የኮፈሌ መንገድ በተቃዋሚዎች ሙሉ ለሙሉ ተዘግቷል ።



ኮፈሌ በአሁኑ ሰዓት በተቃውሞ እየተናወጠች ትገኛለች ሁለት ሰዎች የሞቱ ሲሆን አንደኛው ከጉርሚቾ ሲሆን መምህር ሲሆን ሁለተኛው ከዌጌ የሆነ ገበሬ መሆናቸው የታወቀ ሲሆን የመንግስት ቢሮዎችን እየተቃጠሉ መሆናቸው ታውቋል ።
በተያያዘም በአሁኑ ሰዓት ወታደሮች ቤት ለቤት እየዞሩ ወጣቶችን እየደበደቡና እየያዙ መሆናቸው ታውቋል

የኮፈሌ መግቢያና መውጪያ መንገድ በተቃዋሚዎች ሙሉ ለሙሉ ተዘግቷል ። ወጣቶች የኦነግን ባንዲራ ይዘው በከተማው እየዞሩ ነው።


