የይስሙላ ምክክር ኮሚሽኑ የዲሲ ስብሰባ ከሽፏል: የተገኙት ራሳቸው የአገዛዙ ተወካዬችና የብልፅግና አባለት ናቸው: የለንደን ፋኖ አዲስ ሰለሞን የህዝብን መልዕክት አድርሷል:: ሌላው ተቃዋሚ ከአዳራሹ ውጭ ድምፁን በጋራ አሰምቷል:: ቀጣዩ ቶሮንቶ ነው! https://www.facebook.com/reel/776026735072671

ከአማራ ፋኖ በጎጃም ወታደራዊ መምሪያ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ፤ በትግል ውስጥ የአስተሳሰብ ልዩነት ይኖራል። የሀሳብ ልዩነት የነበረና የሚቀጥል ነው። የሀሳብ ልዩነቶችና ፍጭቶችን መስመር ማስያዝም ልክነት ነው። ሀሳብ ቢቻል በቅቡልነቱ ባይቻል ደግሞ በእጅ ብልጫ ድምር ውጤት እንዲያሸንፍ መስራትም ለህዝባችንና የትግላችን አላማ ያለንን …

ከአማራ ፋኖ በጎጃም ወታደራዊ መምሪያ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ Read more »

ከ25 ዓመታት ገደማ በፊት የተቀረጸ “አቡነ ፋኑኤል” ሲቀጥፉና ሲያወናብዱ የሚያሳይ የድምፅ ቅጅ የቀድሞው አባ መላኩ የአሁኑ "አቡነ ፋኑኤል" ጵጵስናቸውን በገንዘብ የሸመቱ፣ ጵጵስናን ያረከሱ፣ ያቀለሉና ለግል ኪሳቸው ማደለቢያ ያደረጉ መሆናቸው ይታወቃል። "አቡነ ፋኑኤል" ስጋ እንደሸተተው ጉንዳን ገንዘብ ያለበት ቦታ ቀድመው የሚገኙ፣ …

ከ25 ዓመታት በፊት የተቀረጸ “አቡነ ፋኑኤል” ሲቀጥፉና ሲያወናብዱ የሚያሳይ የድምፅ ቅጅ Read more »

ጤና ሚንስቴር፣ ከመስከረም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ አዲስ የጤና ባለሙያዎች የጥቅማ ጥቅም መምሪያ አውጥቷል። መመሪያው፣ በክልሎችና ፌደራል ደረጃ የጤና ባለሙያዎች የጤና መድኅን ሽፋን መጠቀሚያ ቁጥር እስኪያገኙ ድረስ ከእነ ቤተሰባቸው ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙና ለዚህም አገልግሎት የሠራተኛ ክሊኒኮች እንዲለዩ ያዛል። መመሪያው፣ የጤና …

መመሪያው የክፍያ ጭማሪ፣ የአደጋ ዋስትና ክፍያና የመኖሪያ ቤት ኪራይ ድጎማ ጥያቄዎችን አልመለሰም ( የጤና ባለሙያዎች ) Read more »

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ፣ በቀጣዩ የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ እንደ አንድ ትምህርት እንዲሰጥ ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል። ቢሮው በቂ የግእዝ መምህራን ለመመደብና የመማሪያ መጽሐፍትን ለማሰራጨት ዝግጅት ማድረጉን መስማቱን ጠቅሶ የዘገበው ደሞ ቢቢሲ ነው። እስከ ስድስተኛ …

የግዕዝ ቋንቋ እንደ አንድ ትምህርት እንዲሰጥ ዝግጅት ተደርጓል ተባለ Read more »