ፍትህ ሚኒስቴር ሊፈርስ ነው አሉ….. ‘’የባልሽ ቂጣ እንክትክቱ ይውጣ….’’ ብዬዋለሁ። እስከዛሬም ስሙ ከብዶት አለመውደቁ ምን ያህል ይሉኝታ ቢስ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ሌላው ፌደራል ፖሊስ በጠቅላይ ሚኒስትሩ እዝ ስር ሊሆን ነው። (ወይ ጠቅላይ ሚኒስትር… !) እርሳቸውም አንድ ቀን ይሄ ስም ከብዷቸው …

ፍትህ ሚኒስቴር ሊፈርስ ነው አሉ….. (አቤ ቶኪቻው) Read more »

ኦሮሚያ የመላው ኢትዮጵያዊ መላው ኢትዮጵያም የሁሉም ኦሮሞ ናት! -አበበ ቶላ (አቤ ቶክቻው ) ከጃዋር ሃሳብ የማልስማማበት እና የምስማማበትን ስለመለየት፤ የኛ ሀገር ፖለቲካ የቡዳ ፖለቲካ ነው እንዳሉት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና አሁንም ድጋሚ ፖለቲካችንን ቡዳ ሊበላው ነው መሰል ጣት መቀሳሰር እና እነ …

ኦሮሚያ የመላው ኢትዮጵያዊ መላው ኢትዮጵያም የሁሉም ኦሮሞ ናት! -አበበ ቶላ (አቤ ቶክቻው ) Read more »