በቅማንት ስም የሚንቀሳቀስ ጽንፈኛ አርሶ አደሮችን ገሏል ሲል የጭልጋ አስተዳደር ከሰሰ
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን የጭልጋ ወረዳ አስተዳደር፣ “በቅማንት ስም የሚንቀሳቀስ ጽንፈኛ” ሲል የጠራው ታጣቂ ቡድን ሰኔ 7 ቀን በጎዶ ሞላሊት ቀበሌ በትንሹ 8 ንጹሃን አርሶ አደሮች ገድለዋል በማለት ከሷል። የወረዳው አስተዳደር፣ ቡድኑ አርሶ አደሮችን ማገቱንና በሃብትና ንብረት ላይ ከፍተኛ …
በቅማንት ስም የሚንቀሳቀስ ጽንፈኛ አርሶ አደሮችን ገሏል ሲል የጭልጋ አስተዳደር ከሰሰ Read more »