የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ ለመኖር የሚያስችል ፈቃድ በ5 ሚሊየን ዶላር ለሽያጭ አቀረቡ።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ ለመኖር የሚያስችል ፈቃድ በ5 ሚሊየን ዶላር ለሽያጭ አቀረቡ። ከዚህ ቀደም ከሚታወቀው አረንጓዴ ካርድ (የመኖሪያ ፈቃድ) ጋር የሚስተካከለውና 5 ሚሊየን ዶላር የመክፈል አቅም ላላቸው የሚቀርበው ወርቃማው ካርድ በቀጣዮቹ ቀናት ለገዥዎች ክፍት ይሆናል። ወርቃማው ካርድ በሂደት የአሜሪካ …
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ ለመኖር የሚያስችል ፈቃድ በ5 ሚሊየን ዶላር ለሽያጭ አቀረቡ። Read more »
በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ በተፈጠረው ችግር በጥቃቱ የተሳተፉት አካላት ለሕግ እንዲቀርቡ እናት ፓርቲ አሳሰበ።
በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ በተፈጠረው ችግር የተፈናቀሉና ቤት ንብረታቸው ለተቃጠለባቸው ሰዎች ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ፣ በጥቃቱ የተሳተፉት አካላትም ለሕግ እንዲቀርቡ እናት ፓርቲ አሳሰበ። ወደ 10 ሺሕ ወገኖችን የከፋ ዞን በቀናነት ተቀብሎ እንዳስጠለለና የተወሰኑት ወደ ቄያቸው እየተመለሱ እንደሆነ መገንዘቡን፣ ተፈናቃዮችን ወደ ቄያቸው …
በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ በተፈጠረው ችግር በጥቃቱ የተሳተፉት አካላት ለሕግ እንዲቀርቡ እናት ፓርቲ አሳሰበ። Read more »
ብሄራዊ ባንክ ገበያውን አረጋጋለሁ ብሎ ብርን ለምን ከ8-10 ብር ድረስ በማዳከም በገበያው ላይ ተፅዕኖ እንዲፈጥር አድርጎታል
ብሄራዊ ባንክ ገበያውን አረጋጋለሁ ብሎ ብርን ለምን ከ8-10 ብር ድረስ ለማዳከም ወሰነ? ብሔራዊ ባንክ በዛሬው የዶላር ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135.61 ብር ዋጋ መሸጡን አስታወቋል! ከዛሬው የመደበኛ ባንኮች የምንዛሬ ተመን አንፃር ብር ከ8-10 ብር ተዳክሟል! የዚህ ጨረታ ዋጋ መጋነን …
ብሄራዊ ባንክ ገበያውን አረጋጋለሁ ብሎ ብርን ለምን ከ8-10 ብር ድረስ በማዳከም በገበያው ላይ ተፅዕኖ እንዲፈጥር አድርጎታል Read more »
ብሔራዊ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት መሰረት፣ የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የምንዛሪ ዋጋ 135 ነጥብ 6185 ብር መሆኑን ይፋ አደረገ። በዚህ ጨረታ 27 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳትፎ መኖሩን ገልጿል። ባንኩ አስፈላጊ …
ብሔራዊ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡን አስታወቀ። Read more »
በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ውጥረት ነግሷል
በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ውጥረቱ እንደገና ተቀሰቀሰ ……….. በ2024 መጨረሻ ላይ ኤርትራ ከግብፅ እና ከሶማሊያ ጋር አጋርነት ፈጥሯለች እና ይህ አጋርነቷ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ቁጣ ለመፍጠር ቁልፍ የክልል ተዋናይ ሆና እንድትገኝ አድርጓታል። ….. .. https://www.theeastafrican.co.ke/tea/news/east-africa/ethiopia-eritrea-tensions-ignite-in-unfinished-reconciliation-4941432
በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች በአዲስ አበባ ውስጥ ወጣቶች እየታፈኑ ነው ሲል ኢዜማ ብልፅግናን ከሰሰ
ኢዜማ የመንግስት አካላት በሚል በጠራቸው የፀጥታ ኃይሎች በአዲስ አበባ ውስጥ ወጣቶች እየታፈኑ እና የት እንዳሉ ማወቅ አሰቸጋሪ እየሆነ እንደመጣ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አሳውቋል፡፡ ባለፉት ጥቂት ቀናት በአዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ወጣቶች በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች እየታፈኑ የት እንደገቡ ሳይታወቅ …
በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች በአዲስ አበባ ውስጥ ወጣቶች እየታፈኑ ነው ሲል ኢዜማ ብልፅግናን ከሰሰ Read more »
በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በተከሰተው የጸጥታ ችግር የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ተደረገ እናት ፓርቲ
እናት ፓርቲ፣ በኦሮሚያ ክልል፣ ጅማ ዞን፣ ጌራ ወረዳ ከካቲት 6 ጀምሮ በተከሰተው የጸጥታ ችግር የተፈናቀሉ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እየተደረገ መኾኑን መረዳቱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ነዋሪዎች የተደራጁ ኃይሎች ባደረሱት ጥቃት ተፈናቅለው ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ካፋ …
በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በተከሰተው የጸጥታ ችግር የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ተደረገ እናት ፓርቲ Read more »
መጨረሻው ያለየለት የUSAID እግድ
አንድ ወር ያስቆጠረውና መጨረሻው ያለየለት የUSAID እግድ የትራምፕ አስተዳደር ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላ ካሳለፋቸው ውሳኔዎች መካከል የUSAID እንቅስቃሴ ላይ የ90 ቀን እቅድ መጣል ሲሆን ይህ እግድ ከተጣለ 35 ቀናት አልፈዋል። ኢትዮጵያ ከአሜሪካ በUSAID በኩል የምታገኘው ድጋፍ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ …
በርካታ የልብ ታማሚዎች ወረፋ ሳይደርሳቸው ህይወታቸውን ያጣሉ
‘‘ በርካታ የልብ ታማሚዎች ወረፋ ሳይደርሳቸው ህይወታቸውን ያጣሉ ” – ዶክተር ፈቀደ አግዋር በኢትዮጵያ የልብ ህክምና በተሟላ ሁኔታ እየተሰጠ የሚገኘው አዲስ አበባ ከተማ በመሆኑ ወረፋ ሳይደርሳቸው ህይወታቸው የሚያልፉ የልብ ታማሚዎች መኖራቸው ይነገራል። ዶክተር ፈቀደ አግዋር በኢትዮጵያ የልብ ህክምና ማዕከል ” …
በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ውጥረቱ መባባሱን ተከትሎ በመካከላቸው ወታደራዊ ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል – ምዕራባዊያን ዱፕሎማቶች
ምዕራባዊያን ዱፕሎማቶች በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ውጥረቱ መባባሱን ተከትሎ በመካከላቸው ወታደራዊ ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት እንዳደረባቸው አፍሪካ ኢንተለጀንስ ድረገጽ ዘግቧል። በተለይ የአንዱ የሕወሓት ቡድን አመራሮች ከኤርትራ መንግሥት ጋር ቅርርቦሽ መፍጠሩ፣ ለግጭቱ መቀስቀስ ምክንያት ሊኾን ይችላል የሚል ስጋት በዲፕሎማቶቹ ዘንድ እንዳለ …
በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ውጥረቱ መባባሱን ተከትሎ በመካከላቸው ወታደራዊ ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል – ምዕራባዊያን ዱፕሎማቶች Read more »
በአዲስ አበባ በኩሬ ውስጥ ለመዋኘት የገቡ 4 ታዳጊዋች ህይወት አለፈ።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጉለሌ ዕጽዋት ማዕከል ግቢ ውስጥ ውሀ በአቆረ ጉድጓድ (ኩሬ) ዉስጥ ዋና ለመዋኘት የገቡ ሦስት ታዳጊዋች ህይወታቸዉ ማለፉ ተገልጿል። ታዳጊዎቹ ትላንት እሁድ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ኳስ ሲጫወቱ ቆይተዉ በዕጽዋት ማዕከሉ ጊቢ ዉስጥ ባለው ውሀ በአቆረ ጉድጓድ …
የሶማሊላንድ ፖሊስ ህገ-ወጥ ያላቸውን የኢትዮጵያ ስደተኞችን የማባረር ዘመቻ ጀምሯል።
እሁድ ጠዋት የፖሊስ ተሽከርካሪዎች በሐርጌሳ ገበያ አካባቢዎች ሲዞሩና በህገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ሲይዙ ታይተዋል። ብዙ ኢትዮጵያውያን በሶማሊላንድ በስደተኞች ካርድ፣ በቪዛ ወይም በስራ ፈቃድ ቢኖሩም፣ በየዓመቱ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ሶማሌላንድ በህገ-ወጥ መንገድ ይገባሉ። የሶማሊላንድ ባለስልጣናት አዲስ ስለተጀመረው እንቅስቃሴ በይፋ …
የሶማሊላንድ ፖሊስ ህገ-ወጥ ያላቸውን የኢትዮጵያ ስደተኞችን የማባረር ዘመቻ ጀምሯል። Read more »
“እናቴም አርጅታለች እስካሁን ከመታገቷ ውጭ በእህቴ ላይ የሚደርስባትን ድብደባ አሳይቻት አላቅም ምክንያቱም ካየች ትሞትብናለች” የታጋች እህት
“እናቴም አርጅታለች እስካሁን ከመታገቷ ውጭ በእህቴ ላይ የሚደርስባትን ድብደባ አሳይቻት አላቅም ምክንያቱም ካየች ትሞትብናለች” የታጋች እህት አዜብ ሽሙየ ትባላለች። በወልቃይት ጠገዴ ቃፍታ ሁመራ ዓዲ ሕርዲ ከተማ ተወልዳ ያደገች የ17 ወጣት እና የ9ኛ ክፍል ተማሪ ነበረች። ያልፍልኛል ብላ በመስከረም ወር 2017ዓ/ም …
በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት 13 ኢትዮጵያውያን ተገደሉ
በኢትዮጵያ እና በኬንያ አሳ አጥማጆች መካከል በተፈጠረ የድንበር ግጭት 13 ኢትዮጵውያን ሲገደሉ፣ ሶስቱ ቆሥለዋል፤ በተጨማሪም ሁለት ዜጎች የገቡበት አልታወቀም፣ በአንፃሩ 22 ኬንያውያን የገቡበት መጥፋቱን ሬውተርስ ዘግቧል፡፡ ዓለም አቀፍ የመገናኛ አውታሩ መረጃውን የሁለቱም ሀገራት ባለስልጣናት አረጋግጠውልኛል ብሏል። ግጭቱ ቅዳሜ አመሻሽ ላይ …
በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት 13 ኢትዮጵያውያን ተገደሉ Read more »
ነፍስ እናመጣለን ማለት የቀራቸው ማስታወቂያዎች፣ ከፍተኛ አደጋ ደቅነዋል
” ‘ ነፍስ እናመጣለን ‘ ማለት የቀራቸው ማስታወቂያዎች፣ በጤናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ አደጋ ደቅነዋል ” – ጤና ሚኒስቴር በተለያዩ ሚዲያዎች የሚሠራጩ የተጋነኑና ” ነፍስ እናመጣለን ” ማለት የቀራቸው ማስታወቂያዎች፣ በጤናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ አደጋ መደቀናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አሳሳቢነታቸው እየጨመረ …
በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር ቱርካናና ዳሰነች አከባቢ በተከሰተዉ ግጭት እስካሁን 5 ኢትዮጵያውያን ተገድለዋል
” በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር ቱርካናና ዳሰነች አከባቢ በተከሰተዉ ግጭት እስካሁን 5 ኢትዮጵያውያን ተገድለዋል ” – የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር ⚫️ ” በአከባቢዉ ዛሬ ከማለዳዉ 2 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ከፍተኛ ተኩስ ነበር ! “ በጎረቤት ሀገር ኬንያ ቱርካና …
በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር ቱርካናና ዳሰነች አከባቢ በተከሰተዉ ግጭት እስካሁን 5 ኢትዮጵያውያን ተገድለዋል Read more »
” ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬውስ እጅግ ያስፈራ ነበር ” – አፋርና አካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች
” ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬውስ እጅግ ያስፈራ ነበር ” – ነዋሪዎች ለሊት ከ8:46-8:48 ባለው ጊዜ ከወትሮ የተለየ በርካታ ሰዎችን ከተኙበት ጥንልቅ እንቅልፍ ሁሉ ሳይቀር የቀሰቀሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። እስካሁን ባለው መጠኑን የዓለም አቀፍ ተቋማት ከ5.0 – 5.3 በሬክተር ስኬል መዝግበውታል። …
” ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የዛሬውስ እጅግ ያስፈራ ነበር ” – አፋርና አካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች Read more »
” ለዩክሬን ሰላም የሚያስገኝ ከሆነ ስልጣኔን አስረክባለሁ ” – ዘለንስኪ
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ጠቆሙ። ፕሬዝዳንቱ ከሩሲያ ጋር የገቡበትን ጦርነት 3ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገው ነበር። በዚህም ወቅት ” በዩክሬን ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጥ ከሆነና ግጭትን ለማስቀረት የሚጠቅም ሆኖ ከተገኘ ከኃላፊነት እነሳለሁ ” ሲሉ ተናግረዋል። …
በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ እሁድ ለሊት ተከሰተ
በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ ለሊት 8 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC) አስታወቀ። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው ንዝረት መዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። የለሊቱ የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተው፤ …
ሰብዓዊነት የአገር መርህ ይሁን!
ሰብዓዊነት የአገር መርህ ይሁን! ሰብዓዊነት ራሱን ችሎ የቆመ አንድ ቃል ብቻ ሳይሆን በውስጡ በርካታ ጉዳዮችን አጭቆ የያዘ ጽንሰ ሐሳብ ነው፡፡ ርኅራኄ፣ ደግነት፣ አዛኝነት፣ ለጋስነት፣ ፈጥኖ ደራሽነት፣ ትህትናንና መሰል…
አቋማችንና አረማመዳችን ምን እየፈየደ ይሆን?
አቋማችንና አረማመዳችን ምን እየፈየደ ይሆን? በገነት ዓለሙ መቋሰልን የሚያፈልቁና ሊያፈልቁ የሚችሉ ቀዳዳዎችን ዛሬም አልዘጋንም፡፡ መዝጋት ቀርቶ መኖራቸውን የትኞቹ መሆናቸውን ገና አላወቅነውም፡፡ ስሜቶቻችንንም ገና አላስታረቅንም፡፡ መልሰን መላልሰን የመናቆር ወጥመዶች ውስጥ መግባታችንና…
የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔን በስኬት አስተናግደናል ተብሎ ቁጭ አይባልም!
የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔን በስኬት አስተናግደናል ተብሎ ቁጭ አይባልም! ከአፍሪካ አንድነት ምሥረታ ጀምሮ አዲስ አበባ የኅብረቱን ስብሰባ በየዓመቱ ስታስተናግድ የቆየች ቢሆንም፣ ሰሞኑን የተደረገው የአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ግን ከሌላው ጊዜ ለየት ባለ ሁኔታ የተዘጋጀ…
‹‹በደም የገነባናት ኢትዮጵያ ትመለስልን›› የሚለው ሐሳብ አንድምታ (ይድረስ ለሕወሓት)
‹‹በደም የገነባናት ኢትዮጵያ ትመለስልን›› የሚለው ሐሳብ አንድምታ (ይድረስ ለሕወሓት) በስንታየሁ ወልደኃዋርያት የትኞቹም ፖለቲከኞች ከውሸት በስተቀር እውነትን ፊት ለፊት አይናገሩም፡፡ አቦይ ስብሐት ግን ውሸትም ይሁን እውነት የሚያምኑበትን ጉዳይ ፊት ለፊት ከሚነግሩን ፖለቲከኞች መካከል ግንባር ቀደም…
የተጋነኑ ማስታወቂያዎች በጤናው ዘርፍ ላይ አደጋ መደቀናቸው ተነገረ
የተጋነኑ ማስታወቂያዎች በጤናው ዘርፍ ላይ አደጋ መደቀናቸው ተነገረ በተለያዩ ሚዲያዎች የሚሠራጩ የተጋነኑና ነፍስ እናመጣለን ማለት የቀራቸው ማስታወቂያዎች፣ በጤናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ አደጋ መደቀናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አሳሳቢነታቸው እየጨመረ ያለውና ሕዝቡን የሚያደናግሩ የተጋነኑና እውነት ያልሆኑ ማስታወቂያዎች መንግሥት ባለበት አገር መቆጣጠር ካልተቻለ፣ …
ፍርድ ቤት ‹‹የሕግ መሠረት የለውም›› ባለው ግብር ማስከፈያ መመርያ ላይ አዳነች አቤቤ ተሳለቀችበት
ፍርድ ቤት ‹‹የሕግ መሠረት የለውም›› ባለው ግብር ማስከፈያ መመርያ ላይ ከተማ አስተዳደሩ ምላሽ ሰጠ ‹‹…ፍርድ ቤት ሁሌ ትክክል ቢወስን ኖሮ ይግባኝም ቀጥሎ ያሉ ክርክሮችም ባልኖሩ›› ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ካሉ 800‚000 ሕንፃዎችና ቤቶች ግብር የሚከፍሉት 120‚000 ብቻ …
ፍርድ ቤት ‹‹የሕግ መሠረት የለውም›› ባለው ግብር ማስከፈያ መመርያ ላይ አዳነች አቤቤ ተሳለቀችበት Read more »
የአሌክሳንደሪያ ከተማ፣ቨርጂኒያ ለመጀመሪያ ጊዜ 129ኛውን የአድዋ ድል በዓል አስመልክቶ አዋጅ አውጇል
የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የአሌክሳንደሪያ ቨርጂኒያ ከተማ ምክር ቤት የአድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ አዋጅ እንዲያውጅ አስደርጓል። የአሌክሳንደሪያ ከተማ ምክር ቤት በከንቲባዋ ወ/ሮ አሊያ ጋስኪን ፊርማ ባወጣው አዋጅ 129ኛውን የአድዋ ድል አስመልክቶ ለኢትዮጵያዊያን “የእንኳን ደስ አላችሁ” መልዕክት …
የአሌክሳንደሪያ ከተማ፣ቨርጂኒያ ለመጀመሪያ ጊዜ 129ኛውን የአድዋ ድል በዓል አስመልክቶ አዋጅ አውጇል Read more »
አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) ልትወጣ ስለማሰቧ እየገለፀች ነው!
አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) ልትወጣ ስለማሰቧ እየገለፀች ነው! ምክንያታቸው UN ባለ ትልቅ በጀት አዋጪዋን ሀገር አሜሪካንን ማስቀደም አልቻለም ነው! አሜሪካ 28% (በ2022 ብቻ 18 ቢሊየን ዶላር ከፍላለች)፤ ቻይና 15%፤ ጃፓን (8.5%)፤ ጀርመን እና እንግሊዝ በተከታታይ ከፍተኛ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት …
አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) ልትወጣ ስለማሰቧ እየገለፀች ነው! Read more »
ለፕሪቶሪያው ስምምነት ገለልተኛ ዋስትና ሰጪ አካል አለመኖሩ ስጋት አሳድሯል ተባለ
አፍሪካ ኅብረት፣ ለፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት ገለልተኛ ዋስትና ሰጪ አካል አለመኖሩ የስምምነቱ አተገባበር እንዲጓተት ምክንያት መኾኑን ከሳምንት በፊት ከስምምነቱ በተገኙ ልምዶች ዙሪያ በኅብረቱ ጽሕፈት ቤት የተካሄደው ውይይት ማጠቃለያ ሪፖርት አመልክቷል። በዚህ ምክንያት፣ የስምምነቱ አተገባበር ሂደት ተዓማኒነት እንዲያጣና የርስበርስ መተማመን እንዲጠፋ …
ለፕሪቶሪያው ስምምነት ገለልተኛ ዋስትና ሰጪ አካል አለመኖሩ ስጋት አሳድሯል ተባለ Read more »
በሙስና ተጀምሮ በሙስና ተደግፎ በአብይ አሕመድ የተመረቀው የጅግጅጋ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከአገልግሎት ውጪ መሆኑ እያነጋገረ ነው።
የጅግጅጋ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ገና በስምንት ወራት ውስጥ ከአገልግሎት ውጭ እየኾነ መኾኑንና በነባሩ የውሃ መሠረተ ልማት ላይ ጉዳት ማድረሱን በምርመራ ማረጋገጡን ጠቅሶ ሪፖርተር ዘግቧል። የፕሮጀክቱ ተቋራጭ የቻይናው ኩባንያ፣ ሪፖርተር ካሁን ቀደም በፕሮጀክቱ ችግሮች ዙሪያ ያተማቸውን ዘገባዎች እንዲያስተባብል በጠበቃዎቹ በኩል ተደጋጋሚ …
በሙስና ተጀምሮ በሙስና ተደግፎ በአብይ አሕመድ የተመረቀው የጅግጅጋ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከአገልግሎት ውጪ መሆኑ እያነጋገረ ነው። Read more »
የዲጂታል ስክሪን ማስታወቂያ ባለቤቶች ከነገ ጀምሮ የብልፅግና ፓርቲ ማስታወቂያን በግዴታ እንዲያሳዩ ሊደረጉ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የዲጂታል ስክሪን ማስታወቂያ ባለቤቶች እና ህንፃዎቻቸው ላይ የማስታወቂያ ስክሪን የገጠሙ ባለሀብቶች ከነገ ጀምሮ የብልጽግና ፓርቲ መልእክት የሆኑ ምስሎችን እና ጽሁፎችን በአስገዳጅነት እንዲያሰራጩ ጥብቅ ትዕዛዝ እንደተላለፈላቸው ታውቋል። በራሳቸው ወጪ አውጥተው የሰሩትን የዲጂታል ስክሪን ለፖለቲካ ፓርቲ …
የዲጂታል ስክሪን ማስታወቂያ ባለቤቶች ከነገ ጀምሮ የብልፅግና ፓርቲ ማስታወቂያን በግዴታ እንዲያሳዩ ሊደረጉ መሆኑ ታወቀ Read more »
” ጾምን የምንጾመው መልካም ኅሊና ኖሮን ለእግዚአብሔር ለመታዘዝና ለመገዛት ነው ” – ቅዱስነታቸው
” በወርኃ ጾም ከመልካም ኅሊና የሚመነጭ መልካም ስራ ማከናወን ግድ ይለናል፤ ምክንያቱም ጾምን የምንጾመው መልካም ኅሊና ኖሮን ለእግዚአብሔር ለመታዘዝና ለመገዛት ነው ” – ቅዱስነታቸው የጾመ ኢየሱስ ሱባዔ (ዐቢይ ጾም)ን አስመልክቶ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ …
” ጾምን የምንጾመው መልካም ኅሊና ኖሮን ለእግዚአብሔር ለመታዘዝና ለመገዛት ነው ” – ቅዱስነታቸው Read more »
በአማራ ክልል እስከታችኛው የመንግሥት መዋቅር ያሉ አመራሮች ከሥራ መልቀቅ አይፈቀድላቸውም
በአማራ ክልል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎችና በፋኖ ታጣቂዎች ግጭት ከተፈጠረ ወዲህ፣ በክልሉ እስከታችኛው የመንግሥት መዋቅር ያሉ አመራሮች ከሥራ መልቀቅ እንደማይፈቀድላቸው ዋዜማ ሰምታለች። ዋዜማ፣ አመራሮቹ ከአመራርነት ተነስተው በባለሙያ የሥራ መደብ ለመቀጠል እንኳ ጥያቄያቸው ተቀባይነት እንደማያገኝ የተለያዩ አመራሮችን አነጋግራ ተረድታለች። በባሕርዳር ከተማ አንድ …
በአማራ ክልል እስከታችኛው የመንግሥት መዋቅር ያሉ አመራሮች ከሥራ መልቀቅ አይፈቀድላቸውም Read more »
የአሜሪካ ዕርዳታ መቋረጥ በመላው ኢትዮጵያ ከባድ ንዝረት ፈጥሯል
የአሜሪካው የተራድዖ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) ዕርዳታ መቋረጥ፣ በመላው ኢትዮጵያ ከባድ ንዝረት ፈጥሯል ሲል ዘ ጋርዲያን ዘግቧል። በዕርዳታ ዕገዳው ሳቢያ፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያ ውስጥ ለተጠለሉ 800 ሺሕ ለሚጠጉ ስደተኞች ይሰጥ የነበረውን ዕርዳታ በ40 በመቶ መቀነሱን ዘገባው ጠቅሷል። …