የፌዴራል ፀረ ሙስና ኮሚሽን የአብን/ብልፅግና ሊቀመንበር አቶ በለጠ ሞላ ላይ ምርምራ እንዲያደርግ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ጠየቀ
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ወይዘሮ መሰረት ደምጤ ፤ ” ተቋሙ የተገኘበትን የኦዲት ግኝት ማስተካከያ ለማድረግ ዝግጁነት የለውም ” ሲሉ ተናግረዋል። ” ተጀምሮ ላልተጠናቀቀ ፕሮጀክት ገንዘብ ወጪ ተደርጓል ” ብለዋል። ” የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሰው ሀብትና የንብረት አስተዳደር ሂደቱ ደካማ ነው ” …
የፌዴራል ፀረ ሙስና ኮሚሽን የአብን/ብልፅግና ሊቀመንበር አቶ በለጠ ሞላ ላይ ምርምራ እንዲያደርግ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ጠየቀ Read more »