የሰሞኑ ‹‹የኦሮሞ ግርግር›› ግራ ገብቶኛል መስፍን ወልደ ማርያም #Ethiopia #Oromoprotests ታኅሣሥ 2008 በሁለት ደረጃ የሚቀርቡ ጥያቄዎች አሉኝ፤– አንድ፡– ግርግሩ የኦሮምያ ነው? ወይስ የኢትዮጵያ? ወይስ ኦሮምያ ከኢትዮጵያ ተለይቷል? ሁለት፡– የኢትዮጵያ የመሬት ጉዳይ ኦሮሞዎችን ብቻ የሚመለከት ነው? ወይስ የኢትዮጵያን ሕዝብ በሙሉ? አንደኛ፣ …

የሰሞኑ ‹‹የኦሮሞ ግርግር›› ግራ ገብቶኛል – መስፍን ወልደ ማርያም Read more »

“አንድነት በምናስብበት ወቅት ምንግዜም ሁለት እኩል ባለመብት ሰወችን እያሰብን መሆን አለበት፥፥ ልዮነት ራሱ የተፈጥሮ ባህሪ ነው፥፥ ላይ ላዩን ለሚመለከት አንድነት እና ልዩነት ተቃራኒ ብቻ ናቸው፥፥ ጠለቅ ብሎ ለሚመለከት ግን ልዩነት የ አንድነት መሰረት ስለሆነ አንድነት ትርጉም እና ሃይል ሊኖረው የሚችለው …

አንድነት እና ልዩነት በፕሮፌሰር መስፈን ወልደማሪያም Read more »