ጤና ሚንስቴር፣ ከመስከረም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ አዲስ የጤና ባለሙያዎች የጥቅማ ጥቅም መምሪያ አውጥቷል። መመሪያው፣ በክልሎችና ፌደራል ደረጃ የጤና ባለሙያዎች የጤና መድኅን ሽፋን መጠቀሚያ ቁጥር እስኪያገኙ ድረስ ከእነ ቤተሰባቸው ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙና ለዚህም አገልግሎት የሠራተኛ ክሊኒኮች እንዲለዩ ያዛል። መመሪያው፣ የጤና …

መመሪያው የክፍያ ጭማሪ፣ የአደጋ ዋስትና ክፍያና የመኖሪያ ቤት ኪራይ ድጎማ ጥያቄዎችን አልመለሰም ( የጤና ባለሙያዎች ) Read more »

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ፣ በቀጣዩ የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ እንደ አንድ ትምህርት እንዲሰጥ ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል። ቢሮው በቂ የግእዝ መምህራን ለመመደብና የመማሪያ መጽሐፍትን ለማሰራጨት ዝግጅት ማድረጉን መስማቱን ጠቅሶ የዘገበው ደሞ ቢቢሲ ነው። እስከ ስድስተኛ …

የግዕዝ ቋንቋ እንደ አንድ ትምህርት እንዲሰጥ ዝግጅት ተደርጓል ተባለ Read more »

ሰሞኑን ለየት ያለ አግዶ የመዘርፊያ ስልት መጥቷል። ከዚህ በፊት ሰው ታግቶ ወደ ዱር ተወስዶ ገንዘብ ይጠየቅ ነበር። አሁን ግን የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ከመዲናዋ ሰውን አፍነው እዚያው ከተማዋ ውስጥ ይደብቃሉ። ወደ ፍርድ ቤት አይወስዱትም ፤ ለቤተሰቦቹም አያሳዩም። ቤተሰብ በፍለጋ ሲጨነቅ ፣ …

ዘመድ የታፈነባችሁ ኮልፌ ፖሊስ ማሰልጠኛ አፈላልጉ። በመቶውች እዛ በድብቅ ታግተው ይገኛሉ። ( ጃዋር መሐመድ ) Read more »

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ የህዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ለህዝብ አገልግሎት እንዲሰጡ መመሪያ ሰጠ!! የሙሉ መግለጫው ዝርዝር  https://www.facebook.com/photo?fbid=4219626751641829&set=a.1476263212644877