በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጥቃት የደረሰባቸው የብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ ሕይወታቸው አለፈ
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ረቡዕ’ለት በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ጉዳት ደርሶባቸው ፍቼ ሆስፒታል በሕክምና ሲረዱ የነበሩት የወረዳው የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዝናቡ በለጠ፣ ሐሙስ ሌሊት ሕይወታቸው ማለፉ ታውቋል። የጽሕፈት ቤት ኃላፊው ከታጣቂ ቡድኑ …
በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጥቃት የደረሰባቸው የብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ ሕይወታቸው አለፈ Read more »