አርቲስት ሀዊ ተዘራ በኦሮሚያ ክልል በተነስዋ ተቃውሞ ምክንያት ተይዛ ከታሰረች በኋላ በደረሰባት ከፍተኛ ድብደባ የሆስፒታል አልጋ ቁራኛም ሆና ከህዝብ ጎን እንደሆነች ከተኛችበት አልጋም ላይ ሆና ተቃውሞዋን ማሰማቷን ቀጥላለች።