Category: ኢትዮጵያ
የኬንያው ባንክ፣ ከኢትዮጵያ የግል ባንክ የአክሲዮን ድርሻ ለመግዛት ንግግር ጀመረ
የኬንያው “ኬሲቢ” ባንክ፣ ከአንድ ስሙ ይፋ ካልሆነ የኢትዮጵያ የግል ባንክ የአክሲዮን ድርሻ ለመግዛት ንግግር መጀመሩን ዳይሊ ቢዝነስ ዘግቧል። ኬሲቢ፣ በ18 ወራት ውስጥ ከባንኩ ለመግዛት የወሰነው 40 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ መሆኑን ዘገባው ጠቅሷል። ኬሲቢ አክሲዮን መግዛትን የመረጠው፣ በአገሪቱ የፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚው …
የኬንያው ባንክ፣ ከኢትዮጵያ የግል ባንክ የአክሲዮን ድርሻ ለመግዛት ንግግር ጀመረ Read more »
11 ክልል ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት መስርተዋል።
11 ክልል ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ለመተባበር ያስችለናል ያሉትን ጥምረት መስርተዋል። በጥምረቱ ምስረታ ሂደት ከ20 በላይ ፓርቲዎች ቢሳተፉም፣ እስከፍጻሜው የዘለቁት ግን 11ዱ ብቻ ናቸው። የጥምረቱ መስራቾች አናሳ ብሔረሰቦችን የሚወክሉ ሲሆኑ፣ ከእነዚህም መካከል የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የአፋር ነጻ አውጭ …
የውጪ ዜጎች ለሕክምና እጥፉን እንዲከፍሉ ሊደረግ ነው ተባለ
ጤና ሚንስቴር፣ የውጭ ዜጎች በመንግሥት የጤና ተቋማት ለእያንዳንዱ አገልግሎት የወጣውን ተመን እጥፍ እንዲከፍሉ የሚያስገድድ መመሪያ ማውጣቱን ሪፖርተር ዘግቧል። መመሪያው፣ የዩኒቨርስቲ ሆስፒታሎች የአገልግሎት ተመኑን በየሦስት ዓመቱ እንዲከልሱ እንደሚያዝ ዘገባው ጠቅሷል። በክልሎች የሚገኙ ሆስፒታሎች የሚያደርጉት ክለሳ ደሞ የሕዝቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ …
በኦሮሚያ ሹፌሩ ሲገደል 40 መንገደኞች ታገቱ
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደገም ወረዳ ልዩ ስሙ “ኤግዱ” በተባላ ስፍራ ከአማራ ክልል ግንደወይን ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲያቀና ከነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ ታጣቂዎች ዛሬ ከ40 በላይ መንገደኞችን ማገታቸውንና ሹፌሩን መግደላቸውን ተሰምቷል። ሹፌሩ ከእገታው ለማምለጥ ሲሞክር፣ አውቶብሱ ተገልብጦ …
ከስራ መባረርን በመስጋት ከራሳቸው ኪስ እያወጡ አዲስ ቡክ የሚያስከፍቱ የባንክ ሰራተኞች ምሬታቸውን ገለ
ከስራ መባረርን በመስጋት ከራሳቸው ኪስ እያወጡ አዲስ ቡክ የሚያስከፍቱ የባንክ ሰራተኞች ምሬታቸውን ገለፁ “አሁን ላይ ባለው የአካውንት ክፈቱ ጥያቄ የተማረረው ማህበረሰብ አካውንት ቢከፍት እንኳን መነሻውን ብር ለመስጠት ፈቃደኛ አይደለም፣ ስለዚህ እኛ ሰራተኞች ስራችንን ከምናጣ ብለን ይህንን ብር ከኪሳችን ለመሙላት እንገደዳለን።” …
ከስራ መባረርን በመስጋት ከራሳቸው ኪስ እያወጡ አዲስ ቡክ የሚያስከፍቱ የባንክ ሰራተኞች ምሬታቸውን ገለ Read more »
መንግስታዊ ዝርፊያ! ( የኦሮሚያ ክልል ጉድ )
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የቤት ግብር ክፈሉ ይላችሁና እሺ ብላችሁ ልትከፍሉ ስትሄዱ የቤት ግብሩን ብቻ ብትከፍሉ አይቀበላችሁም። አመናችሁበት አላመናችሁበት፣ ይጥቀማችሁም አይጥቀማችሁ ተጨማሪ ክፍያዎችን በግዳጅ እንድትከፍሉ ትደረጋላችሁ። ለምሳሌ የእኔ የቤት ግብር የተገመተው 15,153.60 ብር ነው። ነገር ግን የሚከተሉትን ክፍያዎች በአስገዳጅ እንድከፍል ተደርጊያለሁ:- …
በተመደቡበት ሀገር በስራ ላይ እያሉ የተደባደቡት የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሩ እና ምክትላቸው ከስራ ታገዱ
በተመደቡበት ሀገር በስራ ላይ እያሉ የተደባደቡት የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሩ እና ምክትላቸው ከስራ ታገዱ ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/24sshv7d
” ምርጫችን ሽፍቶች ህዝብ ይዘው እንዲጠፉ መፍቀድ ወይስ ለሞትና ስደት የዳረጉንን ማስወገድ ? ” አቶ ጌታቸው ረዳ
” በህግ እንጂ በሀይል አንገዛም ! ” – የመኾኒ ከተማ ነዋሪዎች ➡️ ” ምርጫችን ሽፍቶች ህዝብ ይዘው እንዲጠፉ መፍቀድ ወይስ ለሞትና ስደት የዳረጉንን ማስወገድ ? ” አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ደብባዊ ዞን ራያ ዓዘቦ ወረዳ መኾኒ ከተማ በታጣቂዎች መካከል በተከፈተ …
” ምርጫችን ሽፍቶች ህዝብ ይዘው እንዲጠፉ መፍቀድ ወይስ ለሞትና ስደት የዳረጉንን ማስወገድ ? ” አቶ ጌታቸው ረዳ Read more »
በኪንዶ ኮይሻ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ።
በኪንዶ ኮይሻ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ። በወላይታ ዞን ኪንዶ ኮይሻ ወረዳ በዛሬው ዕለት ቀኑን ሙሉ ከመጠን በላይ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አልፏል። በአደጋው ሰለባ የሆኑ ሰዎች የአንድ ቤተሰብ አባላት …
በኪንዶ ኮይሻ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ። Read more »
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ረቂቅ አዋጅ ያካተታቸውን ድንጋጌዎች እንዲያነሳ ጠይቋል።
አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የኢትዮጵያ መንግሥት አዲስ በተሻሻለው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ረቂቅ አዋጅ ያካተታቸውን ድንጋጌዎች ባስቸኳይ እንዲያነሳ ጠይቋል። ተቋሙ፣ የኢትዮጵያ ፍትሕ ሚንስቴር አዋጁን የማሻሻል ሂደት በከፍተኛ ሚስጢር እንደያዘውና በማሻሻያው ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶች በጣም ውስን እንደኾኑ በመጥቀስም ተችቷል። መንግሥት ማሻሻያውን እንዲተው የልማት አጋሮች …
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ረቂቅ አዋጅ ያካተታቸውን ድንጋጌዎች እንዲያነሳ ጠይቋል። Read more »
የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ከደመወዝ ጋር ብቻ የተያያዘ እንዳልኾነ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ጥያቄና የሥራ ማቆም አድማ አስተባባሪ ቡድን፣ የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ከደመወዝ ጋር ብቻ የተያያዘ እንዳልኾነ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት አስታውቋል። የጤና ባለሙያዎች አጣዳፊ ጥያቄዎች የኾኑት የትርፍ ሰዓትና የጉዳት ክፍያና የመኖሪያ ቤት ድጎማ አኹንም ምላሽ እንደሚፈልጉ ቡድኑ ገልጧል። …
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ በጥላት ላይ እየወሰደ ያለው ርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ለተከታታ ሶስት ቀናት ከአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ 101ኛ፣ 102ኛ፣ 103ኛ፣ 104ኛ ክ/ጦር አየር ወለድ ኮማንዶ፣ አድማ ብተና እና የሚኒሻ አባላት ላይ ከባድ ጉዳት አድርሷል። በዚህ ከነሀሴ 8/2017 ዓ ም ጀምሮ እየተካሄደ …
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ በጥላት ላይ እየወሰደ ያለው ርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል! Read more »
አብን የግብፁን አልሲሲን ሲያስጠነቅቅ ብልፅግናን መረጃ ስጠኝ ብሏል
አብን፣ መንግሥት የውጭ አካላት በአገሪቱ ላይ በሚፈጥሩት ስጋት ዙሪያ ግልጽና ወቅታዊ መረጃ እንዲሰጥ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። አብን፣ መንግሥት ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ደኅንነት ሕዝቡ ያለውን ድጋፍ እንዲያስተባብር፣ የውስጥ ግጭቶችን በንግግር እንዲፈታና በሉዓላዊነት ላይ የሚቃጡ ስጋቶችን በጥብቅ እንዲከታተልና እንዲያጋልጥም አሳስቧል። ሕዝቡ …
ኢትዮጵያ ከጅቡቲ፣ ከኬንያና ሶማሌላንድ ጋር በየብስ ትራንስፖርት ለመገናኘት ቁርጠኛ አቋም
ኢትዮጵያ፣ ከጅቡቲ፣ ከኬንያና ሶማሌላንድ ጋር በተያዘው በጀት ዓመት በየብስ ትራንስፖርት ለመገናኘት ቁርጠኛ አቋም እንዳላት የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚንስትር ደኤታ ባረኦ ሐሰን መናገራቸውን ሚንስቴሩ ባሠራጨው መረጃ አስታውቋል። ባረኦ ይህን ያስታወቁት፣ መቀመጫውን ናይሮቢ ያደረገው የ”አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች” የግል የትራንስፖርት ኩባንያ ባለቤቶችንና አመራሮችን ሰሞኑን …
ኢትዮጵያ ከጅቡቲ፣ ከኬንያና ሶማሌላንድ ጋር በየብስ ትራንስፖርት ለመገናኘት ቁርጠኛ አቋም Read more »
ጅግጅጋ ውስጥ ሴቶችን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ አባላቱ መታሰራቸውን ኦብነግ ገለጸ
አብዲራህማን መሃዲ የሚመሩት የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) አንጃ፣ የሶማሌ ክልል ጸጥታ ኃይሎች ጅግጅጋ ውስጥ ሴቶችን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ አባላቱን ሐሙስ፣ ነሃሴ 8፣ 2017 ዓ፣ም እየደበደቡ በመውሰድ አስረዋል በማለት ከሷል። አንጃው፣ ጸጥታ ኃይሎች በበርካታ አካባቢዎች ቢሮዎቹን በኃይል ሰብረው መግባታቸውንም …
ጅግጅጋ ውስጥ ሴቶችን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ አባላቱ መታሰራቸውን ኦብነግ ገለጸ Read more »