የትግራይ ወታደራዊ አመራሮች ጊዜያዊ አስተዳደሩ በአዲስ እንዲዋቀር መወሰናቸውን አሳወቁ ራሳቸውን የትግራይ ኃይል አመራሮች ብለው የሚጠሩት እነዚህ የክልሉ መኮንኖች ለቀናት ካደረጉት ስብሰባ በኋላ ሐሙስ ጥር 15/2017 ዓ.ም. መቀለ ውስጥ በሰጡት መግለጫ ነው የጊዜያዊ አስተዳደሩ እንደ አዲስ እንዲዋቀር ውሳኔ ማሳለፋቸውን ያሳወቁት። በፕሪቶሪያ …

የትግራይ ወታደራዊ አመራሮች ጊዜያዊ አስተዳደሩ በአዲስ እንዲዋቀር መወሰናቸውን አሳወቁ Read more »

ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ የሐዘን መግለጫታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል !! የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰዋ። የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህሎና አደጋ …

የአማራ ፋኖ በጎጃም የፋኖዎችን ተጋድሎና ድል ሲዘግብልን የነበረው ፋኖ ዮሃንስ አለማየሁ ተሰውቷል Read more »

የኖርዌይ መንግሥት ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጨምሮ በአገሪቱ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ዜጎች ባስቸኳይ እንዲወጡ ማዘዙን የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል። ኖርዌይ፣ የውጭ ዜጎችን መውጣት እውን ለማድረግ፣ ከመነሻ አጋራቸው ጋር በትብብር ለመስራት ጥረት እያደረገች መኾኗን ባለሥልጣናቷ መናገራቸውን ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል። አውሮፓ ኅብረት፣ የኢትዮጵያ …

የኖርዌይ መንግሥት ኢትዮጵያዊያን ባስቸኳይ እንዲወጡ ማዘዙ ተሰማ Read more »

“ክሱን የያዙ ጠበቆች ለሚድያዎች የክሱን ሒደት እንዳያስረዱ ዛቻና ማስፈራርያ እየደረሰባቸው ነው”- የቀድሞው የሀዋሳ ከንቲባ ቤተሰቦች (መሠረት ሚድያ)- ጥቅምት 2016 ዓ/ም በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ቤተሰቦች ‘በፖለቲካ ሴራና በጥቂት የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጥላቻ’ …

የቀድሞው የሀዋሳ ከንቲባ በፖለቲካ ሴራና በጥቂት የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጥላቻ’ ስቃይ እየደረሰበት ነው Read more »

በትግራይ ክልል “አስቸኳይ ምርጫ” እንዲደረግ አሊያም “የመማክርት ምክር ቤት” እንዲቋቋም ኢህአፓ ጠየቀ በትግራይ ክልል “አስቸኳይ ምርጫ” እንዲደረግ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፖርቲ (ኢህአፓ) ጠየቀ። የትግራይ ህዝብ “በመረጣቸው እንደራሴዎች እስኪወከል ድረስ “፤ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ሁሉንም “ህጋዊ” የፖለቲካ ፓርቲዎች ያካተተ “የመማክርት ምክር ቤት” …

በትግራይ ክልል “አስቸኳይ ምርጫ” እንዲደረግ አሊያም “የመማክርት ምክር ቤት” እንዲቋቋም ኢህአፓ ጠየቀ Read more »

ሪፖርተር ፡ በገንዘብ ምንዛሪ ለውጡ ምክንያት ለኑሮ ውድነት የተጋለጡ ዜጎችን ለመታደግ፣ መንግሥት የከተማና የገጠር ሴፍቲኔት ማስፋፋት እንዳለበት፣ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) አሳሰበ፡፡ ባለፈው ዓርብ ተቋሙ የኢትዮጵያን ሪፎርም ለመደገፍ በሚል 248 ሚሊዮን ዶላር መልቀቁን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከአይኤምኤፍ …

አይኤምኤፍ መንግሥት በምንዛሪ ለውጡ ምክንያት ለኑሮ ውድነት የተጋለጡትን በበቂ ሁኔታ አልረዳም አለ Read more »

“የትግራይ ሕዝብ አሳር ሊያበቃ ይገባል መፍትሄ ይሰጥ”- ኢሕአፓ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ነባራዊ የትግራይ ክልል ሁኔታን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ በበርካታ ችግሮች እየተጨቆነ ያለው የክልል ማህበረሰብ አሳር ሊያበቃ ይገባል ሲል ገልጻል፡፡ በቅርቡ አክሱም ውስጥ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች፣ ሂጃብ በማድረጋቸው የተነሳ በተወሰኑ …

“የትግራይ ሕዝብ አሳር ሊያበቃ ይገባል መፍትሄ ይሰጥ”- ኢሕአፓ Read more »

“ኢትዮጵያ አሁን ባለችበት ተከታታይ የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ሆና ምንም አይነት ሀገራዊ ምክክር ማድረግ አትችልም”- ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ብሔራዊ መግባባት በሚል ርዕስ ዛሬ በተካሄደው 2ኛው የፓርላማ የዜጎች ፎርም ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን በውይይቱ በርካታ ሀሳብ እና አስተያየት ተስተናግደዋል፡፡ ሀሳባቸውን የሰጡት ዶ/ር …

“ኢትዮጵያ አሁን ባለችበት ተከታታይ የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ሆና ምንም አይነት ሀገራዊ ምክክር ማድረግ አትችልም”- ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ Read more »

ከስድስት ወራት በፊት የተደረገውን የውጪ ምንዛሪ ለውጡን ከግምት ውስጥ ያስገባ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ከዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ተቋማት ጥሪ መቅረቡን ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል። ጥቂት ወራት በፊት መንግሥት ከፍተኛ የተባለ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪ ተግባራዊ ቢያደርግም፣ ዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ተቋማቱ ግን ተጨማሪ …

ዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ተቋማት አብይ አሕመድ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ እንዲያደርግ አዘዙ Read more »

ወደ አራት መቶ የሚጠጉ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሠራተኞች፣ “አይሶን ኤክስፔሪያንስ” በተሰኘ ወኪል ተቋም ይፈጸምብናል ባሉት የአሥተዳደር በደል ምክንያት የሥራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን ዋዜማ ሰምታለች። የሠራተኞች ማኅበር ሊቀ መንበሩ ሳላሃዲን ጀማል፣ ሠራተኞቹ የሥራ ማቆም አድማውን ካደረጉ ዛሬ ሁለተኛ ቀናቸውን እንዳስቆጠሩ …

አራት መቶ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማ አደረጉ Read more »

ዋዜማ- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን  ከባለፈው ዓመት መጨረሻ  ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ “የአማራ ብሔር ተወላጆች በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ” ሰባት ወራት እንደሞላቸው ለዋዜማ ተናግረዋል።  እነዚሁ ግልፅ ባልሆነ ውንጀላ በእስር ላይ የሚገኙት ዜጎች “በጸጥታ ኃይሎች በሚደርስባቸው ድብደባ ለአካል ጉዳት” መጋለጣቸውም …

በጉራጌ ዞን ለ7 ወራት በእስር ላይ ያሉ “የአማራ ብሔር ተወላጆች” “ፍትሕ ተነፍገናል” እያሉ ነው Read more »

“የ20 ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል” – IOM መነሻውን ከጅቡቲ በማድረግ 35 ኢትዮጵያውያንን አሳፍሮ ወደ የመን ሲያቀና የነበረ የስደተኞች መርከብ በኃልኛ ንፋስ ተመቶ በደረሰው አደጋ የ20 ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉን ዓለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል አደጋው ቅዳሜ ዕለት (ጥር 10) መድረሱን፤ የ9 ሴቶች …

የ20 ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል Read more »

“የነዳጅ ምርት እጥረቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ በመምጣቱ ሽያጩ በኩፖን እንዲሆን ተወስኗል” የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በየጊዜው የነዳጅ እጥረት ከመሻሻል ይልቅ እየተባሰ በመምጣቱ ሽያጩ በኩፖን እንዲሆን ተወስኗል ሲል ያስታወቀውየደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ነው፡፡ በቢሮው በኩል …

ነዳጅ በኩፖን እንዲሆን ተወስኗል Read more »

(ተርጓሚ መምህር አቤል ጋሼ)47ኛ ትላንት የአሜሪካ ው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ የተናገሩት ንግግር በጣም የሚገርም ነበር። በመጪው 4 ዓመታት በዚህ በአሜሪካም በአለም ዙሪያም: ብዙ ለውጥ የምናይ መሆኑን የሚጠቁም ኃይለኛ ንግግር ነው፡ ፡ በዚህ ፕሬዚዳንት ዘመን የሚሆኑትን ነገሮች ላጤነ የሚከተሉት …

የፕሬዚዳንት ትራምኘ ንግግር ትርጉም (በአማርኛ) Read more »

የእርጅና ሥነ ውበትና ታሪካዊ ዕሴት…(The Aesthrtics of Ageing and Historical Value) ( በጌታሁን ሃራሞ ) ጂዮርጅ ጊልበርት ስኮት እ.ኤ.አ. ከ1811-1878 በምድረ እንግሊዝ የኖረ ዕውቅ የ”Gothic Revival” አርክቴክት ነበር፡፡ በሕይወት ዘመኑ ይበልጥ የሚታወቀው እንግሊዝ ውስጥ የሚገኙ እድሜ ጠገብ ካቴድራሎችን በማደሱ ነበር፡፡ …

የእርጅና ሥነ ውበትና ታሪካዊ ዕሴት…(The Aesthrtics of Ageing and Historical Value) ( በጌታሁን ሃራሞ ) Read more »

አሜሪካን አገር የስራ ፈቃድ የሌላችሁና ያላችሁ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ የተላለፈ መልዕክት 1) በዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ ያላችሁ እና የሥራ ፈቃድ የሌላችሁ ኢትዮጵያውያን፤ ከነገ ጀምሮ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጉ። በተለይ ያለ ሥራ ፍቃድ የምትሰሩ ከሆናች ሁ፤ ቢያንስ ለሚቀጥሉት አስራ አምስት ቀናት …

አሜሪካን አገር የስራ ፈቃድ የሌላችሁና ያላችሁ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ የተላለፈ መልዕክት Read more »

የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄደ መሆኑ ተገለጸ በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ በአክሱም አካባቢ የሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለውን በደል አስመልክቶ የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄደ መሆኑ ተገልጿል። ምክርቤቱ ለክልሉ መገናኛ …

የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ሰላማዊ ሰልፍ Read more »

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የቢሾፍቱ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ዙሪያ ተነሺ አርሶ አደሮች ተቃውሞ እያሰሙ መኾኑን አፍሪካን ኢንተለጀንስ ድረገጽ ዘግቧል። አርሶ አደሮቹ ቅሬታ ያሰሙት፣ ከካሳ እና ከሠፈራ ዕቅድ ጋር በተያያዘ እንደሆነ ዘገባው ጠቅሷል። መንግሥት ለማስፋፊያው የቀጠረው የሊባኖሱ አማካሪ ኩባንያ፣ አርሶ …

የቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የቢሾፍቱ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ዙሪያ ተነሺ አርሶ አደሮች ተቃውሞ እያሰሙ ነው Read more »

የአዲስ አበባ ፖሊስ የባለሀብቱን ገዳዮች መያዙን አስታወቀ (መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ከሀያ ቀን በፊት ታዋቂው የአክሰስ ኮም ኩባንያ ባለቤት እና የሸበል በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ አቶ ቢረሳው ምናለ ምሽት 1:30 ላይ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተመትተው እንደተገደሉ መዘገቡ ይታወሳል። መሠረት …

አዲስ አበባ ቤታቸው በር ላይ በጥይት ተመትተው የተገደሉትን ባለሃብት ገዳዮችን ይዣለሁ ሲል ፖሊስ ተናገረ Read more »

በደርባ ከተማ ከታቦት ማደርያ ላይ የደብር አስተዳዳሪ እና ሁለት ሚሊሺያዎች ተወስደው ተገደሉ (መሠረት ሚድያ)- በትናንትናው እለት በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ከተማ 20 ኪ/ሜ ገደማ ርቀት ላይ በሚገኘው በተለምዶ ‘ደርባ ሲሚንቶ’ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ታጣቂዎች ከታቦት ማደርያ ላይ አንድ የደብር አስተዳዳሪ እና …

በኦሮሚያ በደርባ ከተማ ከታቦት ማደርያ ላይ የደብር አስተዳዳሪ እና ሁለት ሚሊሺያዎች ተወስደው ተገደሉ Read more »

በአመራሮቹ መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ እየታየ ያለውን የሰላም ጭላንጭል የሚያጨልም ነው” – ብጹህ አቡነ ማትያስ በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ የተገኘችውን የሰላም ጭላጭል የሚያጨልም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቀጻጻስ የሆኑት አቡነ ማትያስ ገልጸዋል፡፡ ብጹህነታቸው ይህን …

በአመራሮቹ መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት በክልሉ እየታየ ያለውን የሰላም ጭላንጭል የሚያጨልም ነው” – ብጹህ አቡነ ማትያስ Read more »

አዋሽ አካባቢ እየተከሰተ ያለው የእሳተ ገሞራ ልቀት የአውሮፕላን ጉዞዎችን አቅጣጫ ማስቀየር ጀመረ (መሠረት ሚድያ)- ላለፉት በርካታ ወራት አዋሽ አካባቢ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው የእሳተ ገሞራ እና ተያያዥ የተስፈንጣሪ ልቀት ኢትዮጵያ ውስጥ የአውሮፕላን ጉዞዎችን ማስተጓጎል መጀመሩ ታውቋል። መሠረት ሚድያ ከአቪዬሽን …

አዋሽ አካባቢ እየተከሰተ ያለው የእሳተ ገሞራ ልቀት የአውሮፕላን ጉዞዎችን አቅጣጫ ማስቀየር ጀመረ Read more »

ጥምቀት(Mystery of Baptism) የሚለው ቃል “አጥመቀ” (አጠመቀ) ከሚለው የግእዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም በተከማቸ ውሃ ውስጥ መነከር፡ መዘፈቅ፡ ገብቶ መውጣት ማለት ነው። ምስጢረ ጥምቀት በምስጢራዊ (በሃይማኖታዊ) ፍቺው በተጸለየበት ውሃ (ማየ ኅይወት) ውስጥ በሥላሴ (በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ) ስም ሦስት ጊዜ ብቅ …

ምስጢረ ጥምቀት፡ የክርስትና መግቢያ በር Read more »

በሰው ልጅ ዘላለማዊ ድኅነት ውስጥ ትልቁን ድርሻ የሚይዘው ሥርዓተ ጥምቀት ከሌሎቹ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን በቀዳሚነት የሚፈጸምና የማይደገም ሥርዓት ነው፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ “አንዲት ጥመቀት” በማለት የሥርዓተ ጥምቀትን አለመደገምና አለመሠለስ ገልጦ ተናግሯል /ኤፌ.4፥5/፡፡ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ተመዝግቦ እንደሚገኘውና፥ የታናሽ እስያ …

ጥምቀት Read more »

ቲክቶክ በአሜሪካ አገልግሎቱ ተቋረጠ ቲክቶክ ከደቂቃዎች በፊት በአሜሪካ መስራት አቁሟል። ከቻይና መንግስት ጋር ግንኙነት እንዳለው በአሜሪካ መንግስት ክስ የቀረበበት የቲክቶክ ዋና ድርጅት ባይት ዳንስ ማስተካከያ እንዲያደርግ ወይም የድርጅቱን የአሜሪካ ቅርንጫፍ ለአሜሪካ ኩባንያዎች እንዲሸጥ ተጠይቆ ነበር። ቲክቶክ አገልግሎቱ ለ175 ሚልዮን አሜሪካውያን …

ቲክቶክ ከደቂቃዎች በፊት በአሜሪካ መስራት አቁሟል። Read more »

ከተራ ማለት ምን ማለት ነው? በየዓመቱ የጥምቀት በዓል በድመቀት ይከበራል፡፡ ከበዓሉ በፊት የከተራ በዓል የሚከበርበትን ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ገለጻ ከተራ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት …

የከተራ በዓል Read more »

ፋሲልን ተጫወቱበት ! ……. ይህን ታሪካዊ ቅርስ ለማደስ አለም አቀፍ የቅርስ እድሳት ፈቃድ ሳይኖር እንዲሁም ቅርስን በተመለከተ ሙያ ያላቸው አርክቴክቶችና ሲቪል ምህንድስና ባለሙያዎች ባልተሳተፉበት፣ እንሳተፍ ያሉም በተከለከሉበት የተደረገ ብልጭልጭ እድሳት ነው። ፍርስራሾቹ ሳይቀር የታሪክ መሰረታቸው ተፍቆ በድጋሚ እንዲገነቡ መደረገ እጅግ …

ፋሲልን ተጫወቱበት ! Read more »

ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች ተከላካይ ቡድን (ሲፒጄ) ትናንት ባወጣው ልዩ ሪፖርት፣ ኢትዮጵያን “የተድበሰበሰ ክስ” ከሚመሠርቱ ወይም “በሽብር” ወይም “በአክራሪነት” ውንጀላ ቅጣት ከሚጥሉና ከታጣቂ ኃይሎች ጋር ግንኙነት አላችሁ በማለት ከሚያስሩ አገራት ተርታ መድቧታል። በዙህም ኢትዮጵያ ከግብጽ፣ ሩሲያ፣ ማይነማርና ቤላሩስ ተርታ ተመድባለች። ኢትዮጵያ ካሠረቻቸው …

ኢትዮጵያን “የተድበሰበሰ ክስ” ከሚመሠርቱና ከሚያስሩ አገራት ተርታ ተመደበች። Read more »

አብይ አሕመድ በመጭው ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ጠልፎ ለመጣል የሚያስችል አዋጅ እንዲረቀቅ አዘዋል፤ በዚህም መሰረት ምርጫ ቦርድ፣ የምርጫ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ ማዘጋጀቱን አስታውቋል። ረቂቅ ማሻሻያው፣ ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን አዋጅ የሚጥሱ ፓርቲዎችን ሕጋዊነት ከመሰረዙ በፊት በጥፋቱ ክብደት ልክ እስከ 5 ዓመት ለሚደርስ …

አብይ አሕመድ በመጭው ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ጠልፎ ለመጣል የሚያስችል አዋጅ እንዲረቀቅ አዘዋል Read more »

መንግሥት በኦሮሚያ ክልል በክላስተር ከተዘራው የስንዴ ምርት 70 በመቶውን ከአርሶ አደሮች በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ገዝቶ እየወሰደ መኾኑን ታውቋል። ባኹኑ ወቅት አንድ ኩንታል ነጭ ስንዴ በገበያ ላይ 5 ሺሕ 500 ብር እየተሸጠ ሲኾን፣ አርሶ አደሮች ግን በማዳበሪያ ዋጋ ውድነት የተነሳ ዋጋው …

አርሶ አደሮች የስንዴ ምርት የበላይ አካል ትዕዛዝ ነው በሚል እንዲሸጡ ተገደዱ Read more »

መንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች በወጪ መጋራት ፖሊሲ የሚከፍሉትን ክፍያ እስከ አምስት ዕጥፍ ገደማ እንደጨመረው ተሰምቷል ። የወጪ መጋራት ክፍያ የተጨመረው፣ የአንድ ተማሪ የቀን የምግብ በጀት ከ22 ብር ወደ 100 ብር መጨመሩን ተከትሎ ነው። በአዲሱ ማስተካከያ መሠረት፣ ለአራት ዓመት የዩንቨርሲቲ ቆይታ …

መንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች በወጪ መጋራት ፖሊሲ የሚከፍሉትን ክፍያ እስከ አምስት ዕጥፍ ገደማ ጨመረ Read more »

አሜሪካ፣ በሱዳን ወታደራዊ መሪና በጦር ሠራዊቱ ዋና አዛዥ ጀኔራል ቡርሃን ላይ ትናንት ማዕቀብ ጥላለች። አሜሪካ በጀኔራል ቡርሃን ላይ ማዕቀብ የጣለችው፣ ከድርድር ይልቅ የጦርነት አማራጭን መርጠዋል በማለት ነው። ጄነራል ቡርሃን የሚመሩት ሠራዊት፣ በሲቪል መሠረተ ልማቶች ማለትም በትምህርት ቤቶች፣ በሆስፒታሎችና በገበያ ቦታዎች …

አሜሪካ በሱዳን ወታደራዊ መሪ ጀኔራል ቡርሃን ላይ ማዕቀብ ጥላለች። Read more »

የህብረተሰባዊነት ኢትዮጵያ ጀግና ሜዳይ ተሸላሚ ብ/ጄኔራል ለገሰ ተፈራ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። ኢሳት (መስከረም 25 ፥ 2009) ሃገራችን ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ብርቅዬ፣ ጀግና እና ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን መካከል በግንባት ቀደምትነት የሚጠቀሱት የህብረተሰባዊነት ኢትዮጵያ ጀግና ሜዳይ ተሸላሚ ብ/ጄኔራል ለገሰ ተፈራ በአሜሪካ አገር …

የህብረተሰባዊነት ኢትዮጵያ ጀግና ሜዳይ ተሸላሚ ብ/ጄኔራል ለገሰ ተፈራ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። Read more »

“…ኢሕአዲግ ከገባበት የፖለቲካ አጣብቂኝ ውስጥ ለመውጣት የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦችንና ሕዝቦች እርስ በእርስ ለማጋጨት የሚያደርገው ሙከራ በሕዝባችን በተባበረ ትግል ይከሽፋል!…” ======= ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ “…ኢሕአዲግ በ1983 ዓ.ም ከደርግ ስርዓት ውድቀት በኋላ የመንግስት ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ …

ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ Read more »

በውጥረት ላይ ውጥረት መደራረብ ይቁም! (አፈንዲ ሙተቂ) —– ሰሞኑን በኦሮሚያ እና በሰሜን ጎንደር የተከሰተው የተቃውሞ ንቅናቄ ሀገሪቱን ውጥረት ውስጥ ከትቷታል፡፡ አመጹ እየተጋጋለ መሄድ እንጂ የመቀዛቀዝ ባህሪ አላሳይ ብሏል፡፡ አሁንም በልዩ ልዩ አካባቢዎች ቀጥሏል፡፡ በአራቱም አቅጣጫዎች ውጥረት ሰፍኗል፡፡ በህይወት ዘመኔ ይህንን …

በውጥረት ላይ ውጥረት መደራረብ ይቁም! (አፈንዲ ሙተቂ) Read more »

የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀ ፣ ፀደቀ ድጋፌ እና አዲስአለም ደስታ በሁከት ማነሳሳት ወንጀል ተጠርጥረው በትላንትናው እለት ታስረዋል፡፡ ትላንት ከስራ ሰዓት በኋላ በላሊበላ ሬስቶራንት ተገናኝተው ሻይ ቡና እያሉ በሚጨዋወቱበት ወቅት ነው ከምሽቱ 1፡30 ላይ እዛው ሬስቶራንት በነበሩ ሲቪል የለበሱ የፓሊስ …

የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀ ፣ ፀደቀ ድጋፌ እና አዲስአለም ደስታ በሁከት ማነሳሳት ወንጀል ተጠርጥረው በትላንትናው እለት ታስረዋል፡፡ Read more »

ቆንጂት ስጦታው — የኢትዮጵያ ሕዝብ ስለ ልዩነትና በአንድ ዘር ስለተደራጀ ወታደራዊ ገዳይ ጦር ሊሰማ ሊያይ ኣይገባም። ይህንን የሚመኙለት ካሉ ኣንድም እድገትና ኣንድነት ፍቅርና እኩልነት የማይፈልጉ ሕዝብን ለማናከስ የሚጥሩ ኣልያም ልክ ሕወሓት በኣንድ ዘር ወጥ ምልምል ኣድርጎ በሰራቸው የኣግዓዚ ኮማንዶዎች ኣይነት …

የኢትዮጵያ ሕዝብ ስለ ልዩነትና በአንድ ዘር ስለተደራጀ ወታደራዊ ገዳይ ጦር ሊሰማ ሊያይ ኣይገባም። ቆንጂት ስጦታው Read more »

ወታደራዊ ክንፍ አስፈላጊ ነው ብለዋል ዋዜማ ራዲዮ-ከኦሮሚያ ህዝባዊ አመፅ አስተባባሪዎች ግንባር ቀደሙ ጃዋር መሀመድ በሚኒሶታ በቢሾፍቱ የደረሰውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ መስከረም 23 ቀን የኦሮሞ ማህበረሰብ ባደረገው ስብሰባ ላይ እንደጠቆመው የኦሮሞ የመብት ትግል በቅርቡ ወደ አዲስ ምዕራፍ ይሸጋገራል። ከአዳዲስ ዕቅዶቹ መካከል የኦሮሚያን …

የኦሮሞ ተቃውሞ መሪዎች የነፃነት ቻርተርና የሽግግር መንግስት ዝግጅት እያደረጉ ነው Read more »

በኢህአዴግ ውስጥ ድንገተኛ ጊዜ አዋጅ ታውጇል ። አዲስ አበባ ጭር ብላለች። #EthiopiaProtests#AddisAbeba#MinilikSalsawi#DownTPLF Minilik Salsawi – mereja.com – በአሁኑ ሰዓት ሙሉ በሙሉ ኢህአዴግን የሚያስተዳድረው የህዋሃት የደህንነት ተቋሙና ወታደራዊው አመራር ነው።የደህንነት ተቋሙና ወታደራዊ ሃይሉ በሙሉ ስልጣን እየተንቀሳቀስ ነው።ድርጅት ውስጥ በድንገተኛ ጊዜ አዋጅ …

በኢህአዴግ ውስጥ ድንገተኛ ጊዜ አዋጅ ታውጇል ። አዲስ አበባ ጭር ብላለች። Read more »

የጎንደሮች የትግል አንድነት ፈጠራ ማስደነቁን ቀጥሏል፤ በእሬቻ በዓል ላይ ለሞቱት ወገኖች ሀዘናችሁ ሀዘናችን ነው ብለው ንፍሮ ቀቅለው ድንኳን ጥለው ተቀምጠው ወጣቱ እየጎረፈ ሲሆን ከታች በፎቶው እንደምትመለከቱት የትህነግ ኣግኣዚ ወታደሮች ህዝቡ ሀዘኑን እንዳይገልፅ ለመከላከል እየሞከሩ ነው።

BBN – እሁድ ዕለት በቢሾፍቱ በንጹኃን ላይ የተፈጸመውን መንግስታዊ ጭፍጨፋ ተከትሎ ተጎጂዎችን ሲያክም የነበረው ቢሾፍቱ ሆስፒታል ሁኔታውን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡ መግለጫውን ለጋዜጠኞች የሰጡት በሆስፒታሉ ጠቅላላ ሐኪም የሆኑት ዶክተር ማንደፍሮ ኬሲ እና የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ደሳለኝ ባይሳ ተገደው በሰጡት በዚህ …

የቢሾፍቱ ሪፈራል ሆስፒታል በተጽዕኖ ሐሰተኛ መግለጫ ሰጠ Read more »

በሰማያዊ ፓርቲ ፅህፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዬችና በፓርቲው የወደፊት የስራ እንቅስቃሴ ዙርያ ከአባላት ጋር ዉይይት ተካሄደ፡፡ መስከረም 24 2009 ዓ/ም በሰማያዊ ፓርቲ ፅህፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዬችና በፓርቲው የወደፊት የስራ እንቅስቃሴ ዙርያ ከአባላት ጋር ዉይይት ተካሄደ፡፡ መስከረም 24 2009 ዓ/ም

ወያኔዎች አይናቸው እያየ ታሪክ ሰርተን አይናቸውን እናፈርጠዋለን። #Ethiopia Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ህዝቡ ነገ እንቅስቃሴ እንደማይኖር እየተናገረ ነው፤ በኣስጎሪና በሰበታ በርካታ ፋብሪካዎች ጋይተዋል። የወያኔ ውሾች በኣለም ገና ፈሰዋል። በኣቃቂ ቃሊቲ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ እየተሰማ ነው። ወያኔ ጭንቅ ውስጥ ገብቷል …

የኢሬቻውን ጭፍጨፋ ተከትሎ ህዝብ የተቃውሞ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው Read more »

የኢትዮጵያ ምድር ባቡርን በተመለከተ አማራ ክልል ውስጥ በሁለተኛው ዙር ሊሰሩ ከታቀዱ መስመሮች ውስጥ አንዱ የወረታ- አዘዞ-መተማ (መስመር 7) ነው። በዚሁ ዙር በትግራይ በኩል ደግሞ ከመቀሌ-ሽሬ ይገነባል ተብሎ ታቅዱዋል። አንድ ለአማራ እጅግ አንገብጋቢ የሆነ ጉዳይ አለ። በአጭሩ እንደሚከተለው እገልጸዋለሁ። ተስፋኪሮስ አረፈ …

“የመቀሌ-ሸሬ መንገድ ሁመራ ድረስ መሄዱ ተከልሶ ከወረታ-መተማ ድረስ ያለው ጸደቀ” እያሉ በሬ ወለደ ጸረ-አማራ እንቅስቃሴ ጀምረዋል Read more »

ህወኃት የጥፋት ኃይሎች እያሰማራ ነው:: በተለያዩ ወንጀሎች በእስር ቤት የቆዩ ‹ወጣቶችን› በጥቅም በመደለልና በማሰልጠን በዓለም ገና፣ ሰበታ አካባቢ ያሉ የሌላ ክልል ነዋሪዎች ላይ ጥቃት ለማድረስና የኦሮሞ ወጣቶች እንዳደረጉት በማስመሰል የህዝብ ለህዝብ ግጭት እንዳለ ለማሳየት፣ መተማመንና አንድነት እንዳይኖር ፣ ጥርጣሬ እንዲነግስና …

ህወኃት የጥፋት ኃይሎች እያሰማራ ነው:: Read more »

የኬኒያ ባለስልጣኖች በናይሮቢ ኢትዮጵያውያንን አሰሩ በናይሮቢ ኬኒያ የኦሮሞ ብሔረሰብ አባላት የሆኑ ኢትዮጵያውያን የኢሬቻ በዓልን ለማክበር ያደረጉትን ስብሰባ የኬኒያ ፖሊሶች ከመበተናቸው ሌላ 40 የሚሆኑትን ህገ ወጥ ናችሁ በሚል ያሰረ መሆኑ ታውቋል። ፖሊስ ኢትዮጵያውያኑ ስብሰባውን ያደረጉት ያለፈቃድ ነው በማለት ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን …

የኬኒያ ባለስልጣኖች በናይሮቢ ኢትዮጵያውያንን አሰሩ Read more »

ተቃውሞው ኣዲስ ኣበባ ፉሪና ኣለም ገና ገብቷል። #Ethiopia #EthiopiaProtests #AddisAbaba #MinilikSalsawi #Freedom ፉሪ የጀመረው ተቃውሞ ወደ አለምገናም ቀጥሏል። ፉሪ ሱቆች፣ ካፌዎች፣ ባንኮች እና ባጠቃላይ መንገድ ዳር ያሉ ንግድ ቤቶች በጠቅላላ ዝግ ናቸው። ፉሪ መንገዱ ዳር እስከ ጆሞ ድረስ በታጠቁ የፌደራል …

ተቃውሞው ኣዲስ ኣበባ ፉሪና ኣለም ገና ገብቷል። Read more »