ዋይ ! ዋይ ! (በሙሾ ዜማ ይውጡት) ንዋይ ዋይ! ዋይ! ንዋይ ንዋይ ሞተ አሉ በቁሙ ንዋይ ሞተ አሉ በቁሙ ጨለመችበት ዓለሙ (2) ንዋይ በንቁላል ተመታ ንዋይ በንቁላል ተመታ ሊዘፍን መጥቶ በማታ (2፟) ዋይ! ዋይ! ንዋይ ዋይ! ዋይ! ንዋይ ምን ይላት ይሆን ለሚስቱ ምን ይላት ይሆን ለሚስቱ በንቁላል ገምቶ ደረቱ (2) ጀግናው ፈረሰ ለሆዱ ጀግናው ፈረሰ […]

የአይሲል ( Islamic State of Iraq and the Levant – ISIL ) እንቅስቃሴ ከሰማይ ዱብ ያለ አዲስ ክስተት አይደለም። አይሲል ( አንዳንዶቹ ISIS ይሉታል – Islamic State of Iraq and Syria ) በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው የፖለቲካ ውጥንቅጥ ሀቅ ውጤት ነው። ለአነሳሱ፣ ለዕድገቱና ለሂደቱ ብዙ ነባሪ ምክንያቶች አሉት። በርግጥ የአይሲልን እንቅስቃሴ ከሀይማኖትና ከዘይት ሀብት ለይቶ ማየት […]

የምርጫ አመት ነው። ነጻ ጋዜጦጭ በሙሉ ተዘግተዋል። አገዛዙ በሕዝብና በመንግስት ገንዘብ በየተቋማቱና መስሪያ ቤቶች ስብሰባ እየጠራ ፣ በኢቲቪ ህዝቡን የሚያደነቁረው አንሶት፣ እንደገና በስብሰባ ዜጎችን እያደነቆረ ነው። ኢትዮጵያዊያን የዲሞክራሲያዊ እና ሰብአዊ መብታቸው ተረግጦ በግድ ስልጠና እንዲወስዱ እየተደረጉ ናቸው። አንዳንዶች “ዉሸት ነው። ኢሕአዴግ ለዲሞክራሲ የቆመ ተራማጅ ድርጅት ነው” ሊሉ ይችላሉ። ይችን አብራ የተያያዘቸውን ማስታወቂይ እንዲያነቡ እናበረታታለን። ይህ […]

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የህሊናና የፖለቲካ እስረኞችን በአደባባይ ሻማ ማብራት ፕሮግራም ለማሰብ፣ የአዲስ አበባ አስተዳደርን በደብዳቤ መጠየቁንና የአስተዳደሩ የሕዝባዊ ስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ለፕሮግራሙ የተመረጠውን ቦታ የተለያዩ ምክንያቶችን በመስጠት ዕውቅና እንደነፈገው ፓርቲው አሳውቋል፡፡ በመሆኑም ድርጊቱ የተለመደ የሕገ-መንግስታዊና የሕግ ጥሰት መሆኑን በመገንዘብ በጥልቀት ተወያይቶበታል፡፡ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ህብረተሰቡን በግዳጅ ስልጠና ወጥሮ በፈለገበት ቦታ ላይ […]

መምህራኑ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ የተለያዩ አዳራሾች ተሰብስበው በ3 አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያዩ የተገለጸላቸው ሲሆን አጀንዳዎቹም፡- 1 . ስለተሃድሶ መስመራችንና የኢትዮጵያ ህዳሴ 2 . ዴሞክራሲያዊ ሥርዓታችንና ፈተናው 3 . የትምህርት ጥራትና ማነቆዎቹ የሚሉ ሲሆን ስብሰባው የሚቀጥለው ለ 7 ቀን እንደሆነና ቅዳሜና እሁድንም እንደሚጨምር ከመድረኩ መሪዎች ተገለጸላቸው፡፡ መምህራኑም ” እኛ ቅዳሜና እሁድ መሰብሰብ አንፈልግም ማረፍ አለብን:: በተጨማሪም […]

የመድረክ አመራር አባል ዶር በየነ ጴጥሮስ ፣ ከአዲስ አድማሷ ጋዜጠኛ ኤልሳቤጥ እቁባይ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል። በተለይም በመድረክ ዉስጥ ስላሉት ችግሮች የተጠየቁት ዶር በየነ፣ ከአንድነት ፓርቲ ጋር ከተፈጠረው ችግር ዉጭ ሌላ ምንም ችግር መድረክ ዉስጥ እንደሌለ ገልጸዋል። በአረና ትግራይ ዉስጥ፣ ታዋቂው ታጋይ አቶ አስገዴን ጨምሮ ከአረና በለቀቁ አባላት ዙሪያ ምላሽ […]

የአንድነት ፓርቲ የመቱ ዞን የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ታመነ መንገሻ ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መስከረም 3 ቀን 2007 ዓ.ም በመቱ ወረዳ ፖሊስ ጣቢያ መታሰራቸውን ከአካባቢው የደረሰን ዜና ያመለክታል፡፡ አቶ ታመነ መንገሻ የታሰሩት አማራ ይቀውጣ ብለሃል በሚል ሰበብ እንደሆነና ይህን ተናገሩ በተባለበት ወቅት ታመው አልጋ ላይ እንደነበሩ ምንጮቻችን የገለጹ ሲሆን ፖሊስ በሳቸው ላይ እንዲመሰክር ፖሊስ ጣቢያ ለምስክርነት […]

– ያልበሰሉ ካድሬዎች ድክመቶቻቸውን ይዘው ሃገሪቱን የማትወጣበት ከባድ አደጋ ውስጥ ከተዋታል። – የኢትዮጵያ ህዝቦች የጋራ መስዋትነት በመክፈል ታሪካዊ ድሎችን የምንቀዳጅበት ጊዜ ነው። – ወሳኙ የትግል ጊዜ እና የወያኔ በር በርግደን ነጻነታችንን የምናረጋግጥበት ቁልፉ በጃችን ነው። – አንዱ አንዱን ሲኮረኩም የወያኔን እድሜ እያስረዘምን በህዝብ ሰቆቃ እየቀለድን መሆኑን አንዘንጋ። – ግለሰቦች ላይ በማተኮር የህዝቦችን የነጻነት እና የለውጥ […]

የአንድነት ሊቀመንበር ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው፣ በአንድነት ራዲዮ ቀርበው፣ በሚሰጡት አመራር ዙሪያ እየተነሱ ያሉ በርካታ ቅሬታዎችን በተመለከተ፣ ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል። ኢንጂነሩ የሚሊዮኖች ንቅናቄ ለጊዜው የተቋረጠው፣ ከመኢአድ ጋር የዉህደት እንቅስቃሴ ስለነበረና ክረምት በመሆኑ እንደሆነ ጠቅሰው፣ የተቋረጠው እንቅስቃሴ እንደሚቀጥል አሳስበዋል። ለሚሊዮኖች ንቅናቄ የመሬት ባለቤትነት ዘመቻ የተሰበሰበው ገንዘብም ለተሰበሰበበት አላማ እንደሚዉል፣ ሰላማዊ ሰልፎች ባልተደረጉ ቦታዎች እንደሚደረጉም አረጋግጠዋል። ከሰባት […]

የኢትዮጵያ መምህራን ድምፅ ይሰማ ጊዜያዊ ኮሚቴ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ተቃውሞ ካድሬዎች እርስ በእርስ ተጣሉ:: ዛሬ በተጀመረው የመምህራን ስልጠና አዲሱ የትግል ስልታችን ተግባራዊ ሆኖ ውጤቱን ከመጀመሪያው መታዘብ ችለናል:: ትላንት ከየኢትዮጵያ መምህራን ድምፅ ይሰማ በተላለፈው የትግል ስልት አንድ መሰረት በቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተሰበሰቡ መምህራን ምንም አይነት አስተያየት ከመስጠት በመቆጠባቸው ምክንያት […]

የአንድነት ፓርቲ ያለፈው አመት፣ የሚሊዮኖች ንቅናቄ በሚል መርህ በተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች ሰላማዊ ሰልፎችን እንዳደረገ ይታወሳል። በየክልሉ ጠንካራ የአንድነት መዋቅሮች ተዘርግተዋል። በሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት እንዲሁም በሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት እንቅስቃሴዎች፣ ሁለት ጊዜ በደሴ፣ በባህር ዳር፣ በአዲስ አበባና በአዳማ/ናዝሬት፣ አንድ ጊዜ በጊዶሌ/ደራሼ ፣ በአርብ ምንጭ፣ በፍቼ፣ በጎንደር፣ በጂንካና በወላይታ ሶዶ ሰልፎች ተደርገዋል። በተጠሩት ሰልፎች ሕዝቡ ታላቅ ኢትዮጵያዊ […]

የዞንና የወረዳ አስተዳዳሪዎች ከነቤተሰቦቻቸው ተገደሉ በጋምቤላ ዞን በጎደሬ ወረዳ ነጋዴዎችና ሰፋሪዎች ከአካባቢው ተወላጅ የመዠንገር ጎሳ አባላት ጋር ተጋጩ። በግጭቱ ከ17 ሰባት በላይ ሰዎች ተገድለዋል። በግጭቱ የመዠንገር ዞን አስተዳዳሪና የጎደሬ ወረዳ ዳኛ ከነቤተሰቦቻቸው የግጭቱ ሰለባ መሆናቸው ታውቋል። ግጭቱን ለማብረድ የመከላከያ ሠራዊት የገባ ሲሆን፣ የጋምቤላ ክልል ልዩ ኃይል ግጭቱን ለማብረድ በጉዞ ላይ እንዳለ በተሰጠ መመሪያ እንዲመለስ ተደርጓል። […]

ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ፣ ሕግ መንግስቱን በጣሰና የከፍተኛ ተቋማት ገለልተኛነትን በመጋፋት፣ ተቋማት የሚጠበቅባቸውን የሞያ ስልጠና ከመስጠት አልፈው ተራ የፕሮፖጋንዳ መንዢያ ቦታዎች እንዲሆኑ በማድረግ፣ የፖለቲክ ስልጠና በሚል፣ የተለያዩ ስብሰባዎችን በተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች እየጠራ መሆኑ ይታወቃል። በስብሰባዎቹ ተማሪዎች ለባለስልጣናቱ የተለያዩ ጥያቄዎች በመጠየቅ፣ ስልጠናዎቹ እንደታሰበው አለመሄዳቸው በስፋት ተዘግቧል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተደረገው ስብሰባ፣ አገዛዙን ወክለው የመጡት አቶ ሬድዋን ሁሴን […]

«ቃልኪዳናችን ለቀጣዩ ትግላችን» በሚል መሪ መፈክር የአንድነት የወጣቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ መስከረም 11 ቀን 2007 ዓ.ም ከ9 ሰዓት ጀምሮ እስከ 12.00 ሰዓት የሚቆይ ልዩ ዝግጅት አጠናቆ ይገኛል፡፡ በዚህ ልዩ ስነስርዓት የህሊና እስረኞችን በማስመልከት የአደባባይ የሻማ ማብራት ዝግጅት እንደሚከናውን ቀደም ባሉት ቀናቶች በወጣቶቹ የተገለፀ መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡ ይሄንን አስመልክቶ የከተማው ነዋሪዎች እና ደጋፊዎች በስፋት የሚታደሙበት እና […]

(ይህ ጽሑፍ የተጻፈው ግንቦት ውስጥ 2006 ዓ.ም ነው፤ ትቼው ከርሜ ሳበቃ አሁን ምን በል እንዳለኝ አላውቅም ደግሜ ቃኘሁትና ላክሁት፡፡) “እሳቸው በመጡና ድንጋይ በበሉ” አለች አሉ አንዷ የዳግም ዘማች ባለቤትና የቤት ሙሉ ልጆች እናት፡፡ በደርግ ጊዜ ነው፤ ወጣት-ሽማግሌ ባሏ ለዳግመኛ ሀገራዊ ወታደራዊ ግዳጅ ተጠርተው ሄደዋል፡፡ “አባታችን ናፈቀን” የሚሉ ብዙ ልጆች አሏት፡፡ ከልጆቿ ጋር የሚኖሩት በድህነትና በጠባብ […]

የአዲስ አበባ አንድነት ወጣቶች ኮሚቴ፣ በአዲስ አበባ ለመስከረም 11 ቀን ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ እየተዘጋጀ እንደሆነ የደረሰን መረጃ ይጠቁማል። እንቅስቃሴው በዋናነት ፣ የአዲስ አበባን ህዝብ ለታሰሩ የፖለቲካ መሪዎች፣ ብሎገሮች፣ ጋዜጠኞች፣የሰባአዊ መብት ተሟጋቾች …ሶሊዳሪቲዉን በማሳየትና ሻማ በማብራት እስረኞች በማሰብ ላይ ያተኮረ እንደሚሆን አዘጋጆቹ ለአቡጊዳ ገልጸዋል። የአንድነት ፓርቲ ከዚህ በፊት የሚያደርጋቸው የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓቶች፣ በጽ/ቤት ብቻ እንደነበረ፣ የገለጽት […]

በአለም አቀፍ ደረጃ ስለ ሽብርተኝነት ያለው አረዳድ እና ወያኔ ሽብርተኝነትን የሚተረጉምበት መንገድ ለየቅል ናቸው። በአለም አቀፍ ደረጃ የሽብርተኝነት ጉዳይ እንደ ዋና አጀንዳ ተይዞ ለመጀመሪያ ጊዜ መነጋገሪያ የሆነው በ1934 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ነው። በዛሬው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተተካው የሊግ ኦፍ ኔሽን በሽብርተኝነት ዙሪያ ሲመክር ቆይቶ በ1937 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ሽብርተኝነትን ለመከላከል እና ለመቅጣት የሚያስችል አንድ ድንጋጌ (Convention for […]

ባለፉት ጥቂት ወራት በዩክሬንና ክራሚያ ውስጥ የተቀሰቀሰው ሁኔታ እና አሁን የደረሰበት ደረጃ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳር አንጻር ብዙ ዕድምታዎች አሉት፡፡ እነዚህን ዕድምታዎች መመርመር በሀገራችን ውስጥ ያለፉና የወደፊት ጉዞ ላይ የተከሰቱ፤ እና ሊከሰቱም የሚችሉ ጉዳዮችን ከወዲሁ በግምት ውስጥ በማስገባት ሀገራዊ ራዕያችንን ፣ የትግል አቅጣጫችንን አና አጋርና ተቀናቃኝ ሊሆኑ የሚችሉትን ሃይሎች ለይቶ ለማወቅ ያግዛል ብዩ አሰባለሁ። ይህን ማወቁ […]

የዛሬ ወር ገደማ የቪኦኤ አማርኛ ሪፖርተር የሆነውና አወዛጋቢና የተዛባ መረጃ በማቅረብ በስፋት የሚታወቀው ሄኖክ ሰማእግዜር ሙሉ በሙሉ ሃሰት የሆነ ዘገባ በአሜሪካን ሬድዎ አማካኝነት አሰራጨ። የዘገባው አላማ በካሊፎርኒያ የሚገኘው አዙሳ ፓስፊክ ዩኒቨርሲቲ ለአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ሰጥቶ የነበረውን የክብር ሽልማት መልሶ መንጠቁንና ዝግጅቱ መሰረዙን በማስመልከት የቀረበው ዘገባ ሃሰት ነው ብሎ ለማስተባበል እና እኔን፣ አለማቀፉን የኢትዮጵያዊያን መብት የጋራ […]

የህወሃት ፍጹም ታማኝ ነበር። በተለያዩ ሃላፊነቶች በህጻናት፣ በወንድሞቹ፣ በእህቶቹ፣ በእናቶቹ፣ በአባቶቹ አጠቃላይ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ በሰራው ወንጀል በህግ ይፈለጋል፣ በህግ የሚፈልጉት ኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆኑ ዓለም አቀፍ የፍትህና የመብት ተሟጋቾች ናቸው። ህወሃትን ክዶ በስደት ከሚገኝበት አገር እጁን እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቦለታል። ይህ “ሰው” በጋምቤላ ክልል የፖሊስና የጸጥታ ሃላፊ የነበረ። የደህንነት አመራር ነበረ። ክልሉን በፕሬዚዳንትነት ለዓመታት የመራ፣ በጅምላ […]

«እኔ በአጭር ጊዜ ዉስጥ ወደ እረፍቱ ብሄድ የምመኘው ነው ነገር ስለሆነ፣ አሁንም ለወጣቶቹ አቅማችሁን ባካችሁ ባካችሁ አዳብሩ፤ እኔንን በአስቸኳይ፣ በአስቸኳይ ተኩ ነው የምለው» ይህን የተናገሩት የአንድነት ሊቀመንበር ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው ነበሩ፣ ከሰባት ወራት በፊት። ወጣቶችን ወደ አመራሩ በማምጣት ዙሪያ ከአንድነት ራዲዮ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስን ለማዳመጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ። ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው ለትግሉ […]

እስከ ጳጉሜ 4 2006 ዓ.ም ድረስ የተካሄደው የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ በርካታ እንግዳ ክስተቶችን ይዞ የተገኘ እንደነበር ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገልጸዋል:: በአንድ ወር ውስጥ ብቻ ለሶስተኛ ጊዜ በተካሄደው በዚሁ የድርጅቱ ስብሰባ ብአዴን እና ኦህዴድ ድርጅታዊ ተልእኮዎችን የማስፈጸም ውስንነት እንደታየባቸው አልፎ ተርፎም የኦሮሚያ እና የአማራ ክልሎች በተለይም ከኦሮሚያ ክልል ወለጋ ኢሊባቡር እና አምቦ የኦነግ ምሽግ የሆኑ […]

ደጋግመን ብናወራ፤ብንቋሰል፤ደጋግመን እዬዬ ብንል ለሀገራችን ጠብ የሚል ነገር የለም ! እርግማን ነው ! ደጋግመን በመሳደብ፣ደጋግመን በማማት ምንም አላፈራን ! መሬት ላይ ያለው ችግር አሁንም መሬት ላይ ነው፡፡ የማይወራ ወሬ፣ የማይሰደብ ስድብ፣ የማይቀርብ ሃሳብ የለም፡፡ ችግሩ ግን ወሬ የትም አያደርሰንም፡፡ እፎይ ያሰኘናል – ከምን ? ከትግል ! በወሬ ወጣልና ! ልክ ልካቸውን ነገራቸው ! ብለን ለጥ […]

ራስ መንገሻ ስዩም ጉልህ ሚና ይዘዋል:: በኢትዮጵያ ከቀን ወደ ቀን እየከረረ የሚሄደው የጥላቻ ደረጃ ያሳሰባቸው “የህወሃት ወዳጆች” ህወሃት ለእርቅ እንዲነሳሳ የማግባባት ስራ እየሰሩ መሆናቸው ተሰማ። የአቶ መለስና “የህወሃት ወዳጅ” ወይም ቅርብ ናቸው የሚባሉት ራስ መንገሻ ስዩም ጉልህ ሚና ይዘዋል። የጎልጉል የአዲስ አበባ ተባባሪዎች እንደዘገቡት ከሆነ በህወሃት መንደር እርቅ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያምኑ ወገኖች በህወሃትና በተቀረው ህዝብ […]

በቦስተን እና አካባቢዋ ነዋሪ የሆኑት ኢትዮጵያውያን የ2007 አዲስ ዓመት በይኸው በዓል ሴፕቴምበር 6 ቀን 2014 ዓ. ም ወተር ታውን በሴይንት ጀመስ አርመኒያን አፖስቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ በጣም እጅግ በርካታ ሕዝብ በተገኝበት በድምቀት ተከበሯል። በእለቱም የኢትዮጵያውያን ወዳጅ የሆኑት የማሳቹሴትስ ስቴት ሴናተር የሆኑት የተከበሩ ሴናተር ዊል ብርውንበርገር በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል:: በዓሉን በተመለከተ ወ/ሮ ገነት መሰለ የበዓል […]

ባለፉት ወራት የአገር ቤቶቹንም ሆነ ውጪ ያሉትን የሚዲያ አውታሮች በተለያየ መልክ ያነጋገረው የበአሉ ግርማ አሟሟት ላለፉት 30 አመታት ሲያነታርክ ቆይቶአል ። እስከደርግ መጨረሻ ድረስ በድብቅ ፤ ከዚያ በኋላ ደግሞ በግልፅ አነታርኳል ። ይህም የሆነው በሁለት ምክንያቶች ነው ። አንደኛው ምክንያት በአሉ ግርማ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ስነ-ፅሁፍ አቻ የማይገኝለት ደራሲ በመሆኑና በብዙ አንባቢዎቹ ልብ ውስጥ ልዩ ቦታ […]

ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉእላዊነት የ 2006 ዓ/ም ዘመነ ማርቆስ ተገባዶ ወደ 2007 ዓ/ም ዘመነ ሉቃስ እንካን በሰላም አሸጋገረን በማለት አዲሱ ዘመን የሰላም ‘የደስታና የብልፅግና ኣመት እንዲሆንል በማለት ለመላ የኢትዮåያ ህዝቦች የመልካም ምኞት መግለጫውን ያቀርባል ፡፡ ኣዲሱ ኣመት የሰላም ‘የደስታና የብልፅግና ኣመት እንዲሆንልን ማደረግ በኛው ኢትዮåያውያን ዜጎች እጅ ነው፡፡ አዲሱ ዓመት የሰላም ፣ የደስታና የብልፅግና ዓመት […]

የመብት፣ የዲሞክራሲ ፣ የሕግ የበለይነት፣ የነጻነትና የፍትህ ጥያቄ የጥቂት «ፖለቲከኞች» ወይም የፖለቲክ ፓርቲ መሪዎች ብቻ ጥያቄ አይደለም። የሚሊዮኖችም እንጂ። መብታችንን አስረግጠን፣ ልእልናችንን አስደፍረን፣ በአገራችን እንደ ባሪያ የምንኖር ጥቂቶች አይደለንም። «የምትናገሩትን እኛ ነን የምንነግራችሁ። የሚጠቅማችሁን እኛ ነን የምናውቅላችሁ።በዚህ ሂዱ ስንላችሁ ትሄዳላችሁ፣ በዚህ ዉጡ ስንላችሁ ትወጣለች..» እያሉን፣ የግፍ ቀንበር በላያችን ላይ ጭነው፣ እኛ የኑሮ ዉድነት እያቃጠለን፣ እነርሱ […]

ለታሰሩ ብሎገሮችና ጋዜጠኖች፣ የአንድነት፣ የሰማያዊ፣ የመድረክ እንዲሁም ሌሎች የፖለቲክ ድርጅት መሪዎች አጋርነቱን፣ ሕዝቡ በነቂስ ይገልጽ ዘንድ ፣ የአዲስ አበባ የአንድነት ወጣቶች በአዲስ አበባ በሚገኝ ትልቅ አደባባይ ሕዝባዊ ስብሰባና የእስረኞች መታሰቢያ ፕሮግራም እንዳዘጋጁ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል። በአማራጭነት ሁለት ትላልቅ አደባባይ ፣ ሕጉ በሚጠይቀው መሰረት ፣ ለአዲስ አበባ አስተዳደር ያቀረቡት የአንድነት ወጣቶች፣ ዝግጅቱን መስከረም 11 […]

ሰማያዊ ፓርቲ የመመስረቻ ጉባኤውን ካካሄደ ጀምሮ ምንም አይነት ጉባኤ ባለማካሄዱ በሥራ አስፈፃሚውና ቅሬታ ባቀረቡ የምክር ቤት አባላት መካከል ውዝግብ መነሳቱን የሰማያዊ ምክር ቤት አባላት ለዝግጅት ክፍላችን ገልፀዋል። ቅሬታ አቅራቢዎቹ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅር ይልቃል ለሁለት አመት በጠቅላላው ጉባኤ ፊት ቀርቦ አልተገመገመም። ጠቅላላ ጉባኤም ምክር ቤቱ እንዲጠራ አላደረገም። አሁንም የጠቅላላ ጉባኤው እንዳይጠራ ከፍተኛ ተፅዕኖ በሥራ አስፈፃሚው […]

የግንቦት ሰባት አመራር የሆኑት፣ አቶ ነአምን ዘለቀ ፣ በአቶ አንዳርጋቸው መታሰር ዙሪያ፣ በኢትዮጵያ ሪቪው የቀረበውን ልዩ ዘገባ «የፈጠራ ወሬ» ብለው ማጣጣላቸዉን ተከትሎ ፣ የኢትዮጵያ ሪቪው ዋና ኤዲተር የሆኑት አቶ ኤሊያስ ክፍሌ ምላሽ ሰጥተዋል። አቶ ኤሊያስ ለኢትዮሜዲያ በሰጡት ምላሽ፣ የመን አቶ አቶ አንዳርጋቸውን ስትጠልፍ፣ የኤርትራ መንግስት እንኳን አንድ ነገር ሊናገር፣ ጭራሹን በወሩ አዲስ አምባሳደር መሾሙን በማስረዳት፣ […]

በብሄራዊ በዓላት ቀን በአብዛኛው ከወደ እስር ቤት የሚሰማው ዜና አስደሳች ነበር፡፡ይህንን አጼዎቹ ፣ሰው በላው የደርግ ስርዓትና ብሶት ወለደኝ ያለን ኢህአዴግ ሲያደርጉት ቆይተዋል፡፡በዘንድሮው አዲስ አመትም የመንግስትን ይቅርታ በማግኘት ከወዳጅ ዘመዶቻቸው የተቀላቀሉ ስለመኖራቸው ተሰምቷል፡፡በአዲሱ ዓመት ይቅርታ ከተቸራቸው እስረኞች መካከል ታዋቂ ፖለቲከኞች፣አክቲቪስቶችና ጋዜጠኞች አለመኖራቸው ተፈቺዎቹ በደረቅ ወንጀል ታስረው የነበሩ መሆናቸውን ለመናገር ብዙ መድከም አይጠይቅም፡፡ መንገስት ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ፣ሂሩት […]

ኢትዮጵያ ሪቪው በቅርቡ ባወጣው ረፖርት፣ በአቶ አንዳርጋቸው መታሰር ዙሪያ የሻእቢያ እጁ እንዳለበት መዘገቡ ይታወቃል። በጉዳዩ ላይ ለኢትዮሜዲያ አስተያየት የሰጡት፣ የድርጅቱ አመራር አባል አቶ ነዓምን ዘለቀ፣ ሪፖርቱን ልብ ወለድና የፈጠራ ወሬ ብለዉታል። የኢትዮጵያ ሪቪው ዋና ኤዲተር የሆኑት አቶ ኤሊያስ ክፍሌ ፣ ሪፖርቱን ከማውጣታቸው በፊት አስቀድመው እርሳቸዉን ሆነ ሌሎች የግንቦት ሰባት አመራር አባላትን ቢያነጋገሩ ኖሮ ጥሩ ይሆን […]

በመጪው አመት 2007 ወያኔን ለመቅበር ልዩነትን በማቻቻል በጋራ መታገል ችላ የማይባል ጉዳይ ነው። ላለፉት 23 አመታት በኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ የተቀምጠውን ዘራፊውን እና ጨቋኙን የወያኔ ጁንታ በመጪው አመት ለመቅበር የአንድነት እና የለውጥ ሃይሎች ልዩነቶችን በማቻቻል በጋራ ልንታገል የሚገባና ለውጥ ልናመጣ የሚገባ ችላ የማይባል ጉዳይ ነው።ባሳለፍነው የትግል አመታት ውስጥ የተቃዋሚዎች እርስ በ እርስ መፈራረጅ መወነጃጀል ለስልጣን […]

ኢትዮጵያውያን በያዝነው አምባገነንነትን የማውደም ትግል ውስጥ እያንዳንዱ ዜጋ የራሱ ድርሻ እንዳለው የማይካድ ሃቅ ነው ። ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በእኛ ሰዎች ዘንድ አንድ ችግር አለ ፡ አንድ ሰው በራሱ አስተሳሰብ የሚሄድ ከሆነ እውነታን ይዞ አንገቱን ሰብሮ የሚታገል ከሆነ አንዱ ለአንዱ ለምን አላጎበደደም እንደኛ ለምን አላሰበም ለምን አስተሳሰቡን ጻፈ በሚል በከፍተኛ ፍጥነት ጥላቻ ይንጸባረቅበታል ይፈረጃል። እያንዳንዳችን ሰዎች […]

በሳሞራ የኑስ እና በጌታቸው አሰፋ የሚመራ ልዩ የኮማንዶ እና የደህንነት ሃይል አዲስ አበባ ባህር ዳር እና ድሬዳዋን መቆጣጠር የሚችልበትን ስልት እየነደፈ ነው። 2007 ለለውጥ ! – በሳሞራ የኑስ የሚመራው የኮማንዶ ጦር ህገመንግስታዊ ጥያቄ ማንሳቱ ታማኝነቱ ጥርጣሪ ውስጥ ገብቷል – መጪው ጊዜ በመላው ኢትዮጵያ የአንድነት እና የዲሞክራሲ ሃይሎች ገነው ይወጣሉ። – ዲያስፖራው ከምንም ጊዜ በበለጠ ለወያኔ […]

አቶ አንዳጋቸውን አሳልፎ የሰጠው የኤርትራ ደህንነት ጽ/ቤት እንደሆነ ኢትዮጵያ ሪቪዉ ዘገባ። ለሁለት ወራት አደረኩት ባለው ምርመራ ፣ በግንቦት ሰባቱ ዋና ጸሃፊና በኤርትራ መንግስት መካከል የነበሩ አንዳንድ ልዩነቶችን ኢትዮጵያ ሪቪው ዘርዝሯል። አቶ አንዳርጋቸው በሻእቢያ ተስፋ ቆርጠው እርዳታ ከግብጽ ለማግኘት ወደ ካይሮ አመርተው እንደነበረ የዘገበው ኢትዮጵያ ሪቪው፣ የአቶ አንዳርጋቸው የካይሮ ጉዞ ሻእቢያን እንዳበሳጨም ገልጿል። የሻእቢያ ሰለባ ሲሆኑ […]

ብሔራዊ እርቅ (National Reconciliation) በተለይ በእርስ በእርስ ግጭት ደም የተቃባንና የከፋ አደጋ የተጋረጠበትን ኅብረተሰብ ወይም የመበታተን አደጋ የተጋረጠባትን ሀገር በይቅር ለእግዚአብሔር ይቅር አባብሎ ሰላም ለማውረድና የቂም በቀልን ዶሴ ዘግቶ በአዲስ መንፈስ ብሔራዊ መግባባትን (National Consensus) ፈጥሮ የአንዲት ሀገርን ሕዝብ በአንድነት አስተባብሮ ለማንቀሳቀስና ህልውናውን ከመረጋጋቱ ጋራ ለማስቀጠል ዓይነተኛ መንገድ ነው፡፡ በሕወሀት ኢሕአዴግ የአገዛዝ ዘመን የዚህ የብሔራዊ […]

ከክፍል አንድ የቀጠለ እሁድ (ሐምሌ 1 ቀን 2004 ዓ.ም) በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ጽ/ቤት ውስጥ የ“አዲሱ ትውልድ ተልዕኮ” በሚል ርዕስ ወጣት ሀብታሙ አያሌውን ገብዘዉት ነበር፡፡ ሀብታሙን በአካል ያየሁት ያኔ ነበር፡፡ ከሀብታሙ ጋር በደንብ የተዋወቅነው ከዚህ ዘገባ በኀላ ነበር፡፡ ሀብታሙን ስሞኑን ሳስታውስው፣ ያኔ በስንደቅ ጋዜጣ ላይ የዘገብኩትን መለስ ብየ አየሁ። እስቲ በጋራ እናነብው ፡፡ ክፍል […]