል” በሚል ርእስ አንድ ጽሑፍ በ ethiomedia ለሕዝብ አቅርቤ ነበር። በጽሑፉ ጥቂት ሰዎች የተወያዩበትን ወዳጆች ልከውልኝ አነበብኩት። በስልክ ያወያዩኝም አሉ። ትችቶቹን ሁሉ ስላላየኋቸው ይሆናል እንጂ፥ ያየኋቸውን ሳጠናቸው፥ ከዶክተር ፀሐይ ብርሃነ መስቀል በቀር ፍሬ ነገሩ ላይ ያተኮረ […]

The post ያልመከተ ተፈነከተ፤ ያልተደራጀ ተፈጀ። (ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

“ኢህአዴግ የህዝቡ ብሶት አደጋ እንደሚያስከትል አውቋል” ስትል የአዲስ አበባ የኢህአዴግ የሴቶች ሊግ ም/ል ሊቀመንበር ተናገረች የሊጉ ም/ል ሊቀመንበር በመሆን ለአመታት ያገለገለችው ወ/ት እየሩሳሌም አበረ ከኢሳት ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ “የአዲስ አበባ ህዝብ እንደሚገነፍል ድስት እፍ እፍ እየተባለ ቢያዝም፣ አሁንም በርካታ የዲሞክራሲ እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እያነሳ ነው” ብላለች። የታፈነ የመልካም አስተዳደር እና የዲሞክራሲ ጩኸት አለ የምትለው […]

The post ”የአዲስ አበባ ህዝብ እንደሚገነፍል ድስት እፍ እፍ እየተባለ ነው” እየሩሳሌም አበረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የተቋረጠውን ድርድር ለማስጀመር መጋቢት 9 ቀን 2007 ዓ.ም.  አዲስ አበባ እንደገባ የሚገልጸው በቀድሞው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር የሚመራው፣ የአሁኑ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ልዑካን ቡድን ከመንግሥት ወገን የሚያነጋግረው በማጣቱ ወደ ካናዳ መመለሱን ገለጸ፡፡ የኦዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መጋቢት 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ከመንግሥትና ከገዥው ፓርቲ ኃላፊዎች ጋር በስልክ […]

The post ‹‹አዲስ አበባ ገብተው እንደነበር አላውቅም›› አቶ ሽመልስ ከማል appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ሳንቲም በመሰብሰብና በማጠራቀም ራስ ላይ የመቆጠብ እቀባ በማድረግ ለመንግስት የተቃውሞ መልእክት ማስተላለፍ ረቡዕ መጋቢት 16/2007 በሰላማዊ ህዝባዊ ትግል ውስጥ ትብብር የመንፈግ እና የቦይኮት ተቃውሞ ከመንግስት ኃይሎች ጋር ሳይፋጠጡ እና አካላዊ ግጭት ውስጥ ሳይገቡ ትብብርን በመንፈግና የቦይኮት እንቅስቃሴዎችን በማድረግ በደል እያደረሰ ለሚገኘው አካል የተቃውሞ መልእክት የማተላለፍ ስልት ነው፡፡ የትብብር መንፈግ ተቃውሞዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ዓይነቶች ያሏቸው ሲሆን […]

The post 2ኛው አነስተኛ የትብብር መንፈግ ተቃውሞ መርሃ ግብር appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በየድህረ ገጾች ላይ በየጊዜዉ የሚወጡ አንዳንድ ጽሁፎች እንደሚያመለክቱት ከሆነ የኦሮሞ ብሔረሰብ ከተቀረዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ሲነጻጸር አብላጫዉ ብሔረሰብ (51%) እንደሆነ ተደርጎ ነዉ። ይህንንም ጽሁፍ የሚጽፉት ከኦሮሞ ብሔረሰብ የመጡ ብሔረሰበኞች ወንድሞቻችንና እህቶቻናችን ናቸዉ። ይህም አመለካከት በኦሮሞ ፖለቲከኞች የተጀመረና በቅጡ ሳይጤን ላይ ላዩን እተንጓለለ ለብዙ አመታት የተናፈሰ በመሆኑ አዲስ መጤ የሆኑ ኦሮሞ ፖለቲከኞችም እንደ እዉነኛና ተጨባጭ ነገር […]

The post ኢትዮጵያ ዉስጥ አብላጫ (majority) ብሔረሰብ አለ ወይ? – ዛርጉላ ገረሴ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ተጻፈ በ  ታምሩ ጽጌ ‹‹በቂ ማስረጃ አቅርበን አላቀረባችሁም መባሉ ተገቢ አይደለም›› ጠበቃ አመሐ መኰንን በተጠረጠሩበት የሽብርተኝነት ወንጀል በሚያዝያ ወር 2006 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ የተመሠረተባቸውና ዋስትና ተከልክለው በማረሚያ ቤት የሚገኙት ሴት ጦማሪያን ማኅሌት ፋንታሁንና ኤዶም ካሳዬ፣ ከአያያዝ ጋር በተገናኘ በማረሚያ ቤቱ ችግር እንዳለባቸው በተደጋጋሚ ያቀርቡት የነበረው አቤቱታ፣ ‹‹በማስረጃ የተደገፈ አይደለም፤›› ተብሎ መጋቢት 15 ቀን […]

The post ሴት ጦማሪያን በተደጋጋሚ ሲያቀርቡት የነበረው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በመሬት ሊዝ ጨረታ የሚታየው ከፍተኛ የዋጋ ንረት መንስዔ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት በስፋት ባለማቅረቡ መሆኑን ከንቲባ ድሪባ ኩማ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ ድሪባ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ አስተዳደሩ መሬት በስፋት ካለማቅረብ ጋር ተያይዞ የመሬት ዋጋ ሊጨምር ይችላል የሚሉ ግለሰቦች፣ ኢኮኖሚ ከሚፈቅደው በላይ የተጋነነ ዋጋ እያቀረቡ ነው ብለዋል፡፡ በአስተዳደሩ ክልል ውስጥ ለሚገኝ መሬት ኢኮኖሚው ከሚፈቅደው […]

The post የአዲስ አበባ አስተዳደር ለመሬት ዋጋ ንረት መንስዔ በስፋት አለመቅረቡ ነው አለ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ የፍትሕ ሚኒስቴርና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ከሚያዝያ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሚያከብሩት የፍትሕ ሳምንት፣ የአምስት ዓመቱ የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የፍትሕ አፈጻጸም እንደሚገመገም ተገለጸ፡፡ ‹‹ፍትሕና ሁለንተናዊ ዕድገት›› በሚል መሪ ቃል በሚከበረው የፍትሕ ሳምንት፣ በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የፍትሕ አፈጻጸም ምን ይመስል እንደነበር፣ ከኅብረተሰቡ […]

The post የአምስት ዓመት የፍትሕ አፈጻጸም በአንድ ሳምንት ሊገመገም ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ተጻፈ በ  የማነ ናግሽ ፕሬዚዳንት አልሲሲ ከ30 ዓመታት በኋላ ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ የመጀመርያ ናቸው ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ ከተቀመጠ ጊዜ ጀምሮ ላለፉት አራት ዓመታት ሞቅና ቀዝቀዝ ሲል ለነበረው የምሥራቅ ናይል (ዓባይ) ተፋሰስ አባል አገሮች ግንኙነት፣ ወደ ተሻለ የትብብርና መንፈስ ከፍ ያደርጋል ተብሎ የታመነበት የመርህ ስምምነት ላይ ተደረሰ፡፡ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ለመጀመርያ ጊዜ በታላቁ […]

The post ኢትዮጵያ ከግብፅና ከሱዳን ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ ስምምነት አደረገች appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ሦስቱ ተወዳጅ ጋዜጠኞች መጋቢት 15/2007 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል፡፡ መዝገቡ ተቀጥሮ የነበረው ተከሳሾች ባቀረቧቸው ሁለት አቤቱታዎች ላይ ፍርድ ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ነበር፡፡ በዚህም አንደኛ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ አለኝ ካለው ማስረጃ ዝርዝር ውስጥ […]

The post የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

March 24, 2015 አበበ ገላው (ከፌስቡክ የተወሰደ) ወያኔ ኤርትራ ውስጥ የሚገኝ አንድ የካናዳ የወርቅ ማእድን በአውሮፕላን መደብደቡን አፍቃሪ ወያኔ የሆኑ ድረ ገጾች “ወታደራዊ ምንጮችን” በመጥቀስ ዘግበዋል። ይሁንና እንኳን ድብደባው የጥቃቱን…

The post የጄት ድብደባ ወይንስ የአውሮፕላን መከስከስ? appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ኢትዮጵያ፣ሱዳን እና ግብፅ ትናንት መጋቢት 14/2007 ዓም ካርቱም ላይ በአባይ ወንዝ አጠቃቀም እና በተለይ ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ግድብ አጠቃቀም ዙርያ አንድ ስምምነት ተፈራርመዋል። የአባይ ጉዳይ ከአፍሪካ ቀንድ አልፎ በግብፅ ሳብያ…

The post በኢትዮጵያ፣ሱዳን እና ግብፅ መሃከል የተደረገው ስምምነት የሚጨበጨበለት አይደለም።ለኢትዮጵያ አንድ ለግብፅ ሶስት ጥቅሞችን ሰጥቷል (የጉዳያችን ልዩ ዘገባ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

አንዳንዴ እንዳለመታደል ነው መሰል በሌሎች ሀገሮች ተብለው ተብለው ያለቀላቸው ነገሮች እኛ ሀገር ሲገቡ ልክ በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ እንደምንሠራቸው መስለው ቁጭ ይላሉ፡፡ ሌላ ቦታ ተሠርተው፣ ችግሮቻቸው ታውቀው፣ ልምድ ተቀስሞባቸው፣ አዳዲስ አሠራሮችና…

The post ጊፍት ሪል እስቴት ወደፊት ወይስ ወደ ኋላ – አበበ ወርዶፋ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከሰሞኑ አገራችን ኢትዮጵያን በተለይም ብሄራዊ ጥቅሟንና ደህንነቷን በተመለከተ ሁለት አቢይ ዜናዎች የአገራቸን የኢትዮጵያንና የኢትዮጵያ ጉዳዮች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚመለከታቸዉን አገሮች የአየር ሞገደች ተቆጣጥረዉት ነበር። ከእነዚህ ዜናዎች ዉስጥ አንዱና ዋነኛዉ ኢትዮጵያ፤…

The post ህዳሴም ሆነ ዉዳሴ ክህዝብ የሚደበቅ ምንም ነገር የለም! አርበኞች ግንቦት7 appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በዓለም ታሪክ በሰው ልጆች እልቂት ( የግፍ ጥፋት ) የሚጠቀሱ ብዙ ሰዎች አሉ ። ከነዚህ ውስጥ የሚያውቀውም የማያውቀውም የሚያውቀው ምናልባት አውስትሪያዊው አዶልፍ ሂትለርን ነው ( አንዳንዶች ሂትለር ራሱ በዘሩ አይሁድ…

The post እንደ አማራ ብጽፍ (ሄኖክ የሺጥላ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከፍያለው ጌጡ ጠቅላይ ሚኒ ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንትና በጅማ ከተማ ተገኝተው ይህን አድርገን ነጻነት አመጣን ዲሞክራሲን እየቀዳን ለህዝቡ አከፋፈልን አሉ። የጅማ ዩኒቨርስቲ ተማሪወች እንዳደረሱኝ መረጃ ከሆነ ሚኒ ኃይለማርያም ኔትወርክ አዘግተው በጅማ…

The post ማንኛውም ተቃዋሚ ድርጅት ስርዓት ከለለው አቅም አለን ከርቸሌ እንከተዋለን የሚል ማስፈራርያ ወዲ ኃይለማርያም ደሳለኝ አሰሙ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

‹‹ቤተሰቦቻቸው ምግብና ልብስ ማስገባታቸውን ሰምተናል›› ሰማያዊ ፓርቲ የሰማያዊ ፓርቲ የአደረጃጀት ጉዳይ ምክትል ኃላፊ የነበሩት አቶ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ፣ የምክር ቤት አባል የነበረችው ወ/ሪት ኢየሩሳሌም ተስፋውና የሕዝብ ግንኙነት ኮሚቴ አባል አቶ…

The post ሦስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ግንቦት ሰባትን ለመቀላቀል ድንበር ሊያቋርጡ ሲሉ መያዛቸው ተሰማ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.