የወያኔ ባለስልጣናት በኢትዮጵያ ውስጥ የአይሲስን አራጅ ቡድን አላማ በማስፋፋት የአይሲስ የኢትዮጵያ መቀመጫን ለመመስረት ግዛታቸውን ለመገንባት ሲሉ ደርሼባቸዋለሁ ያለውን 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አውያለሁ ሲል ተናገረ::ይህ ወያኔ ስለ አይሲስ ሕዋስ እና ግዛት መመስረት ሲናገር ለመጀመሪያ ጊዜው ሲሆን በደቡብ ኢትዮጵያ አይሲስ የራሱን …

አይሲስ በኢትዮጵያ የራሱን መሬት ከልሎ ራስ ገዝ አስተዳደር ሲያደራጅ ደረስኩበት ሲል ወያኔ ተናገረ:: Read more »