ሀገር አፍራሹ የብልፅግና ቡድን በአፋር ሓራ መሬት ብሎ በጠራው አከባቢ እያደራጀው በሚገኘው ታጣቂ ኃይል እና በአፋር ሕዝብ መካከል ከባድ ግጭት ተቀስቅሷል። ሕዝቡ አፋር የጦርነት ቀጠና አይደለችም፡ በአስቸኳይ ክልላችንን ለቃችሁ ውጡ በሚል ወደ አደባባይ በመውጣት ቁጣውን የገለፀ ሲሆን፡ ታጣቂዎቹ ደግሞ በሕዝቡ …

ሀገር አፍራሹ የብልፅግና ቡድን በአፋር ሓራ መሬት ብሎ በጠራው አከባቢ እያደራጀው በሚገኘው ታጣቂ ኃይል እና በአፋር ሕዝብ መካከል ከባድ ግጭት ተቀስቅሷል። Read more »

ኢትዮጵያ የሕጻናት የወንጀል ተጠያቂነት የእድሜ ገደብን ከ9 ዓመት ከፍ እንድታደርግ የተመድ የሕጻናት መብት ኮሚቴ ትናንት የኢትዮጵያን የሕጻናት መብት ይዞታ በገመገመበት ወቅት ጠየቀ። የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን፣ መንግሥት በጥናት በሚያገኘው ውጤት ላይ ተመስርቶ የእድሜ ገደቡን ለማሻሻል ዝግጁ መኾኑን በመድረኩ ላይ በሠጠው ምላሽ …

ኢትዮጵያ የሕጻናት የወንጀል ተጠያቂነት የእድሜ ገደብን ከ9 ዓመት ከፍ እንድታደርግ ተጠየቀ Read more »

ዋግ ኽምራ ላይ በቅርቡ ‘በስህተት’ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ህይወታቸው ባለፈ ሚሊሻዎች ስም መንደር ሊገነባ መሆኑ ታወቀ የሰሃላ ሰየምት ወረዳ ኮሚኒኬሽን ሟቾቹን ‘ሰላም ማስከበር ላይ እያሉ የተሰው የጸጥታ አባላት’ በማለት የገለፃቸው ሲሆን አንድ የወረዳው ሀላፊ ደግሞ “እውነት ነው፣ በድሮን የሞቱትን በተመለከተ …

ዋግ ኽምራ ላይ በቅርቡ ‘በስህተት’ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ህይወታቸው ባለፈ ሚሊሻዎች ስም መንደር ሊገነባ መሆኑ ታወቀ Read more »

ቲክቶክ የአሜሪካ የጣምራ ድርጅቱን ይፋ ካደረገ በኋላ በአማካይ በየቀኑ መተግበሪያውን የሚያጠፉ የአሜሪካ ተጠቃሚዎች ቁጥር ከባለፉት ሶስት ወራት አንፃር በ150% መጨመሩ ተዘግቧል። በርካታ የአሜሪካ ተጠቃሚዎች የቲክቶክ አዲሱ ፖሊሲ የሰዎች የዘር ማንነትና ምንጭን መረጃ እንደሚሰበስብ የገለጹ ሲሆን፣ በተጨማሪ ስደተኛና ዜጋ መሆናቸውን እንደዚሁም …

የቲክቶክ መተግበሪያን ከስልካቸው የሚያጠፉ የአሜሪካ ተጠቃሚዎች ቁጥር ባለፉት 5 ቀናት በ150% ጨምሯል ተባለ። Read more »

ስፔን በሃገሯ ያሉ በመቶ ሺህዎች ለሚቆጠሩ ስደተኞች የህጋዊ ፈቃድ ልትሰጥ እንደሆነ ገልፃለች። የስፔን የስደተኞች ሚኒስትር ኤልማ ሳይዝ በስፔን ያለ ፈቃድ ያሉ ስደተኞች በስፔን እስከ አንድ አመት የሚቆይ የስራ ፈቃድና የመኖሪያ ፈቃድ እንዲያገኙ እንደሚደረግ ገልጸዋል። ፈቃዱ የሚሰጠው ከፈረንጆቹ ታህሳስ 31፣ 2025 …

ስፔን በሃገሯ ያለ ፈቃድ ለሚኖሩ እሰከ 800ሺህ ለሚደርሱ ስደተኞች ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ልትሰጥ ነው። Read more »

ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ መደበኛ የአየር በረራዎች ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ መቋረጣቸው ታወቀ ሚድያችን ማምሻውን እንዳረጋገጠው የመጨረሻው የትግራይ መደበኛ በረራ ዛሬ ምሽት 3:30 ላይ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ የተደረገ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ግን ሁሉም በረራዎች እንደተሰረዙ ታውቋል።  ተጨማሪ ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/acb

የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ ከተስፋፋ፣ ሰብአዊና ስትራቴጂካዊ አደጋ ይሆናል። የቀይ ባህር ፉክክር የአፍሪካ ቀንድን የሚያጋልጥ አደጋ። ዋሽንግተን የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ እንዳይዛመት መከላከል አለባት ……  የRSF ዋና ደጋፊ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) በኢትዮጵያ በኩል አዲስ ግንባር …

የቀይ ባህር ፉክክር የአፍሪካ ቀንድን የሚያጋልጥ አደጋ፣ አዲሱ የቀጠናው አሰላለፍ እና የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ መስፋፋት Read more »

በአማራ ሳይንት ወረዳ አጅባር ከተማ 01ቀበሌ የአስት ዮሃንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተክርስቲያን እና የፋሬታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እድሜ ጠገብ ታሪካዊ ቅርሶች በአገዛዙ ወታደርች ዘረፋ ተፈፀመባቸው! የአገዛዙ ወታደሮች ዛሬ ጥር 20/2018 ዓ/ም አዳራቸውን በሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የነበሩ ቅርሶችን መዝረፋቸውን ተከትሎ በአሁን …

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እድሜ ጠገብ ታሪካዊ ቅርሶች በአገዛዙ ወታደርች ዘረፋ ተፈፀመባቸው Read more »

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ኢሕአፓንና መኢአድን ጨምሮ ስምንት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከእጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን ያቀረቡትን ቅሬታ “አግባብነት የሌለው” እና “የእጩዎችን ምዝገባ ከማስተጓጎል” ያለፈ ምንም ጥቅም የሌለው ነው በማለት አጣጣለ። ቦርዱ፣ ከብሄራዊ መታወቂያ ውጭ ለቀጣዩ ምርጫ የእጩዎች ምዝገባ የጠየቀው አዲስ …

የአብይ አህመድ ምርጫ ቦርድ የተቃዋሚዎችን ጥያቄዎች ማጣጣሉን ቀጥሏል Read more »

ተቀማጭነቱን በአዲስ አበባ ያደረገ እና ለውጪ ሚድያ የሚሰራ አንድ እንግሊዛዊ ጋዜጠኛ ከሀገር በግዳጅ እንዲወጣ መደረጉ ተሰማ ጋዜጠኛውን ለአንድ ቀን እስር እና ከሀገር ለመባረር (deportation) የዳረገው ሁኔታ ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/bc6

የእኛ አምላክ ባርጆ ነው። የአንተ አምላክ ከባርጆ ከበለጠ ነገ ዝናብ እንዲያዘንብ ንገረው።…ሐመሮች ሊቀጳጳሱ የፈተኑበት ጥያቄ***በአንድ ወቅት የቀድሞው የሰሜን ኦሞ [ደቡብ ኦሞ ፣ጋሞ ጎፋ፣ዳውሮ፣ወላይታ] ሀገረሰብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት እና አሁን በዕረፍት ሥጋ የተገቱት ሊቀ ጳጳስ ብፁዑ አቡነ ዕንባቆብ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወደ …

እኔ አርጅቻለውኝ ፤መሄጃዬም ደርሷል አንተ ቤት ሠርተህ ህዝቤን ጠብቅ ( የሐመሩ ባለአባት ለሊቀ ጳጳስ ብፁዑ አቡነ ዕንባቆም ) Read more »

ብልፅግና አየር ሃይሉን ከተቆጣጠረ ጀምሮ ከሞተበት አስነሳሁት እንደሚለው ሳይሆን እነ ብርሃኑ ጁላና ይልማ መርዳሳ አየር ሃይሉን በባሰ ሁኔታ ምን ያክል መቀመቅ እንደከተቱትና በዘርና በፒለቲካ አድሏዊነት የአየር ሃይልን ፕሮፌሽን ምን ያክል እንደገደሉት የሚከተሉት በሰባት አመት ውስጥ የተከሰቱ ተጨባጭ መረጃዎች ያሳያሉ ከነዚህም …

ብልፅግና አየር ሃይሉን ከተቆጣጠረ ጀምሮ የአየር ሃይልን ፕሮፌሽን ምን ያክል እንደገደሉት መቀመቅ እንደከተቱት ተጨባጭ መረጃዎች ያሳያሉ Read more »

ዜና ዕረፍት፣ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ቅዱስ ሲኖዶስም “ሥርዓተ ቀብራቸው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ይፈጸማል” ሲል የጠቅላይ ቤተ ክህነት ቴሌቪዥን ዘግቧል። …

ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ Read more »

በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በተከሰተው እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ያለበት የአየር ሁኔታ ምክንያት በተለያዩ ቦታዎች የሰዎች ሕይወት እየጠፋ ነው ተባለ። ካለፈው ሳምንት ማብቂያ ቀናት አንስቶ በአሜሪካ ባጋጠመው የበረዶ ወጀብ ምንም እንኳን የአንዳንዶቹን ምክንያት በትክክል ለማረጋገጥ ገና ቢሆንም እስካሁን ቢያንስ 14 ሰዎች …

በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ በተከሰተው እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ያለበት የአየር ሁኔታ ምክንያት በተለያዩ ቦታዎች የሰዎች ሕይወት እየጠፋ ነው ተባለ። Read more »

ኢትዮጵያ የፈረንሳይ ስሪት የሆኑ ‘ሚራዥ 2000’ የተባሉ ተዋጊ ጀቶችን በቅርቡ ልትረከብ መሆኑ ይፋ ሆነ ጀቶቹ ከየት ሀገር ተገኙ? በምን ስምምነት? የጀቱ አቅም ከሌሎች አንፃር እንዴት ይለካል? በዚህ ዙርያ በቀጠናው የተሰጡ አስተያየቶች ምን ይመስላሉ? ዝርዝሩን ይዘናል ⤵️ ተጨማሪ ያንብቡ:  https://www.meseretmedia.org/p/2000

ባህር ዳር ውስጥ ለመጀመርያ ግዜ ሁለት አለም አቀፍ ስም እና ዝና ያላቸው ሆቴሎች ሊገነቡ መሆኑ ታወቀ “እነዚህ ሆቴሎች ለባህር ዳር የመጀመርያ አለም አቀፍ ሆቴሎች ይሆናሉ፣ በክልሉ ያለውን የቱሪዝም አቅም አሟጦ ለመጠቀም ቁልፍ ኢንቨስትመንቶች ናቸው” ተጨማሪ ያንብቡ:  https://www.meseretmedia.org/p/cb0

‘ሐራ መሬት’ በሚል ስም የተደራጁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል በረሀሌ ወረዳ ውስጥ ከሕዝብ ጋር ዛሬ ቀትር ላይ መጋጨታቸው ታወቀ በኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት እንደሚደገፉ የሚነገርላቸው እነዚህ የታጠቁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል ክልበቲ ረሱ፣ በረሀሌ ወረዳ ‘ቡሬ’ ተብላ በምትጠራ ቀበሌ ለመስፈር በዝግጅት …

‘ሐራ መሬት’ በሚል ስም የተደራጁ የትግራይ ኃይሎች በአፋር ክልል በረሀሌ ወረዳ ውስጥ ከሕዝብ ጋር ዛሬ ቀትር ላይ መጋጨታቸው ታወቀ Read more »

በምስራቅ ጎጃም ዞን ከታፈሱ 1330 ወጣቶች መካከል 850 የሚደርሱት ከደብረ ማርቆስ ማሰልጠኛ ካምፕ መጥፋታቸው ተረጋግጧል” እነዚህ አራት ወጣቶች  ደረጀ ጎሹ፣ ደሳለኝ ወርቁ፣ እንዳለ ይበልጣልና ዝጋለ ሰጤ ይባላሉ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ከመርጡለ ማርያም ከተማ መሐል አደባባይ ታፍሰው ድቅድቅ ባለው ጨለማ …

በምስራቅ ጎጃም ዞን ከታፈሱ 1330 ወጣቶች መካከል 850 የሚደርሱት ከደብረ ማርቆስ ማሰልጠኛ ካምፕ መጥፋታቸው ተረጋግጧል Read more »

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳግማዊ ቴውድሮስ (፭) ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ ታድሎ ደሴ (ካስትሮ) ከየፈረንሳዩ የድረ ገጽ ጋዜጣ ሚዲያፓርት (Mediapart) ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የሚከተለውን ተናግረዋል:: «የእኛ ተነሳሽነት ሕፃናትን ጨምሮ በግዳጅ …

« ፋኖዎች ለነጻነታቸውና ለሕዝብ ነፃነት ነው የሚታገሉት» ( አርበኛ ታድሎ ደሴ (ካስትሮ) ከየፈረንሳዩ የድረ ገጽ ጋዜጣ ሚዲያፓርት (Mediapart) ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ) Read more »

ከሁለት ዓመት ለተሻገረ ጊዜ በበርካታ የተለያዩ ዕዞች ስር ሆነው ከመንግሥት ጋር ሲዋጉ የቆዩት የፋኖ ኃይሎች፤ በመጨረሻም ወደ አንድ ድርጅት የመጡ ይመስላል። በዘመነ ካሴ የሚመራው አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) እና በእስክንድር ነጋ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ራሳቸውን “አክስመው” …

የፋኖ ኃይሎች በአንድ ድርጅት ሥር መሆን ድርድርን ያቀርባል ወይስ ውጊያን ያጠናክራል? Read more »

የጅቡቲ አየር ሀይል አፋር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የድሮን እና የጄት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ታወቀ ጥቃቱ ማን ላይ አነጣጠረ? ምን ያህል ጉዳት አደረሰ? የትኞቹ ቦታዎች ጥቃቱን አስተናገዱ? በጅቡቲ እና ኢትዮጵያ መንግስታት በጥቃቱ ዙርያ የተባለው ነገር ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል  ተጨማሪ …

የጅቡቲ አየር ሀይል አፋር ክልል ውስጥ ዘልቆ በመግባት ተደጋጋሚ የድሮን እና የጄት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ታወቀ Read more »

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ መመስረቱን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ትብብር ንቅናቄ የፋኖ ኃይሎች ጥር 09፣ 2018 ዓ.ም. የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ በሚል ስያሜ ውህደት መፍጠራቸውን በማበሰራቸው የተሰማውን ጥልቅ ደስታ ይገልጻል። የአማራ ሕዝብ በጠባብ ብሄረተኞች አገዛዝና አምባገነናዊ የፓለቲካ ስርአቶች ላለፉት 30 …

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ መመስረቱን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ትብብር ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ Read more »