ጥበቃ የተነሳባቸው አካባቢዎች እና በአሜሪካ ያሉ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ማድረግ ያለባቸው ግዴታዎች ( ጠበቃ ሙሉአለም ጌታቸው ) በቅርብ የትራምፕ አስተዳደር ለስደተኞች እንደ መጠለያነት ያገለግላሉ የተባሉትን ቦታዎችን ማለትም እንደ ትምህርት ቤቶች፣ ቤተ ክርስቲያናት እና ሆስፒታሎች የመሳሰሉትን ለሠላሳ ዓመታት የህግ ከላለ የተሰጣቸውን …

ጥበቃ የተነሳባቸው አካባቢዎች እና በአሜሪካ ያሉ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ማድረግ ያለባቸው ግዴታዎች ( ጠበቃ ሙሉአለም ጌታቸው ) Read more »

የዓለማቀፉ ገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ)፣ ኹለተኛውን የኢትዮጵያ የተራዘመ ብድር ግምገማ በማጠናቀቅ ለአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሃ ግብሩ ትናንት ተጨማሪ 248 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጽድቋል። ድርጅቱ ለኢትዮጵያ 3 ነጥብ 4 ቢሊዮን ዶላር ብድር ባለፈው ሐምሌ ካጸደቀ ወዲህ፣ እስከ ትናንት የለቀቀው …

የነዳጅ ዋጋ ካለበት እንዲጨምር አይ ኤም ኤፍ ለአብይ አሕመድ ምክረ ሃሳብ አቀረበ Read more »

“ ‘እስካሁን የተፋጠነ ምላሽ አላገኘንም’ እያሉ ያሉ በችሎት ሁሌ ነው የሚያነሱት፤ በኛ እምነትም የተፋጠነ ፍትህ እያገኙ አይደለም ” – የእነ አቶ ክርስቲያን ጠበቃ እነ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያለድ ትላንት የችሎት ቀጠሮ ነበራቸው። ጉዳዩን የሚከታተሉ የቅርብ ሰዎች፣ “የእምነት …

“ ‘እስካሁን የተፋጠነ ምላሽ አላገኘንም’ እያሉ ያሉ በችሎት ሁሌ ነው የሚያነሱት፤ በኛ እምነትም የተፋጠነ ፍትህ እያገኙ አይደለም ” – የእነ አቶ ክርስቲያን ጠበቃ Read more »

ሰሞኑን በመቀሌ የተዘጋጀው ሕዝባዊ ኮንፈረንስ፣ ፌደራል መንግሥቱ በፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት መሠረት ከሕወሓት ጋር ወደ መሠረታዊ ፖለቲካዊ ድርድር እንዲገባ ለመታገል መወሰኑን ደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመሩት የሕወሓት ክንፍ ኦ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በጦርነቱ በትግራይ ሕዝብ ላይ የደረሰውን ጉዳት በሽግግር ፍትሕ ስም …

ፌደራል መንግሥቱ ከሕወሓት ጋር ወደ መሠረታዊ ፖለቲካዊ ድርድር እንዲገባ እንታገላለን Read more »

በደብረጺዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ሕወሓት፣ ጌታቸው ረዳ የሚመሩትን ጊዜያዊ አስተዳደር ከሥልጣን ለማንሳት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል ማለቱን ሪፖርተር ዘግቧል። የቡድኑ ከፍተኛ አመራር ፈትለወርቅ ገብረ እግዚያብሄር፣ ቡድኑ የክልሉ ጸጥታ አመራሮች በጊዜያዊ አስተዳደሩ ዙሪያ መግለጫ ከማውጣታቸው በፊት ከአመራሮቹ ጋር ለቀናት የዘለቀ ውይይት ማድርጉን ትናንት …

ጌታቸው ረዳ የሚመሩትን ጊዜያዊ አስተዳደር ከሥልጣን ለማንሳት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል Read more »

ሂውማን ራይትስ ዎች፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤን ጨምሮ በመብት ተሟጋች በሲቪል ማኅበራት ላይ በቅርቡ የጣለውን እገዳ እንዲያነሳና ሲቪል ማኅበራትን ዒላማ ከማድረግ እንዲቆጠብ ጠይቋል። መንግሥት በሲቪል ማኅበራቱ ላይ የወሰደው ርምጃ ከሲቪል ማኅበራት አዋጁ ጋር እንደማይጣጣም የገለጠው ድርጅቱ፣ ርምጃው መንግሥት …

አብይ አሕመድ በመብት ተሟጋች በሲቪል ማኅበራት ላይ የጣለውን እገዳ እንዲያነሳ ውትወታው ቀጥሏል Read more »

የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) በአሜሪካ የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሱ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦቶች እንዲቋረጡ ማዘዙን ተከትሎ፣ ዓለማቀፉ የረድኤት ድርጅት አክሽን አጌነስት ሃንገር በጋምቤላ ክልል በስደተኞች መጠለያዎች ለሚገኙ ስደተኞች የሚሰጠውን የተመጣጠነ የምግብ ድጋፍ ማቋረጡን ሮይተርስ ዘግቧል። ድርጅቱ ፕሮግራሞቹን እንዲያቆም …

የትራምፕ ትዕዛዝ በጋምቤላ ክልል የሚሰጠው የተመጣጠነ የምግብ ድጋፍ እንዲቋረጥ አደረገ Read more »

በአሜሪካ የመንገደኞች አውሮፕላን እና የወታደራዊ ሂሊኮፕተር በአየር ላይ ተላትመው ተከሰከሱ። አደጋው ያጋጠመው በዋሽንግቶን ዲሲ በሀገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት 3:00 ላይ ነው። የፒኤስኤ ንብረት የሆነው የበረራ ቁጥሩ 5342 የሆነና 60 መንገደኞችን እና 4 የበረራ ሰራተኞችን የያዘው አውሮፕላን ሬገን ዋሽንግተን ብሔራዊ ኤርፖርት …

በአሜሪካ የመንገደኞች አውሮፕላን እና የወታደራዊ ሂሊኮፕተር በአየር ላይ ተላትመው ተከሰከሱ። Read more »

የታጠቁ ግለሰቦች መቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው ነበር ተባለ በትግራይ ክልል ባለስልጣናት መሀል እየተካረረ የመጣውን ውዝግብ ተከትሎ በዛሬው እለት የታጠቁ ግለሰቦች የመቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው እንደነበር ታውቋል። ሙከራው የተካሄደው በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሚመራው ቡድን አባላት …

የታጠቁ ግለሰቦች መቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው ነበር ተባለ Read more »

“ በቋሚነት ይሁን ለጊዜው የተብራራ ነገር የለም፡፡ አሁን ግን ተማሪዎቹ ገብተው ትምህርታቸውን መማር ጀምረዋል ” – የዞኑ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች በአለባሳቸው ሳቢያ ግቢ እንዳይገቡ በመከልከላቸው፣ ከትምህርት፣ ከካፌና ከማደሪያ ውጪ መሆናቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታ ማቅረባቸው …

ሂጃብ ተፈቅዶላቸው፤ ኒቃብ እና ጥቁር ማስክ እንዳያረጉ የተከለከሉ የዲላ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ትምሕርት ጀመሩ Read more »

አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በአማራ ክልል ውስጥ ይፈጽመዋል ያለውን “የጅምላ” እና “የዘፈቀደ” እስር ለማስቆም ዓለማቀፍ ግፊት እንዲደረግ ጥሪ አድርጓል። በክልሉ ውስጥ አኹንም የዘፈቀደ እስር ቀጥሏል ያለው ድርጅቱ፣ መንግሥት በዘፈቀደ ያሠራቸውን ዜጎች በሙሉ እንዲለቅ ወይም በይፋ ክስ እንዲመሠርት ጠይቋል። ድርጅቱ፣ የኢትዮጵያ …

የኢትዮጵያ መንግሥት በአማራ ክልል የጅምላ እና የዘፈቀደ እስር ያቁም ! አምነስቲ ኢንተርናሽናል Read more »

በጎጃም አካባቢዎች በመምህራንና ተማሪዎች ዕገታ ምክንያት ዘንድሮ ማስተማር ጀምረው ያቆሙ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውንና በርካታ ተማሪዎች በወላጆች ላይ በሚደርስባቸው ማስፈራሪያ ሳቢያ ትምህርት እያቋረጡ ነው። በርካታ የገጠር ትምህርት ቤቶች መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና የትምህርት ተቆጣጣሪዎች በየጊዜው ፋኖ ነን በሚሉ ታጣቂዎች ይታገታሉ ። እነዚህ …

ፋኖ ነን የሚሉ መንግስት ያስታጠቃቸው ታጣቂዎች መምሕራንን እና ተማሪዎችን እያገቱ ነው። Read more »

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ነዋሪዎች አንድ ለአምስት ተደራጅተው የጦር መሳሪያ እንዲገዙና የአካባቢያቸውን ሰላም እንዲጠብቁ የመንግሥት መዋቅሮች ጫና እያደረጉ መኾኑ ታውቋል። በተለይ አርሶ አደሮች በቡድን ለሚገዙት የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያ፣ በአንድ አባውራ እስከ 10 ሺሕ ብር እንዲያዋጡ እየተገደዱ መኾኑን ምንጮች ተናግረዋል። …

በኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎች ተደራጅተው የጦር መሳሪያ እንዲገዙ ግዳጅ ተጣለባቸው Read more »

ዶናልድ ትራምፕ ሥልጣን በጨበጡ በሰዓታት ውስጥ ስደተኞችን የሚያሳድድ እና ከአሜሪካ የሚያርቅ እርምጃ እየወሰዱ ነው። በርካቶች እየታደኑ እየተያዙ ሲሆን?… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ዶናልድ ትራምፕ ወደ ፕሬዝዳንትነት በተመለሱ በቀናት ውስጥ ‘ወንጀለኛ ያሏቸውን’ ያልተመዘገቡ ስደተኞች በአስቸኳይ ከአሜሪካ ማስወጣት ተጀምሯል። በዚህም … … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከስራቸው ለመልቀቅ ለሚስማሙ የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤቶች ሰራተኞች የስምንት ወር ደመወዛቸውን እሰጣለሁ አሉ። … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ብሔራዊ ጥቅም — ቀጣናዊ ጥቅም — አኅጉራዊ ጥቅም — ዓለም አቀፋዊ ጥቅም  በታደሰ ሻንቆ በአውሮፓ እየተካሄደ ያለው ጦርነትም ሆነ በመካከለኛው ምሥራቅ እየተካሄደ ያለው ጦርነት በተናጠል ከሚታሰብ ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ጥቅም አኳያ ሆኖ ውስጠ ሚስጥሩን ለመረዳት ያስቸግራል፡፡ የሁለቱንም አካባቢዎች…

አሳዛኙ የግብይት ሥርዓታችን ገመና ሲፈተሽ በእንግዳ መኮ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በብዙ ፈተና፣ መከራና ውጣ ውረድ ውስጥ ስለመሆናቸው ማንም በቀላሉ የሚረዳው እውነት ነው፡፡ የዓለሙን ሁኔታ እንተወውና በአገራችን የተፈጠረው የሰላም መደፍረስና የፖለቲካ አለመረጋጋት፣…

‹‹ከድጡ ወደ …? በሉልሰገድ ኃ. ዓለማየሁ (ዶ/ር) አስታውሱ ቀደም ብሎ በሪፖርተር ጋዜጣ ጥቅምት 6 ቀን 2015 ዓ.ም. ታትሞ የነበረውን ‹‹መቼ ነው? አልመረረንም እንዴ? እንቅልፉስ አደበንን እንዴ?›› የሚለውን እሮሮዬን…

የዶናልድ ትራምፕ መንግሥት እጃችሁ ከምን ማለቱ አይቀሬ ነው! ለሁለተኛ ጊዜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንትነትን ሥልጣን የተቆናጠጡት ዶናልድ ትራምፕ ‹‹አሜሪካን እንደገና ታላቅ አገር›› ማድረግ የሚለውን መፈክራቸው ይዘው ሥራ ጀምረዋል፡፡ በ45ኛው ፕሬዚዳንትነት ዘመናቸው ኮቪድ19 ጨምሮ በተለያዩ…

በአሜሪካ ሕገ ወጥ ከተባሉ ስደተኞች ጋር በተያያዘ ያለፈው እሑድ በተጀመረው የአሰሳ ዘመቻ እስካሁን ወደ አንድ ሺህ ሰዎች መታሰራቸው ተገልጿል።ከተያዙት ?… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው፣ 70 በመቶ ያህል ሴቶች ፒሲኦኤስ እንዳለባቸው አልተነገራቸውም።ህመሙ እንዳለባቸው ካወቁ በኋላም ሕክምና ለማግኘት ይቸገ?… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

በኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች፣ በግብር ስም በየጊዜው እንዲከፍሉ የሚጠይቁት ገንዘብ እንዳማረራቸው ተናግረዋል። በክፍለ ከተማው፣ “ለልማት”፣ “ለሚሊሻ”፣ “ለመኖሪያ ቤት ግብር” በሚሉ ምክንያቶች ከፍተኛ ገንዘብ እንደሚሰበሰብ ነዋሪዎች ገልጸዋል። አንድ መምህር፣ ካለፈው ዓመት ግንቦት ወር ጀምሮ እስከ …

በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ነዋሪዎች ተማረናል አሉ Read more »

በአሜሪካ ሕገወጥ ከተባሉ ስደተኞች ጋር በተያያዘ ከእሑድ ጀምሮ በተጀመረ የአሰሳ ዘመቻ እስካሁን 956 ሰዎች መታሰራቸው ተገለጸ። ይህም ዶናልድ ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከተመለሱ በኋላ ከፍተኛ ቁጥር መሆኑን የአገሪቱ የስደተኞች እና የጉምሩክ ተቋም የሆነው ኢሚግሬሽን ኤንድ ከስተምስ ኢንፎርስምነት (አይሲኢ) አስታውቋል። የፌደራል ተቋማት …

” እስር እና ሰዎችን ወደ መጡበት አገር የመመለስ ሥራ በቁጥር ይጨምራል ” – የትራምፕ የስደተኞች ጉዳይ ኃላፊ Read more »

የጎንደር ከተማ አሽከርካሪዎች ቤንዚን በሊትር 300 ብር ከጥቁር ገበያ እየገዙ መሆናቸውን ተናገሩ በአማራ ክልል በጎንደር ከተማ በርካታ ተሽከርካሪዎች ቤንዚን በከተማዋ ባሉ ማደያዎች በሕጋዊ መንገድ ማግኘት ባለመቻላቸው፣ በሕገወጥ መንገድ በችርቻሮ ከሚሸጡ የጥቁር ገበያ ነጋዴዎች በሊትር 300 ብር ለመግዛት ተገደናል ሲሉ ቅሬታ …

የጎንደር ከተማ አሽከርካሪዎች ቤንዚን በሊትር 300 ብር ከጥቁር ገበያ እየገዙ መሆናቸውን ተናገሩ Read more »

መንግሥት ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ለመወሰን የመደራደር አቅሙ አለመጎልበቱ ተነገረ ‹‹ለኑሮ ውድነት መጨመር አንዱ ምክንያት የዜጎች ገቢ አለማደግ ነው›› አቶ መላኩ አለበል፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለሠራተኞች ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ለመወሰን የመንግሥት ኢኮኖሚያዊ ፍጆታዎችን የመሸፈንና ከኢንዱስትሪዎች ጋር የመደራደር አቅሙ አለመጎልበቱን ገለጸ። …

መንግሥት ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ለመወሰን የመደራደር አቅሙ አለመጎልበቱ ተነገረ Read more »

ለመዋቅርና ጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎቻቸው ምላሽ የተነፈጉት የሲቪል አቪዬሽን ሠራተኞች እየለቀቁ መሆኑን ፓርላማው አስታወቀ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የመዋቅርና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ላቀረቡ የሠራተኞች ምላሽ በመንፈጉ የሠራተኛ ፍልሰት ማጋጠሙን፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሠረተ ልማት ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ …

ለመዋቅርና ጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎቻቸው ምላሽ የተነፈጉት የሲቪል አቪዬሽን ሠራተኞች እየለቀቁ መሆኑ ታወቀ Read more »

ለኢንዱስትሪዎች የተሰጠው የውጭ ምንዛሪና ከወጪ ንግድ የተገኘው ገቢ ማነስ በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚገኙ ድርጅቶች ከ90 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃ ከውጭ የሚያስመጡ መሆናቸው ተገልጿል አንድ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪ ዋጋ ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑ ሥጋት ፈጥሯል ፓርላማው በስኳር ፋብሪካዎች …

ለኢንዱስትሪዎች የተሰጠው የውጭ ምንዛሪና ከወጪ ንግድ የተገኘው ገቢ ማነስ በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ Read more »

“የመንግሥት አካል” የሌለበቱ እስክንድር ነጋ ከአፍሪካ ኅብረትና ኢጋድ ያደረገው “ውይይት”¡ ( አቻምየለህ ታምሩ) እስክንድር ነጋ በምላስና ጆሮዎቹ በኩል እንደነገረን ከሰሞኑ ከአፍሪካ ኅብረትና ከኢጋድ ጋር አደረግሁት ባለው “ውይይት” “የመንግሥት አካል የለበትም” ሲል ነግሮናል። ሆኖም ግን እስክንድር ነጋ በዐቢይ አሕመድ ላኪነት የተገናኘው …

ለእስክንድር ነጋ ወርቅነህ ገበየሁና ኃይሉ ጎንፋ የመንግሥት አካላት አይደሉም!( አቻምየለህ ታምሩ) Read more »

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ ታዛቢዎች በተገኙበት ከመንግስት ጋር ውይይት እንዳደረገ እና ለድርድር ዝግጁ እንደሆነ የገለፀው በእስክንድር ነጋ የሚመራው የፋኖ ክንፍ ድርድሩ በውጭ ሀገራት እንዲሆን እየጠየቀ መሆኑ ታውቋል። የመሠረት ሚድያ ምንጮች እንደተናገሩት ታጣቂ ክንፉ ድርድሩ በአውሮፓ አልያም በአሜሪካ እንዲደረግ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል። …

ከመንግስት ጋር ለመደራደር የተዘጋጀው የፋኖ ክንፍ ንግግሩ በአሜሪካ ወይም በአውሮፓ እንዲሆን ጠየቀ Read more »

ዋዜማ፡ በመንግስትና በተወሰኑ የፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የድርድር ማመቻቸት ሙከራ የተሳካ እንደነበረ በጉዳዩ የተሳተፉ የዲፕሎማቲክ ምንጭ ለዋዜማ ተናግረዋል። ስለውይይቱ ዝርዝር ይዘትና አንዳንድ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ መረጃዎችን መናገር እንደማይፈልጉ የገለፁት የዲፕሎማቲክ ምንጫችን ከፋኖ ታጣቂዎች አንድ አንጃ ከወከላቸው አባላት …

በመንግስትና በተወሰኑ የፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የድርድር ማመቻቸት ሙከራ የተሳካ ነበረ Read more »

“የቤተ ክርስቲያንን መብትና ጥቅም ለማስከበር እና የሕግ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በጥብቅ እየተሠራ ነው”========ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎቷን ለማስፋፋት በምታደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ሁሉ የሌሎችን መብትና ጥቅም ባለመንካት በትዕግሥትና በማስተዋል የምትጓዝ፣ አገራዊ ኃላፊነት የሚሰማት፣ ሰላምን አብዝታ የምትሰብክ …

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንበረ ፓትሪያርክ የተሰጠ መግለጫ Read more »

በወቅታዊ ጉዳይ ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ ትግላችንን ለዳግም ባርነት ለሚያመቻቹን የብልጽግና እሳቤ አራማጆች አሳልፈን አንሰጥም!!! ቀን፦ ጥር 18/2017 ዓ.ም ትግላችን የኅልውና፣ የፍትሕ፣ የነጻነት፣ የሰብዓዊ ክብር ሆኖ እያለ ከፋፋይነት፣ ብልጣብልጥነት፣ አወናባጅነት፣ ከምንም በላይ በሕዝባችን ላይ የፖለቲካ ቁማርተኝነት እሳቤዎችን ከጀርባቸው አንግበው …

በወቅታዊ ጉዳይ ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ Read more »

🚨 ” ለእሁድ ጥር 18/2017 ዓ.ም የተፈቀደ የተጠራ ሰልፍ የለም ” – የትግራይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት 🔵 ” እሁድ ጥር 18/2017 ዓ.ም መቐለ ጨምሮ በመላው ትግራይ የሚካሄደው ሰልፍ መግባባት የተደረሰበት እና የተሟላ ጥበቃ የሚደረገበት ነው ” – በሊቀ-መንበር …

የዛሬው እሁድ ሰልፍ የሕወሓትን አንጃዎች እያናከሰ ነው Read more »

” ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ ነው ” – የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ የህዝቡ ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦችላይ  የማያዳግም አርምጃ እንደሚወሰድ የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ በጥብቅ አስጠነቀቀ። ቢሮው ” የበላይ ወታደራዊ …

” ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ ነው ” – የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ Read more »

በትግራይ ክልል የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ስጋት መኖሩን ነዋሪዎቹ ተናገሩ የትግራይ ወታደራዊ አመራር ሰሞኑን መፈንቅለ መንግስት የማድረግ ዕቅድ መኖሩን በመግለጫቸው ካሳወቁ በኋላ በትግራይ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ስጋት መፈጠሩን ነዋሪዎች ገልጸዋል። በተለይም ውጥረቱን ተከትሎ በአካባቢው ግጭት ሊከሰት ይችላል በሚል ከወትሮው በተለየ …

በትግራይ ክልል የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ስጋት መኖሩን ነዋሪዎቹ ተናገሩ Read more »

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴት የእስልምና እምነት ተከታይ / ሙስሊም ተማሪዎች ” በሃይማኖታዊ አለባበሳችን ምክንያት ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ቅጥር ግቢ እንዳንገባ ተደርገናል በዚህም ምክንያት በሁለት መስጊዶች ተጠልለን እንገኛለን ” ሲሉ  ቅሬታቸዉን አድርሰዋል። ” በዩኒቨርሲቲው ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ እንዳይለብሱ አልተከለከለም ኒቃብ ደግሞ አስቀድሞም …

በዩኒቨርሲቲው ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ኒቃብና ጥቁር ማስክ እንጂ ሂጃብ እንዳይለብሱ አልተከለከለም፤ ሀሰተኛ መረጃ ነው Read more »

“መንግስት የመብት ጥሰት የፈጸሙትንም ሆነ ያስፈጸሙትን መጠየቅ ይኖርበታል” ኢሰመኮ መንግሥት በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች በመካሄድ ላይ በሚገኙት የትጥቅ ግጭቶች፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊነት ሕጎች ጥሰት የፈጸሙ እና ያስፈጸሙ ኃላፊዎችን  እና አባላትን እንዲሁም የታጣቂ ቡድኖች አባላት ተጠያቂ ለማድረግ መንቀሳቀስ ይኖርበታል …

“መንግስት የመብት ጥሰት የፈጸሙትንም ሆነ ያስፈጸሙትን መጠየቅ ይኖርበታል” ኢሰመኮ Read more »

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ በየቦታው የሚፈፀሙ ግድያዎች ተባብሰው መቀጠላቸውን ጠቆመ። ኢሰመኮ በዚህ የሩብ ዓመት ሪፖርቱ ከመስከረም ወር አጋማሽ 2017 ዓ.ም. እስከ ታኅሣሥ ወር 2017 ዓ.ም. አጋማሽ ያለውን ጊዜ የዳሰሱ ግድያዎችን እና አስገድዶ ስወራዎችን ዳስሷል። በቀጥታ እንዲህ …

በየቦታው የሚፈፀሙ ግድያዎች ተባብሰው ቀጥለዋል Read more »

ባለቤቱ ላይ ለመስማት የሚከብድ እጅግ ዘግናኝ የወንጀል ድርጊት የፈጸመው ግለሰብ በሞት ተቀጣ። (ከፍትህ ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ) ” የሰው ስጋን የከተፈው ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነበት ” ይላል ይህ የፍትህ ሚኒስቴር መረጃ። ተከሳሽ ግለሰቡ ፀሃዬ ቦጋለ በየነ ይባላል። ከነሐሴ 27 ቀን 2014 …

አዲስ አበባ ውስጥ የሰው ስጋን የከተፈው ተከሳሽ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነበት Read more »

የአማራ ማኅበር በአሜሪካ፣ በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞችና በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓልን ተከትሎ በሠላማዊ ዜጎች ላይ “ጥቃት” እና “እንግልት” እየደረሰ ነው ሲል መንግሥትን ወቅሷል። ጸጥታ ኃይሎች በበዓሉ ማግስት፣ በአዲስ አበባ፣ ባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ወልድያ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ቡሬና ደምበጫ “ከሕግ አግባብ ውጭ ግድያ፣ …

በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓልን ተከትሎ በሠላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃትና እንግልት እየደረሰ ነው Read more »

የትራንስፖርት ዋጋ መጨመር ያስከተለው ምስቅልቅል እና ምሬት (መሠረት ሚድያ)- ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ፣ በተለይ ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻ ከተደረገ ወዲህ የኑሮ ውድነት ተባብሶ ቀጥሏል። የመገበያያ ዋጋቸው እጅግ እየጨመሩ ከመጡ ምርቶች አንዱ ነዳጅ ነው። የዛሬ ሁለት አመት በዚህ ወቅት ቤንዚን በሊትር 61 …

የትራንስፖርት ዋጋ መጨመር ያስከተለው ምስቅልቅል እና ምሬት Read more »

በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የግብጽ ተሳትፎ፤ “የትኛውንም ሀገር የማስፈራራት ዓላማ” እንደሌለው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ተናገሩ የግብጽ በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ውስጥ መሳተፍ “የትኛውንም ሀገር የማስፈራራት ዓላማ” እንደሌለው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲ ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ “የሶማሊያን ደህንነት እና …

በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የግብጽ ተሳትፎ፤ “የትኛውንም ሀገር የማስፈራራት ዓላማ” እንደሌለው አልሲሲ ተናገሩ Read more »

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፣ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ዩኒቨርስቲ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ በመልበሳቸው ከትምህርት እንደታገዱ ትናንት ምሽት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ትምህርት የማግኘት ሕገመንግሥታዊ መብታቸው ተገፎ ወደ ዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ እንዳይገቡ የተከለከሉት ሴት ተማሪዎች ባፋጣኝ ወደ ትምህርት ገበታ …

በዲላ ዩኒቨርስቲ ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ በመልበሳቸው ከትምህርት ታገዱ ሲል እስልምና ምክር ቤት አማረረ Read more »

የእውነተኛ ወንድማማችነት ዋጋ ከአልማዝ ወይም ከወርቅ የበለጠ ውድ ነው! ከአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የተሰጠ መግለጫና የአንድነት ጥሪ! የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር በመመስረቱ የተሰማነን ታላቅ ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን፣ እንኳን ደስ አላችሁም እንላለን። አንድነት ባለበት ሁሌም ድል አለ። ምክኒያቱም አንድ …

ከአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የተሰጠ መግለጫና የአንድነት ጥሪ! Read more »

የትግራይ ሐይል አዛዦች ያስተላለፉት ውሳኔ ተከትሎ አስቸኳይ የካቢኔ ስብሰባ መጥራቱን የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር አስታወቀ። የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ማምሻው ባወጣው መግለጫ የትግራይ ሐይሎች ከፍተኛ አዛዦች “ከተልእኳቸው ውጭ ለአንድ ሕገወጥ ቡድን ወግነው ግዚያዊ አስተዳደሩን የማፍረስ፣ ስርዓት አልባነት የማንገስ እና ሰራዊት የመበተን ግልፅ …

የጌታቸው ረዳ ቡድን የትግራይ ሐይሎች ከፍተኛ አዛዦች ለሕወሓት ወግነው ግዚያዊ አስተዳደሩን ሊያፈርሱ ነው አለ Read more »

የትግራይ ጉዳይ ወዴት ? በትግራይ ክልል ያሉ የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች እንደሆኑ የገለጹ መኮንኖች ዛሬ መግለጫ ሰጥተው ነበር። በዚህም ‘ የተዳከመ ‘ ያሉት በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ተነስቶ በሌላ እንዲዋቀር መወሰናቸውን ገልጸዋል። ” የጊዜያዊ አስተዳደሩ እንደ አዲስ …

የትግራይ ጉዳይ ወዴት ? Read more »