የትግራይ ታጣቂዎች ከራያ ለቀው እንዲወጡ የሚጠይቅ ሠላማዊ ሰልፍ ተደረገ
ባለፈው ሳምንት በመንግሥት ወታደሮች እና በትግራይ ኃይሎች መካከል በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ ከራያ የተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ነዋሪዎች የትግራይ ታጣቂዎች ከአካባቢው ለቀው እንዲወጡ የሚጠይቅ ሠላማዊ ሰልፍ በዛሬው ዕለት በራያ ቆቦ ከተማ አድርገዋል፡፡ ሠልፈኞቹ፣ መንግሥት ደኅንነታቸውን እንዲያስጠብቅላቸው፣ ምርጫ ተደርጎ የራያ ማንነትና የወሠን ጥያቄ …