የትራምፕ አስተዳደር “ጊዜያዊ ከለላ” ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ያሳለፈው ውሳኔ መነሻው “ፖለቲካ” እና “ዘረኝነት” ነው
“አፍሪካን ኮምኒቲስ ቱጌዘር” የተሠኘ አሜሪካ ውስጥ የተቋቋመ የመብት ተሟጋች ድርጅትና ሦስት ኢትዮጵያዊያን፣ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር “ጊዜያዊ ከለላ” ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ያሳለፈው ውሳኔ መነሻው “ፖለቲካ” እና “ዘረኝነት” ነው በማለት ለፍርድ ቤት አቤቱታ አስገቡ። አመልካቾቹ፣ ፍርድ ቤቱ የፕሬዝዳንቱን ውሳኔ እንዲያግደው …