Category: ኢትዮጵያ
2024 Country Reports on Human Rights Practices: Ethiopia : እ.ኤ.አ. የ2024 የሀገር ውስጥ የሰብአዊ መብት ተግባራት ሪፖርቶች፡ ኢትዮጵያ
እ.ኤ.አ. የ2024 የሀገር ውስጥ የሰብአዊ መብት ተግባራት ሪፖርቶች፡ ኢትዮጵያ EXECUTIVE SUMMARY Section 1. Life a. Extrajudicial Killings b. Coercion in Population Control c. War Crimes, Crimes against Humanity, and Evidence of Acts that May Constitute Genocide, or Conflict-Related Abuses Section …
የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊችና ተሳዳቢዎች በኤርትራ ላይ በየቀኑ “የስድብ መዓት በማውረድ” እና “የስም ማጥፋት ዘመቻ” በማካሄድ ተጠምደዋል
የኤርትራው መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገብረመስቀል፣ የኢትዮጵያው ብልጽግና ፓርቲ ደጋፊችና ተሳዳቢዎች፣ በኤርትራ ላይ በየቀኑ “የስድብ መዓት በማውረድ” እና “የስም ማጥፋት ዘመቻ” በማካሄድ ተጠምደዋል በማለት ወቅሰዋል። ኤርትራ የኢትዮጵያን ልማት ስታስተጓጉል ቆይታለች የሚል “የስም ማጥፋት” እየቀረበባት እንደሆነ የጠቀሱት የማነ፣ ሆኖም ኤርትራ የቀጠናው …
የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊችና ተሳዳቢዎች በኤርትራ ላይ በየቀኑ “የስድብ መዓት በማውረድ” እና “የስም ማጥፋት ዘመቻ” በማካሄድ ተጠምደዋል Read more »
የአብይ ሰራዊት በወለጋ ከኦነሠ እና ከፋኖ ታጣቂዎች ጋር እየተዋጋ መሆኑ ተሰምቷል
የአብይ ሠራዊት ሰሞኑን በምሥራቅ ወለጋ ዞን በጊዳ አያና እና ኪረሙ ወረዳዎች ከአማጺው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትና ከአማራ ክልል ድንበር ተሻግረው ከሚመጡ ታጣቂዎች ጋር ውጊያዎችን እያደረገ መኾኑን የአካባቢውተሰምቷል። በተለይ በኪረሙ ወረዳ “በዴሳ”፣ “ሲሬ ዶሮ”፣ “ባጊን” እንዲሁም “ኦፍጪ” ከተባሉ ኦሮሚያ ክልል ከአማራ ክልል …
የአብይ ሰራዊት በወለጋ ከኦነሠ እና ከፋኖ ታጣቂዎች ጋር እየተዋጋ መሆኑ ተሰምቷል Read more »
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በብልፅግና ታስረውበት የነበሩትን አባሎቹን ነጻ አወጣ
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ጊዳ ከተማ፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ዛሬ በፈጸመው ጥቃት ከ150 በላይ ታራሚዎችን ማስመለጡ ተሰምቷል ። አብዛኞቹ ታራሚዎች፣ በአካባቢው ጥቃት ሲፈጽሙ የነበሩ ታጣቂዎች መኾናቸውን ምንጮች ነግረውናል። ኹሉም ሊባል በሚችል ደረጃ ከእስር ቤቱ አምልጠዋል በማለት …
የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በብልፅግና ታስረውበት የነበሩትን አባሎቹን ነጻ አወጣ Read more »
የውጭ ምንዛሪ ድርቅ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ የደቀነው ፈተና
የውጭ ምንዛሪ እጥረት ጉዳይ በኢትዮጵያ ለረዥም ጊዜ የኢኮኖሚ ችግር ሆኖ መቆየቱ ይነገራል፡፡ ‹‹ዶላር ናረ፣ ብላክ አሻቀበ፣ ባንክ ስንት ገባ?›› የሚሉ ሐረጎች ከብዙዎች አፍ የማይጠፉ የወሬ መጀመሪያ ርዕሶች ከሆኑ ከራርመዋል፡፡ ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ እጥረት እጅግ ሥር የሰደደ ችግር ሆኖ …
የትምህርት ሚኒስትሩ ዩኒቨርሲቲዎች የመንግሥት የፖለቲካ መሣሪያ ሆነው በማገልገል ላይ ናቸው አሉ
ዩኒቨርሲቲዎች ብቁ ተማሪ ከማውጣት፣ ጥናት ከማካሄድ፣ የምርምር ሥራዎችን ከማድረግ ይልቅ የመንግሥት የፖለቲካ መሣሪያ ሆነው በማገልገል ላይ ናቸው ሲሉ፣ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ይህንን የተናገሩት ሐምሌ 28 እና 29 ቀን 2017 ዓ.ም. ‹‹ከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ›› በሚል …
የትምህርት ሚኒስትሩ ዩኒቨርሲቲዎች የመንግሥት የፖለቲካ መሣሪያ ሆነው በማገልገል ላይ ናቸው አሉ Read more »
ከአፋር የተነሳ ኃይል በሕወሓት ወታደሮች ላይ ጥቃት አደረሰ
የትግራይ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፣ በትግራይና አፋር ክልሎች አዋሳኝ የሚንቀሳቀሰው የትግራይ አፈንጋጭ ታጣቂ ቡድን ዛሬ በክልሉ ጸጥታ ኃይሎች ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት አድርሷል በማለት ባወጣው መግለጫ ከሷል። ቢሮው፣ ታጣቂ ቡድኑ “ጠብጣብ” በተባለ ቦታ ላይ አደረሰው ባለው ጥቃት የአንድ የክልሉ ጸጥታ ኃይል …
በጎሐ ጽዮን እና ቱሉ ሚልኪ ከተማ መካከል ከ40 በላይ የአውቶብስ ተጓዦች ታገቱ
ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ በጎሐ ጽዮን እና ቱሉ ሚልኪ ከተማ መካከል ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ትናንት 8 ሰዓት ገደማ ከ40 በላይ የአውቶብስ ተጓዦችን ማገታቸውን ተሰምቷል። ታጣቂዎቹ እገታውን የፈጸሙት፣ ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል ሲጓዝ በነበረ “ታታ” …
በጎሐ ጽዮን እና ቱሉ ሚልኪ ከተማ መካከል ከ40 በላይ የአውቶብስ ተጓዦች ታገቱ Read more »
ጾመ ፍልሰታ ! ከቅዱስነታቸው መልዕክት
ጾመ ፍልሰታ ! ” እግዚአብሔር በቅድስት ድንግል ማርያም ማሕፀን ሊያድር የቻለው ‘እንዳልኸኝ ይሁንልኝ’ ብላ ታዛዥነትዋን በገለጸች ጊዜ ነው፤ እኛም እንዳልከን ይሁንልን እያልን እንደእስዋ ታዛዥ መሆን አለብን ! ” – ቅዱስነታቸው ” በጾመ ማርያም ሱባዔ ስለሀገር ሰላምና ስለሕዝብ ደኅንነት በመጸለይ፣ በልዩ …
በጅግጅጋ የየመን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እየፈፀሙት ያለው አስደንጋጭ ድርጊት
በጅግጅጋ ከተማ ውስጥ የሚዘዋወሩ አንዳንድ የየመን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እና ተባባሪዎቻቸው እየፈፀሙት ያለው አስደንጋጭ ድርጊት ድርጊቱ በክልሉ ሀላፊዎች እና በሚድያዎች እስካሁን ይፋ ባይደረግም ህዝቡ ውስጥ ውስጡን ያወራዋል፣ ባለፉት ጥቂት ሳምንታትም የተወሰኑ ሰዎች ከድርጊቱ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ውለዋል። ተጨማሪ ያንብቡ: …
በጅግጅጋ የየመን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እየፈፀሙት ያለው አስደንጋጭ ድርጊት Read more »
ትውልዱ የራሱ መስመር አለው!
ትውልዱ የራሱ መስመር አለው!አዲሱ ትውልድ የገጠመው ጥያቄ ዘመናትን የቆዬ ቢሆንም በአሮጌ ቀመር ተሰልቶ ምላሽ የሚገኝበት አይደለም። በተሸነፈ አስተሳሰብ እና ቀመሩን ባልተረዳ ቡድን ተመርቶ የሚገኝ ድልም አይኖርም።ትዉልዱ የራሱን የፖለቲካ ፍልስፍና፣ የእሳቤ መነፅር እና እውነት በራሱ መንገድ አንብሮ እና አስርጾ ዘመኑን የዋጀውን …
በቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ያሉ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ የጣለው በምሽት የቤተሰብ መረጃ የመሰብሰብ ድርጊት
በቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ያሉ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ የጣለው በምሽት የቤተሰብ መረጃ የመሰብሰብ ድርጊት ከሰሞኑ በቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ነዋሪ የሆኑ ዜጎች ስጋት ገብቷቸዋል፣ ምክንያቱ ደግሞ ባልተለመደ መልኩ አንዳንድ ግለሰቦች እና የፀጥታ አካላት በጥምረት በምሽት እያረጓቸው ያሉ እንቅስቃሴዎች ናቸው። ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/4c9sjj2e