የፌደራሉ ዓቃቤ ሕግ በቀድሞው የሠላም ሚንስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአ ላይ ሦስት አዲስ ክሶች መመስረቱ ተሰማ ። ዓቃቤ ሕግ በታዬ ላይ አዲስ ከመሠረታቸው ክሶች መካከል አንዱ፣ የሕወሃት ኃይሎች በ2013 ዓ፣ም በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን እዝ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ዙሪያ ተከሳሹ ሃሰተኛ መረጃ …

የአብይ አሕመድ የግል እስረኛ ሶስት አዳዲስ ክሶች ተመሰረቱባቸው Read more »

በምርጫ ቦርድ ሕጋዊነቱ የተሰረዘበት ሕወሃት፣ የአፍሪካ ኅብረት የፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት አደራዳሪ አካል የስምምነቱን አተገባበር እና የሌላ ዙር ጦርነት ስጋትን ለመገምገም በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ ጥሪ አቀረበ። የሕወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ ከኅዳር 8 እስከ 13 ያካሄደውን ስብሰባ ማጠናቀቁን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፣ አፍሪካ ኅብረት …

ሕወሓት የፕሪቶሪያው ስምምነት አተገባበር ይገምገም ሲል አፍሪካ ሕብረትን ጠየቀ Read more »

የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር፣ የኢትዮጵያው ገዥ ብልጽግና ፓርቲ በባሕር በር ዙሪያ መግለጫዎችን በማውጣት ኢትዮጵያን የቀይ ባሕር ቁልፍ ባለድርሻ እንድትሆን የሚያደርገው ሙከራ “የማይሳካ”ነው ሲል አጣጥሏል። ሚንስቴሩ፣ ለኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የሚቀርቡት “የኢኮኖሚ አስገዳጅነት”፣ “የደኅነት” እና “የታሪክ” መከራከሪያዎች የማያዛልቁ ናቸው ብሏል። ሚንስቴሩ፣ …

ብልጽግና ፓርቲ በባሕር በር ዙሪያ መግለጫዎችን በማውጣት ኢትዮጵያን የቀይ ባሕር ቁልፍ ባለድርሻ እንድትሆን የሚያደርገው ሙከራ “የማይሳካ”ነው Read more »

የግብጽ የውሃና መስኖ ሚንስቴር፣ ኢትዮጵያ ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ በተናጥል እና ባልተቀናጀ ሁኔታ ከፍተኛ ውሃ በመልቀቅ ችግር እየፈጠረች ትገኛለች በማለት ሰሞኑን አዲስ ክስ አቅርቧል። የግድቡ የውሃ አለቃቅ ተለዋዋጭነት በግድቡ ላይ ቴክኒካዊ እና ሳይንሳዊ አስተዳደር እንደሌለ ያሳያል በማለት የተቸው ሚንስቴሩ፣ ግብጽ በዚሁ …

ኢትዮጵያ በተናጥል እና ባልተቀናጀ ሁኔታ ከፍተኛ ውሃ በመልቀቅ ችግር እየፈጠረች ትገኛለች ( ግብጽ ) Read more »

በሞያሌ ፖሊስ ጣቢያ (OB No. 32/22/11/2025) በቀረበው ይፋዊ ሪፖርት መሠረት፣ የኬንያ ፖሊስ፣ የአስተዳደር ፖሊስ አገልግሎት እና የድንበር ፓትሮል ክፍል መኮንኖች ወደ ውስጥ የገቡትን የአብይ አሕመድ ኃይሎች ለሁለት ሰዓታት ያህል በዘለቀ ግጭት ተዋግተዋል። የኬንያ መከላከያ ሰራዊት በኋላ ላይ ወደ ዘመቻው ተቀላቅሎ፣ …

የአብይ አሕመድ ወታደሮች በሞያሌ አቅራቢያ ኬንያን አቋርጠው ለሁለት ሰዓታት የዘለቀ የትጥቅ ግጭት አስነስተዋል Read more »

በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ አማራዎች አገዛዙ በህዝባቸው ላይ የሚፈፅመውን ግፍና ሰ’ቆቃ በማውገዝ አደባባይ ወጥተዋል …. የቡድን 20 አባል ሀገራት ስብሰባ በሚደረግበት አዳራሽ ፊለፊት በተካሄደው በዚህ ተቃውሞ ላይ ” Stop Amhara Genocide, Stop the hidden Amhara Genocide in Ethiopia , We demand …

በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ አማራዎች አገዛዙ በህዝባቸው ላይ የሚፈፅመውን ግፍና ሰ’ቆቃ በማውገዝ አደባባይ ወጥተዋል Read more »

Alarm Bells Go Off on Ethiopia Concerned Governments Should Act to Prevent Further Abuses The fragile truce largely insulating civilians in northern Ethiopia from war crimes and other abuses may be unraveling. With many countries focused elsewhere, it is increasingly …

ሂዩማን ራይትስ ዎች በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የጭካኔ አገዛዝ እና ስርዐት አልበኝነትን አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል። Read more »

በሰሜን አማራ ቀጠና አምባጊዮርጊስ አከባቢ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት የፖሊስ አዛዡን ጨምሮ በርካታ ወታደሮች ሲገደሉ አንድ ወታደራዊ ፓትሮል ተሽከርካሪ ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል። በተመሣሣይ በምስራቅ አማራ ቀጠና ገረገራ ከተማ አቅራቢያ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሲደረጉ፡ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች …

ፋኖ በጎንደር እና በወሎ ቤተአምሓራ ቀጠና በተመሣሣይ ወቅት በፈፀመው ስኬታማ ደፈጣ ጥቃት አኩሪ ድል መቀዳጀቱን አስታወቀ! Read more »

ቢቢሲ አማርኛ በአማራ ክልል በፋኖ እና በአገዛዙ ጦር መካከል እየተካሄደ ያለውን ውጊያ ተከትሎ በመከላከያ ሰራዊት አባላት በህዝቡ ላይ የሚደርሱ ግፎችን ፣ በወታደር የሚደፈሩ ሴቶችን እንዲሁም በግፍ የሚረሸኑ ወጣቶችን አስመልክቶ ዝርዝር ዘገባ አውጥቷል። በዘገባውም የባለታሪኮችን ስምና ማንነታቸውን የሚገልጹ ነገሮችን ለደህንነታቸው ሲል …

ቢቢሲ የብልጽግናው አገዛዝ ወታደሮች በአማራ ክልል በንጹህን ሴቶች ላይ የፈጸሙትን አስገድዶ መድፈር የሚያጋልጥ ዝርዝር ሪፖርት አወጣ Read more »

ከቅንጅት ተሳትፎ በማግለል የእናት ፓርቲን እንቅስቃሴ መገደብ አይቻልም! የእናት ፓርቲን ከቅንጅት መሰረዝ አስመልክቶ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባሳለፈው ውሳኔ ላይ የተሰጠ መግለጫ እናት ፓርቲ አገር አቀፍ ፖለቲካ ፓርቲ ሆኖ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ካገኘበት ከ 2013 ዓ.ም ጀምሮ በአጭር ጊዜ ዝግጅት በምርጫ …

የእናት ፓርቲን ከቅንጅት መሰረዝ አስመልክቶ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባሳለፈው ውሳኔ ላይ የተሰጠ መግለጫ Read more »

‘It would have been better if they’d killed me’: A forgotten war destroying women’s lives ማስጠንቀቂያ፡ ይህ ሪፖርት የአስገድዶ መድፈር እና የፆታዊ ጥቃት መግለጫዎችን ይዟል። የተጎጂዎች ስም ተለውጧል እና የግል ጉዳያቸውን እና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የመለያ ዝርዝሮች ተወግደዋል። ወታደሮቹ እሁድ ጠዋት …

ማስጠንቀቂያ፡ ይህ ሪፖርት የአስገድዶ መድፈር እና የፆታዊ ጥቃት መግለጫዎችን ይዟል። ( አማራ ክልል እና የአብይ አህመድ ወታደሮች) Read more »

ፋኖ በሁለት ወረዳዎች በሚገኙ የአብይ ወታደሮች ላይ በከፈተው ጥቃት ስኬታማ ድል ተቀናጅቷል ….. በተለያዩ አገራት ሰልጠው የመጡ የአብይ ልዩ ኮማንዶዎች በጨበጣ እና በደፈጣ በፋኖ ክንድ ተደቁሠው አለቁ …. እነዚህን እና ሌሎች የግንባር መረጃዎችን ይዘናል ያድምጡን …… https://x.com/i/status/1991038738080936284

በጋምቤላ ክልል ከሰሞኑ ማንነትን ለይቶ እየተፈፀመ ባለ ጥቃት የሰላማዊ ዜጎች ህይወት እያለፈ መሆኑ ተሰማ – “ምንም መሸፋፈን አያስፈልገውም። በአካባቢው አጠራር ቀይ ሰው፣ ደገኛ ወይም ሐበሻ በሚባሉ ዜጎች ላይ ጥቃት ሲደርስ ቆይቷል፣ አሁንም እየደረሰ ነው። መሸፋፈን መፍትሄ ስለማይሆን ድርጊቱ ይፋ ሆኖ …

በጋምቤላ ክልል ከሰሞኑ ማንነትን ለይቶ እየተፈፀመ ባለ ጥቃት የሰላማዊ ዜጎች ህይወት እያለፈ መሆኑ ተሰማ Read more »

በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ሁሉቆ ቀበሌ ላይ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ሚድያችን አረጋገጠ “የአካባቢው አመራሮች መረጃውን ካወጣችሁ ተጠያዊ ትሆናላችሁ ብሎ ፀጥ አስብሎናል። አሁን ላይ በአካባቢው የመንግስት ወታደሮች ተሰማርተው ማንም እንዳይወጣ ተከልክሏል”- የአካባቢው የጤና ባለሙያች ተጨማሪ …

በአርሲ ዞን በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ሞቱ Read more »