ከሶማሊያ በተናጥል ውሳኔ የተገነጠለችው ሶማሊላንድ ከ30 ዓመታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በኋላ የመጀመሪያውን የአገርነት ዕውቅና ታኅሣሥ 17/2018 ዓ.ም. እስራኤል ሰጥታለች። ሶማሊላንድ እውቅናውን ያገኘችው፣ እስራኤል እና ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአረብ አገራት ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲፈጥሩ በነደፉት “የአብርሃም ስምምነት” ማዕቀፍ አንዳቸው ለሌላኛቸው …

የሶማሊላንድ የዕውቅና ጉዞ እና የእስራኤል ውሳኔ ቀጠናዊ አንድምታዎች Read more »

የአብይ አህመድ የጥገት ላም የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የአገልግሎት ታሪፍ  ጭማሪ ማድረጉን አስታወቀ የሳፋሪ ኮምን ብስጭት፣ የሩቶን ቁጣ፣ የሰሞኑን የቴሌኮም ገበያን ንትርኮችን የአይ ኤም ኤፍ ግፊት ተከትሎ ኩባንያው በተለያዩ አገልግሎቶች ላይ ያደረገው አማካይ የ ዋጋ ጭማሪ የ23% በመቶ እንደሆነ ሰምተናል። …

የአብይ አህመድ የጥገት ላም የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የአገልግሎት ታሪፍ ጭማሪ ማድረጉን አስታወቀ Read more »

የነ አሰፋ ቸኮለ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዛሬም በድጋሚ አከርካሪው ተሰብሯል! በዕዙ ስር በዘመቻ አባናደው ከባድ ጉዳት ደርሶባት ዳግም የተደራጀችው 61ኛ ክ/ጦር ትናንት በስቲያ በተደረገ ውጊያ የሰው ኃይሏን ጨምሮ 197 ወታደሮቿ ሲገደሉ ከ85 በላይ የሚሆኑት ቁስለኛ ተደርገውባታል። ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል …

የነ አሰፋ ቸኮለ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዛሬም በድጋሚ አከርካሪው ተሰብሯል! Read more »

ቀናቶችን በወሰደው ተጋድሎ ባለሽርጡ ክፍለጦር በመደበኛ ውጊያ እና ደፈጣ ጥቃት አመርቂ ድሎችን አስመዘገበ:: ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ፋጂ በተባለ ቦታ ማዕረጉ በውል ያልታወቀ የስራዐቱ ወታደር ከፍተኛ አመራር ከጊራና ወደ ፋጂ ሲንቀሳቀስ …

ቀናቶችን በወሰደው ተጋድሎ ባለሽርጡ ክፍለጦር በመደበኛ ውጊያ እና ደፈጣ ጥቃት አመርቂ ድሎችን አስመዘገበ:: Read more »

ፋኖ በአምባሰል ግንባር በፈፀመው ስኬታማ የሞርተር ጥቃት አንድ የአገዛዙ መድፍ ሲወድም አራት ተኳሾች መገደላቸው ታውቋል። አገዛዙ በአምባሰል ግንባር በታሪካዊቷ ውጫሌ ከተማ ዙሪያ ልዩ ቦታው ደንካ ሚካኤል ላይ መድፍ አጥምዶ የዘፈቀደ ድብደባ በመፈፀም የበርካታ ንፅኋንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ አያሌ ሀብት ንብረት ሲያወድም …

ፋኖ በአምባሰል ግንባር በፈፀመው ስኬታማ የሞርተር ጥቃት አንድ የአገዛዙ መድፍ ሲወድም አራት ተኳሾች መገደላቸው ታውቋል። Read more »

በአርሲ ዞን አቦምሳ ከተማ በቅርብ እርቀት ላይ በሚገኘው ልዩ ስሙ “ሞፈር ግቢ” በተሰኘ ስፍራ ላይ 6 አማራ ኦርቶዶክሳውያን (ንፁሃን ዜጎች) ታግተው ወደ አልታወቀ ቦታ ተወስደዋል ። በአርሲ ዞን አቦምሳ ከተማ በቅርብ እርቀት በሚገኘው “ሞፈር ግቢ” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ፤ በቀን 16/04/2018 …

ከወደ አርሲ የእገታ መረጃ!! Read more »

የህዝብ አስተያየት የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ያልመለሳቸው የህዝብ ጥያቄዎች – “ዋነኛ የአዲስ አበባ መንገዶች ከጥቂት ዓመታት በፊት የነበራቸው ገፅታ ተቀሯል፣ አሁን ማራኪና ወብ ሆነው ይታያሉ። የከተማዋ ጎዳናዎች ሰፋፊ የእግረኛ እና የመኪና መንገዶች ተንጥፎባቸዋል፣ የሳይክል መስመሮች ተለይተዋል” – “በሌላኛው የከተማው ክፍሎች …

የህዝብ አስተያየት : የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ያልመለሳቸው የህዝብ ጥያቄዎች Read more »

የኤርትራ ናቅፋ ከድንበር አካባቢዎች ወደ ትግራይ ገበያ ዘልቆ እየተሰራጨ ነው በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አካባቢዎች ተገድቦ የነበረው የኤርትራ መገበያያ ገንዘብ ናቅፋ ከኮንትሮባንድ ንግድ ጋር ተያይዞ ወደ ሌሎች ከተሞችም በስፋት እየተሰራጨ መሆኑን ዋዜማ ከነዋሪዎችና በንግድ ስራ ላይ ከተሰማሩ ግለሰቦች ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። …

የኤርትራ ናቅፋ ከድንበር አካባቢዎች ወደ ትግራይ ገበያ ዘልቆ እየተሰራጨ ነው Read more »

በምዕራብ ዐምሓራ ቀጠና በፋኖ ቁጥጥር ስር በሚገኙ አከባቢዎች ላይ ተከታታይ የሆነ የድሮን ቅኝት እየተደረገ ነው።  ዛሬ ታህሳስ 16/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ በደምበጫና በአከባቢው፣ በማቻከል፣ በደብረ ኤልያስና በአከባቢው እንዲሁም በሌሎች የምዕራብ ዐምሓራ ቀጠናዎች ተከታታይ የሆነ የድሮን ቅኝት እየተደረገ ነው። አገዛዙ በርከት …

በምዕራብ ዐምሓራ ቀጠና በፋኖ ቁጥጥር ስር በሚገኙ አከባቢዎች ላይ ተከታታይ የሆነ የድሮን ቅኝት እየተደረገ ነው።  Read more »

የኢትዮጲያ የባሕር በር ጥያቄ የሚፈታው የኤርትራ መንግስት ሲወገድ ብቻ ነው ሲል የቀይ ባሕር አፋር ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሠጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ገለጸ። የፓርቲው ሊቀመንበር ኢብራሂም ሃሩን ይህን የተናገሩት፣ ኢትዮጵያ የአሰብ ወደብ ታሪካዊ ባለቤት የመሆኗን ጉዳይ ፓርቲያቸው ይቀበለው እንደሆነ …

የኢትዮጲያ የባሕር በር ጥያቄ የሚፈታው የኤርትራ መንግስት ሲወገድ ብቻ ነው Read more »