Minilik Salsawi – ስካቢስ የተሰኘ ወረርሽኝ በምሥራቅ ጎጃም፣ በሰሜን ጎንደር፣ በደቡብ ወሎና በዋግ ህምራ ዞኖች በሚገኙ 20 ወረዳዎች ላይ መከሰቱን የተባበርት መንግስታት ድርጅት ያስታወቀ ሲሆን ከፍተኛ የሰብኣዊ ቀውስ ያስከተለውን የድርቁን ሁኔታ ሽላ በማለት አጣብቂኞቻቸውን ለማላላት ደፋ ቀና የሚሉት ባለስልጣናት …

ወገን በወረርሽኝ በሽታ እያለቀ ነው:: የድርቁ ሁኔታ ከመባባሱ አልፎ ከንጽህና ጋር የተያያዙ እና ውሃ ወለድ በሽታዎች ተስፋፍተዋል:: ‪ Read more »

Minilik Salsawi – በጥልቀት አትኩሮት እንዳይሰጠው እየተሸፋፈን እየተድበሰበሰ ያለው በሃገራችን ውስጥ የተከሰተው ድርቅ ስምንት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ በሞት አፋፍ ላይ እንደሚገኝ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚወጡ ሪፖርቶች እየጠቆሙ ነው:: የወያኔው አገዛዝ በሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን የረሃብ አድጋ ተድበስብሶ ተደብቆ እንዲቀር …

ስምንት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ በሞት አፋፍ ላይ ይገኛል::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »