በምስራቅ እዝ የሕወሓት ሰራዊት የጦር መሪዎች እና በበታች መኮንኖች መካከል ንትርኩ ከሯል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianArmy‬ ‪#‎Ogaden‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ ‪#‎Change‬ ተቃዋሚዎች ወደሰራዊቱ ዘልቀውለመግባት አለመቻላቸውናፍላጎት አለማሳየታቸው አንዱችግር ነው Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል በጎዴ በሚገኘው የሕወሓት ምስራቅ እዝ ክፍለጦር የጦር መሪዎች …

በምስራቅ እዝ የሕወሓት ሰራዊት የጦር መሪዎች እና በበታች መኮንኖች መካከል ንትርኩ ከሯል:: Read more »

ሕወሓት ራሱ በፈጠረው የጎሳ ፖለቲካ ውጤት ዲቃላውን ብኣዴንን እየወነጀለ ነው:: ሰሜን ጎንደር ውጥረቱ ከሯል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Dinsha‬ ‪#‎Welkaite‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ብሎ ራሱን የሚጠራው እና ታላቋን ትግራይ በመስፋፋት ካልመሰረትኩ ነጻ አውጪ የሚለውን ስሜን አልቀይርም …

ሰሜን ጎንደር ውጥረቱ ከሯል:: ሕወሓት ራሱ በፈጠረው የጎሳ ፖለቲካ ውጤት ዲቃላውን ብኣዴንን እየወነጀለ ነው:: Read more »

የእግሊዝኛው ጽሁፍ አዘጋጅ ፡ዓለም ማሞ የአማርኛው ተርጓሚ፡ ቢላል አበጋዝ  “ፔንታጎን ያሰለጠናቸው የኢትዮጵያ ሠራዊት፤ ክፉውን አጋዚ የተሰኘውን ልዩ ኅይልም ይጨምራል።” ኢንተር- ሴፕት ኤንድ ናሽናል ሴኩሪቲ ለተባለው ጋዜጣ መስራችና ቃል አቀባይ ከአሜሪካ መንግስት ክፍተኛ ምክር ቤት የፍርድ ኮሚቴ ዘንድ ቀርቦ ከሰጠው የምስክርነት …

የህወሃት ልዩ ነፍሰ ገዳይ ሠራዊት የአጋዚ አመሰራረት እና የእናት እንባ – (ጄረሚ ስከሂል) Read more »

የሕዝባዊ እምቢተኝነት ንቅናቄ በኦሮሚያ ሲቀጥል በኦሕዴድ ላይ የተደረገው መፈንቅለ መንግስት አባላቱን አስደንግጧል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎OPDO‬ ‪#‎TPLFArmy‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – UPDATE – ኦሮሚያ ክልል የጦር ቀጠና መሆኗ ታውቋል::የኦሕዴድ አባላት ማጉረምረም የጀመሩ ሲሆን ድርጅታቸውን እየጣሉ ከሕዝቡ ጎን መቆም መቀጠላቸው …

የሕዝባዊ እምቢተኝነት ንቅናቄ በኦሮሚያ ሲቀጥል በኦሕዴድ ላይ የተደረገው መፈንቅለ መንግስት አባላቱን አስደንግጧል:: Read more »