የአብይ አህመድ ምርጫ ቦርድ የተቃዋሚዎችን ጥያቄዎች ማጣጣሉን ቀጥሏል
ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ኢሕአፓንና መኢአድን ጨምሮ ስምንት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከእጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን ያቀረቡትን ቅሬታ “አግባብነት የሌለው” እና “የእጩዎችን ምዝገባ ከማስተጓጎል” ያለፈ ምንም ጥቅም የሌለው ነው በማለት አጣጣለ። ቦርዱ፣ ከብሄራዊ መታወቂያ ውጭ ለቀጣዩ ምርጫ የእጩዎች ምዝገባ የጠየቀው አዲስ …
ተቀማጭነቱን በአዲስ አበባ ያደረገ እና ለውጪ ሚድያ የሚሰራ አንድ እንግሊዛዊ ጋዜጠኛ ከሀገር በግዳጅ እንዲወጣ መደረጉ ተሰማ
ተቀማጭነቱን በአዲስ አበባ ያደረገ እና ለውጪ ሚድያ የሚሰራ አንድ እንግሊዛዊ ጋዜጠኛ ከሀገር በግዳጅ እንዲወጣ መደረጉ ተሰማ ጋዜጠኛውን ለአንድ ቀን እስር እና ከሀገር ለመባረር (deportation) የዳረገው ሁኔታ ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/bc6
የሙጃ ማርያም ከተማ ኗሪው ወጣት ባለሐብት በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ ተገደለ!
የሙጃ ማርያም ከተማ ኗሪው ወጣት ባለሐብት በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ ተገደለ! በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ግዳን ወረዳ መናገሻ ሙጃ ማርያም ኗሪ የሆኑት ወጣት ባለሐብት አራጋው ሲሳይ በአረመኔው ብልፅግና ሰራዊትና አመራሮች ጥር 17/2018 ዓ/ም አመሻሽ 2:00 ሰዓት ላይ በግፍና በአሰቃቂ ሁኔታ አንድያ …
የሙጃ ማርያም ከተማ ኗሪው ወጣት ባለሐብት በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ ተገደለ! Read more »
በዲጂታል ዘመን የሚካሄድ ምርጫ እና ፈተናዎቹ!
በዲጂታል ዘመን የሚካሄድ ምርጫ እና ፈተናዎቹ! /ኢትዮጵያ ቼክ/- መንግስት እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት የሰዎችን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ለመገደብ ሲሰሩ አልፎ አልፎ ይታያሉ፣ በተለይ ደግሞ በምርጫ ወቅት። ከነዚህም ውስጥ: 1. የኢንተርኔት መዘጋት በርከት ያሉ መንግስታት ኢንተርኔትን በመዝጋት እና ቴሌኮሚኒኬሽን በማቋረጥ …
ብልፅግና የመጨረሻ ያለውን ካርዱን ወልቃይት ላይ መዟል!
ብልፅግና የመጨረሻ ያለውን ካርዱን ወልቃይት ላይ መዟል! በጠለምት ዋልድባ አካባቢ ማይ-ዳጉሻን ጨምሮ በአራት ግንባር ከትናንት ጥር 18/2018 ዓ/ም ጀምሮ ውጊያ ተቀስቅሷል። ብልፅግና፡ በባለቤቱ በአማራ ቁጥጥር ስር የሚገኘውን ወልቃይትን ከሕወሓት ታጣቂዎች የሚከላከል መስሎ ተኩስ ከጀመረ በኋላ፡ እንደለመደው በማፈግፈግ ወልቃይትን ሙሉ ለሙሉ …
እኔ አርጅቻለውኝ ፤መሄጃዬም ደርሷል አንተ ቤት ሠርተህ ህዝቤን ጠብቅ ( የሐመሩ ባለአባት ለሊቀ ጳጳስ ብፁዑ አቡነ ዕንባቆም )
የእኛ አምላክ ባርጆ ነው። የአንተ አምላክ ከባርጆ ከበለጠ ነገ ዝናብ እንዲያዘንብ ንገረው።…ሐመሮች ሊቀጳጳሱ የፈተኑበት ጥያቄ***በአንድ ወቅት የቀድሞው የሰሜን ኦሞ [ደቡብ ኦሞ ፣ጋሞ ጎፋ፣ዳውሮ፣ወላይታ] ሀገረሰብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት እና አሁን በዕረፍት ሥጋ የተገቱት ሊቀ ጳጳስ ብፁዑ አቡነ ዕንባቆብ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወደ …
እኔ አርጅቻለውኝ ፤መሄጃዬም ደርሷል አንተ ቤት ሠርተህ ህዝቤን ጠብቅ ( የሐመሩ ባለአባት ለሊቀ ጳጳስ ብፁዑ አቡነ ዕንባቆም ) Read more »
ብልፅግና አየር ሃይሉን ከተቆጣጠረ ጀምሮ የአየር ሃይልን ፕሮፌሽን ምን ያክል እንደገደሉት መቀመቅ እንደከተቱት ተጨባጭ መረጃዎች ያሳያሉ
ብልፅግና አየር ሃይሉን ከተቆጣጠረ ጀምሮ ከሞተበት አስነሳሁት እንደሚለው ሳይሆን እነ ብርሃኑ ጁላና ይልማ መርዳሳ አየር ሃይሉን በባሰ ሁኔታ ምን ያክል መቀመቅ እንደከተቱትና በዘርና በፒለቲካ አድሏዊነት የአየር ሃይልን ፕሮፌሽን ምን ያክል እንደገደሉት የሚከተሉት በሰባት አመት ውስጥ የተከሰቱ ተጨባጭ መረጃዎች ያሳያሉ ከነዚህም …
ብልፅግና አየር ሃይሉን ከተቆጣጠረ ጀምሮ የአየር ሃይልን ፕሮፌሽን ምን ያክል እንደገደሉት መቀመቅ እንደከተቱት ተጨባጭ መረጃዎች ያሳያሉ Read more »
ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ
ዜና ዕረፍት፣ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ቅዱስ ሲኖዶስም “ሥርዓተ ቀብራቸው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ይፈጸማል” ሲል የጠቅላይ ቤተ ክህነት ቴሌቪዥን ዘግቧል። …
በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በተከሰተው እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ያለበት የአየር ሁኔታ ምክንያት በተለያዩ ቦታዎች የሰዎች ሕይወት እየጠፋ ነው ተባለ።
በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በተከሰተው እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ያለበት የአየር ሁኔታ ምክንያት በተለያዩ ቦታዎች የሰዎች ሕይወት እየጠፋ ነው ተባለ። ካለፈው ሳምንት ማብቂያ ቀናት አንስቶ በአሜሪካ ባጋጠመው የበረዶ ወጀብ ምንም እንኳን የአንዳንዶቹን ምክንያት በትክክል ለማረጋገጥ ገና ቢሆንም እስካሁን ቢያንስ 14 ሰዎች …
ኢትዮጵያ የፈረንሳይ ስሪት የሆኑ ‘ሚራዥ 2000’ የተባሉ ተዋጊ ጀቶችን በቅርቡ ልትረከብ መሆኑ ይፋ ሆነ
ኢትዮጵያ የፈረንሳይ ስሪት የሆኑ ‘ሚራዥ 2000’ የተባሉ ተዋጊ ጀቶችን በቅርቡ ልትረከብ መሆኑ ይፋ ሆነ ጀቶቹ ከየት ሀገር ተገኙ? በምን ስምምነት? የጀቱ አቅም ከሌሎች አንፃር እንዴት ይለካል? በዚህ ዙርያ በቀጠናው የተሰጡ አስተያየቶች ምን ይመስላሉ? ዝርዝሩን ይዘናል ⤵️ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/2000
ባህር ዳር ውስጥ ለመጀመርያ ግዜ ሁለት አለም አቀፍ ስም እና ዝና ያላቸው ሆቴሎች ሊገነቡ መሆኑ ታወቀ
ባህር ዳር ውስጥ ለመጀመርያ ግዜ ሁለት አለም አቀፍ ስም እና ዝና ያላቸው ሆቴሎች ሊገነቡ መሆኑ ታወቀ “እነዚህ ሆቴሎች ለባህር ዳር የመጀመርያ አለም አቀፍ ሆቴሎች ይሆናሉ፣ በክልሉ ያለውን የቱሪዝም አቅም አሟጦ ለመጠቀም ቁልፍ ኢንቨስትመንቶች ናቸው” ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/cb0
‘ሐራ መሬት’ በሚል ስም የተደራጁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል በረሀሌ ወረዳ ውስጥ ከሕዝብ ጋር ዛሬ ቀትር ላይ መጋጨታቸው ታወቀ
‘ሐራ መሬት’ በሚል ስም የተደራጁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል በረሀሌ ወረዳ ውስጥ ከሕዝብ ጋር ዛሬ ቀትር ላይ መጋጨታቸው ታወቀ በኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት እንደሚደገፉ የሚነገርላቸው እነዚህ የታጠቁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል ክልበቲ ረሱ፣ በረሀሌ ወረዳ ‘ቡሬ’ ተብላ በምትጠራ ቀበሌ ለመስፈር በዝግጅት …
‘ሐራ መሬት’ በሚል ስም የተደራጁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል በረሀሌ ወረዳ ውስጥ ከሕዝብ ጋር ዛሬ ቀትር ላይ መጋጨታቸው ታወቀ Read more »
በምስራቅ ጎጃም ዞን ከታፈሱ 1330 ወጣቶች መካከል 850 የሚደርሱት ከደብረ ማርቆስ ማሰልጠኛ ካምፕ መጥፋታቸው ተረጋግጧል
በምስራቅ ጎጃም ዞን ከታፈሱ 1330 ወጣቶች መካከል 850 የሚደርሱት ከደብረ ማርቆስ ማሰልጠኛ ካምፕ መጥፋታቸው ተረጋግጧል” እነዚህ አራት ወጣቶች ደረጀ ጎሹ፣ ደሳለኝ ወርቁ፣ እንዳለ ይበልጣልና ዝጋለ ሰጤ ይባላሉ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ከመርጡለ ማርያም ከተማ መሐል አደባባይ ታፍሰው ድቅድቅ ባለው ጨለማ …
በምስራቅ ጎጃም ዞን ከታፈሱ 1330 ወጣቶች መካከል 850 የሚደርሱት ከደብረ ማርቆስ ማሰልጠኛ ካምፕ መጥፋታቸው ተረጋግጧል Read more »
« ፋኖዎች ለነጻነታቸውና ለሕዝብ ነፃነት ነው የሚታገሉት» ( አርበኛ ታድሎ ደሴ (ካስትሮ) ከየፈረንሳዩ የድረ ገጽ ጋዜጣ ሚዲያፓርት (Mediapart) ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ )
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳግማዊ ቴውድሮስ (፭) ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ ታድሎ ደሴ (ካስትሮ) ከየፈረንሳዩ የድረ ገጽ ጋዜጣ ሚዲያፓርት (Mediapart) ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የሚከተለውን ተናግረዋል:: «የእኛ ተነሳሽነት ሕፃናትን ጨምሮ በግዳጅ …
የፋኖ ኃይሎች በአንድ ድርጅት ሥር መሆን ድርድርን ያቀርባል ወይስ ውጊያን ያጠናክራል?
ከሁለት ዓመት ለተሻገረ ጊዜ በበርካታ የተለያዩ ዕዞች ስር ሆነው ከመንግሥት ጋር ሲዋጉ የቆዩት የፋኖ ኃይሎች፤ በመጨረሻም ወደ አንድ ድርጅት የመጡ ይመስላል። በዘመነ ካሴ የሚመራው አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) እና በእስክንድር ነጋ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ራሳቸውን “አክስመው” …
የፋኖ ኃይሎች በአንድ ድርጅት ሥር መሆን ድርድርን ያቀርባል ወይስ ውጊያን ያጠናክራል? Read more »
የጅቡቲ አየር ሀይል አፋር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የድሮን እና የጄት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ታወቀ
የጅቡቲ አየር ሀይል አፋር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የድሮን እና የጄት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ታወቀ ጥቃቱ ማን ላይ አነጣጠረ? ምን ያህል ጉዳት አደረሰ? የትኞቹ ቦታዎች ጥቃቱን አስተናገዱ? በጅቡቲ እና ኢትዮጵያ መንግስታት በጥቃቱ ዙርያ የተባለው ነገር ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል ተጨማሪ …
የጅቡቲ አየር ሀይል አፋር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የድሮን እና የጄት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ታወቀ Read more »
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ መመስረቱን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ትብብር ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ መመስረቱን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ትብብር ንቅናቄ የፋኖ ኃይሎች ጥር 09፣ 2018 ዓ.ም. የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ በሚል ስያሜ ውህደት መፍጠራቸውን በማበሰራቸው የተሰማውን ጥልቅ ደስታ ይገልጻል። የአማራ ሕዝብ በጠባብ ብሄረተኞች አገዛዝና አምባገነናዊ የፓለቲካ ስርአቶች ላለፉት 30 …
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ መመስረቱን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ትብብር ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ Read more »
በአሜሪካ የኢትዮጵያውያን የጊዜያዊ ከለላ መብት መነሳትን ለማስቆም ክስ መከፈቱ ተሰማ
በአሜሪካ የኢትዮጵያውያን የጊዜያዊ ከለላ መብት መነሳትን ለማስቆም ክስ መከፈቱ ተሰማ። የትራምፕ አስተዳደር በሃገሩ ለሚኖሩ 5ሺህ ኢትዮጵያውያን ተሰጥቶ የነበረውን ከለላ ማንሳቱ ይታወሳል። የአስተዳደሩን ውሳኔ ለማስቆም 3 ኢትዮጵያውያን አፍሪካን ኮሚዩኒቲስ ቱጌዘር ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ተቋም ጋር በመሆን በቦስተን ፍርድ ቤት ክስ መስርተዋል። …
በአሜሪካ የኢትዮጵያውያን የጊዜያዊ ከለላ መብት መነሳትን ለማስቆም ክስ መከፈቱ ተሰማ Read more »
የዋዜማ ሬዲዮን በኢትዮጵያ መታገድ በተመለከተ
የዋዜማ ሬዲዮን በኢትዮጵያ መታገድ በተመለከተ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባልሥልጣን ዛሬ ቅዳሜ ጥር 16፣ 2018 ዋዜማ ሚዲያን/ሬዲዮን በተመለከተ ያወጣውን መግለጫ ተመልክተናል። ባለሥልጣኑ ሐሙስ ዕለት ፈቃዳችንን እንድንመልስ ባዘዘን መሠረት ዛሬ ይህንኑ አድርገናል። መግለጫው የተሰጠው ይህንን ባደረግን በሰዓታት ውስጥ ነው። እርምጃው በማንኛውም መመዘኛ …
ሰባት የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት ሰባት ጥቁር ክላሽና ከ1400 በላይ ተተኳሽ በመያዝ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ!
ሰባት የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት ሰባት ጥቁር ክላሽና ከ1400 በላይ ተተኳሽ በመያዝ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ! ከአንድነቱ ብስራት ማግስት እየተናደ የሚገኘው የብልፅግና ወንበር ጠባቂ መከላከያ ሰራዊት ስድስት የ61ኛ ክፍለ ጦር እና አንድ የ65ኛ ክፍለ ጦር ባጠቃላይ ሰባት አባላቶቹ ምኒልክ …
ሰባት የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት ሰባት ጥቁር ክላሽና ከ1400 በላይ ተተኳሽ በመያዝ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ! Read more »
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎችን ወቀሱ
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገብረ መስቀል፣ የኢትዮጵያው ብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎች “በኤርትራ የመንግሥት አስተዳደር” እና “የኢኮኖሚ ፖሊሲ” ላይ “ሐሰተኛ መረጃዎችን” ማሠራጨት ቀጥለውበታል በማለት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሠፈሩት መልዕክት ወቀሱ። የማነ ኾኖም የብልጽግና ደጋፊዎች በኤርትራ ላይ “የስም ማጥፋት” ዘመቻ የሚያካሂዱት፣ …
ኢትዮጵያ፣ “ኦሪዮን-ኢ” የተሠኘውን ሩሲያ ሠራሽ ሰው አልባ ድሮን ታጠቀች ተባለ
ኢትዮጵያ፣ “ኦሪዮን-ኢ” የተሠኘውን ሩሲያ ሠራሽ ሰው አልባ ድሮን መታጠቋን የኢትዮጵያ መንግሥት ሰሞኑን ካዘጋጀው የድሮን ኤክስፖ ላይ ማረጋገጡን ዲፈንስ ብሎግ ዘገበ። ኢትዮጵያ የታጠቀችው ሩሲያ-ሠራሹ ድሮን “ለዒላማ ቅኝት” እና “ለውጊያ” የሚውል መኾኑን ዘገባው ጠቅሷል። ድሮኑ ከምድር ወለል በላይ እስከ 7 ሺሕ 500 …
ኢትዮጵያ፣ “ኦሪዮን-ኢ” የተሠኘውን ሩሲያ ሠራሽ ሰው አልባ ድሮን ታጠቀች ተባለ Read more »