ለሕዳሴ ግድቡ ድጋፍ ሰልፍ ሲዘጋጁ የመድረክ መደርመስ አደጋ ካጋጠማቸው ታዳጊዎች መሀል ህይወታቸው ያለፈ መኖሩ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በመስቀል አደባባይ የተከናወነው ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ እና ትርዒት ለማቅረብ ሲለማመዱ የነበሩ ታዳጊዎች የመድረክ መደርመስ አደጋ እንዳጋጠማቸው ይታወሳል። የህዳሴ ግድብ ተጠናቆ መመረቁን በማስመልከት የተካሄደው ሰልፍ ላይ ለመሳተፍ ልምምድ ሲያደርጉ የነበሩት ታዳጊዎች አደጋው ያጋጠማቸው ቅዳሜ ምሽት 3 ሰዓት ገደማ በመስቀል …
ለሕዳሴ ግድቡ ድጋፍ ሰልፍ ሲዘጋጁ የመድረክ መደርመስ አደጋ ካጋጠማቸው ታዳጊዎች መሀል ህይወታቸው ያለፈ መኖሩ ተሰማ Read more »