(መሠረት ሚድያ)- ጂንካ ከተማ ውስጥ ባለፉት ሶስት እና አራት ቀናት ውስጥ እስካሁን በምርመራ ባልተረጋገጠ አጣዳፊ በሽታ ምክንያት ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ሚድያችን አረጋግጧል። መላ የከተማውን ህዝብ ባስደነገጠው ክስተት የጂንካ  ቃለህይወት ቤተክርስቲያን አገልጋዮች እንዲሁም አንድ ዶክተር እና አንድ ነርስ በበሽታው ከተጠቁ …

ጂንካ ውስጥ እስካሁን ምንነቱ ባልታወቀ አጣዳፊ በሽታ ሁለት የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው አለፈ Read more »

የኔዘርላንድ ፓርላማ አባል የሆኑት ኢሳ ካራማን (Isa Kahraman)፣ በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል፣ በተለይም በምስራቅ አርሲ ዞን፣ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሃይማኖት ተኮር ግድያ መንግስታቸው እንዲያጣራ በይፋ ጥያቄ አቀረቡ። አባሉ፣ ለኔዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴቪድ ቫን ዊል (David Van Weel) ባቀረቡት …

የኔዘርላንድ ፓርላማ አባል የሆኑት ኢሳ ካራማን በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሃይማኖት ተኮር ግድያ መንግስታቸው እንዲያጣራ በይፋ ጥያቄ አቀረቡ። Read more »

በትላንትናው ዕለት ማለትም ሕዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአፋር በረሀሌ ላይ ጥቃት ለመፈፀም እንደሔደ በተፈፀመበት ጥቃት ተመትቶ እንደወደቀ የኢትዮ 251 ሚዲያ ምንጮች ከአፋር ገልፀዋል። ምንጮች አክለውም ባለፉት ቀናት አካባቢው ላይ ከፍተኛ የድሮን አሰሳና ጥቃት ጭምር እንደነበር የገለፁ ሲሆን በትላንትናው ዕለት …

የአብይ አሕመድ ድሮን ተመትቶ ወደቀ! Read more »

የአማራ ክልሉ ፕሬዚዳንት ተብዬ አቶ አረጋ ከበደ ላሊበላ ላይ ጥቃት ተፈፀመባቸው! በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ተከዜ ክፍለ ጦር  3ኛ ሻለቃና የክፍለ ጦሩ ሜካናይዝድ በጋራ  በመሆን ህዳር 01/2018 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 እስከ  ረፋዱ …

የአማራ ክልሉ ፕሬዚዳንት ተብዬ አቶ አረጋ ከበደ ላሊበላ ላይ ጥቃት ተፈፀመባቸው! Read more »

አርበኝነት በጀግኖች መስዕዋትነት የደም ቀለም የሚከተብ ህያው የኪዳን ብራና ነው❗️ ከአፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ የተላለፈ የሀዘን መግለጫ   ከጥንት ታሪካችን ከዛሬ ተግባራችን ከራስ በላይ ለሀገር ከራስ በላይ ለህዝብ በማስቀደም በላብ ተጠምቀን ደማችን አፍሰን አጥንታችን ከስክሰን አንጡራ ንብረት አባክነን በድልና በክብር …

አርበኝነት በጀግኖች መስዕዋትነት የደም ቀለም የሚከተብ ህያው የኪዳን ብራና ነው❗️ Read more »

በደሴ ዙሪያ ወረዳ አጥንት መስበሪያ እና እሁዲት ተብለው በሚጠሩ አከባቢዎች ላይ በተደረገ ውጊያ የፀረ አማራው ብልፅግና ቡድን ተላላኪ የሆኑ በርካታ ቁጥር ያላቸው የመከላከያ ሰራዊት፣ የአድማ ብተናና የሚኒሻ አባላት ሲገደሉ፣ በርካቶች መቁሰላቸውን በአፋብኃ የምኒልክ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለመረብ ሚዲያ በላከው …

በደሴ ዙሪያ ወረዳ በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ኃይል ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት ታወቀ! Read more »

የድሮን ጥቃቱ በትግራይ ጸጥታ ኃይሎች እና በነዋሪዎች ላይ ጉዳት አድርሷል ያለው ሕወሃት፣ ፌደራል መንግሥቱ በዚህ ጥቃት የፕሪቶሪያውን የግጭት ማቆም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ጥሷል በማለት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ወንጅሏል። የሕወሃት መግለጫ፣ የትግራይ ሕዝብ እና ሕወሃት ዳግም የሚቀሰቀስ ጦርነት በሁለቱም ወገኖች ላይ …

ሕወሃት፣ ፌደራል መንግሥቱ በትግራይ ላይ የድሮን ጥቃት ፈጽሟል ሲል ከሠሠ Read more »

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም በመጪዎቹ አምስት ዓመታት፣ በኢትዮጵያ ለሚያከናውናቸው የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦትና አገልግሎቶች፣ ከግማሽ ትሪሊዮን ብር በላይ ሊያስፈልገው እንደሚችል፣ በውይይት ላይ በሚገኘው በድርጅቱ ስትራቴጂካዊ ረቂቅ ሰነድ ተመላከተ፡፡ ሪፖርተር የተመለከተው ረቂቅ ሰነድ የዓለም የምግብ ፕሮግራም የሥራ አመራር ቦርድ፣ …

የዓለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ለአምስት ዓመታት ግማሽ ትሪሊዮን ብር ሊያስፈልገው እንደሚችል ተጠቆመ Read more »

ሱፐር ደብል ቲ ያሰራቸው እና ያሳሰራቸው የቀድሞ ሰራተኞች በስም እና ምስል እየተለዩ ነው፣ ያሉበትን ያላወቀ ቤተሰብ ካለ እዚህ ነን እያሉ ነው፣ እነማን ናቸው? – ድርጅቱ ሰራተኞች ላይ የሚፈፅመው በደል እና ወንጀል ሚድያ ላይ መውጣቱን ተከትሎ በቅጥር ግቢ ውስጥ ከ5 ሺህ …

ሱፐር ደብል ቲ ያሰራቸው እና ያሳሰራቸው የቀድሞ ሰራተኞች በስም እና ምስል እየተለዩ ነው Read more »

የአፍሪካ የሰዎችና የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ መንግሥት በኦሞ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ ወቅት ተፈጽመዋል የተባሉ የመብት ጥሰቶችን ጥናት አድርጎ በሦስት ወራት ይፋ እንዲያደርግ ጠየቀ፡፡ ኮሚሽኑ ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ባለ 60 ገጽ ሪፖርት፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የታችኛው ኦሞ …

መንግሥት በኦሞ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን በሦስት ወራት ይፋ እንዲያደርግ ተጠየቀ Read more »

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፈታኝ የገበያ ሁኔታ ቢገጥመኝም ……………. ከሦስት ዓመታት በፊት ሁለተኛው የቴሌኮም ኩባንያ ሆኖ ወደ ኢትዮጵያ የገባው ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ‹‹አስቸጋሪ የቢዝነስ ምኅዳር ቢገጥመኝም፣ ጠንካራ ዕድገት እያመጣሁ ነው፤›› አለ፡፡ ድርጅቱ ጥቅምት 28 ቀን… https://ethiopianreporter.com/147614/

አዲሱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ስራ ገበታ ላይ ባለመገኘት እና ያለ ቅጥር ማስታወቂያ አነጋጋሪ ምደባዎችን በመስጠት ቅሬታ ቀረበባቸው ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/57zn9dba

የትግራይ የዘር ማጥፋት አጣሪ ኮሚሽን፣ በጦርነቱ በአምራቹ ዘርፍ እና በሕዝቡ የገቢ ምንጮች ላይ ከ83 ቢሊዮን ዶላር በላይ ጉዳት እና ኪሳራ መድረሱን ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። ከአጠቃላዩ የገንዘብ ጉዳት እና ኪሳራ 26 በመቶ በአገልግሎት ዘርፉ ላይ መድረሱን የጠቀሠው ሪፖርቱ ይህም በገንዘብ …

በጦርነቱ በአምራቹ ዘርፍ እና በሕዝቡ የገቢ ምንጮች ላይ ከ83 ቢሊዮን ዶላር በላይ ጉዳት እና ኪሳራ ደርሷል Read more »

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የአፋር ክልላዊ መንግሥት የትግራይ ኃይሎች ወደ አፋር ክልል ዘልቀው በመግባት ጥቃት ፈጽመዋል በማለት ያሠማው ክስ “መሠረተ ቢስ ነው” በማለት ዛሬ ምሽት ባወጣው መግለጫ አጣጥሏል። አፋር ውስጥ “ሓራ መሬት” የተባለው ታጣቂ ኃይል ካሁን ቀደም በትግራይ ላይ ተደጋጋሚ ጥቃቶችን …

ችግር ፈጣሪው የአፋር ክልላዊ መንግሥት አሁን ራሱ ከሳሽ ሆኖ ብቅ ብሏል (የትግራይ ኃይሎች) Read more »