የቤጂንግ ኦሎምፒክ ድርብ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ የእሷ መሆኑ የተገለጸው የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ፣ በተሳፋሪዎች ላይ ከፍተኛ የአካል ጉዳት በማድረሱ ምክንያት በተመሠረተባት የፍትሐ ብሔር ክስ ቀርባ ባትከራከርም፣ በኦሮሚያ ክልል የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቅጣት ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡ ክሱ የተመሠረተው …

አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ቀርባ ባልተከራከረችበት ክስ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባት Read more »