የካቲት ፫(ሦስት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-ወ/ሮፋናዬእርዳቸውትናንትየካቲት 2 ቀን 2007 ዓመተ ምህረት ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በጻፉት ደብዳቤ፤ሀሳቡንበጽሁፍበመግለጹየሶስትአመትእስራትተፈርዶበትበእስርላይበሚገኘውልጃቸውላይ፤ቤተሰቦቹንጨምሮበማንምሰውእንዳይጎበኝየተጣለበትእገዳእንዲነሳለትናእርሳቸውምየልጃቸውንዓይንማዬትይችሉሰንድእንዲፈቀድላቸውአቤትብለዋል። <<መቼም፣የእናትሆድአያስችልምናእባካችሁልጄንታደጉት፡፡እባካችሁቢያንስካለበትእየሄድኩየልጄንአይንእንዳይእንዲፈቀድልኝተባበሩኝ፡፡የልጄንድምጽከሠማሁይኸዉአንድወርሞላኝ፡፡>>ብለዋልወ/ሮፋናዬ በደብዳቤያቸው። <<ታናሽወንድሙታሪኩደሳለኝለወንድሙብሎየያዘውንምሣለማድረስዝዋይማረሚያቤትቢሄድምበማረሚያቤቱጠባቂዎችተደብድቦየያዘውንምግብሣያደርስሜዳላይተደፍቶተመልሷል፡፡>> ያሉትየተመስገንእናት፤ <<መቼምእናንተምልጆችይኖራችኋል፤ደግሞምየልጅንነገርታውቁታላችሁ፡፡እኔአሁንበእርጅናዕድሜዬላይእገኛለሁ፡፡ከአሁንበኋላብቆይምለትንሽጊዜያትነው፡፡በዚህችጊዜውስጥልጄንእየተመላለስኩእየጠየኩ፣ድምፁንእያሰማሁ፣አይዞህእያልኩብኖርለእኔመታደልነበር፡፡እባካችሁእርዱኝየልጄድምጽናፈቀኝ፡፡>> ብለዋል። <<ተምዬስታመምየሚያስታምመኝ፣ “አይዞሽእማዬ” የሚለኝረዳቴነው፡፡ሌላዘመድየለኝም፡፡>>ያሉትወ/ሮፋናዬ <<የምተዳደረውምልጆቼለፍተውናደክመውበሚያመጧትትንሽብርነበር፡፡ዛሬግንይኸዉልጆቼምወንድማቸውንለማየትእየተንከራተቱነው፡፡>>ብለዋል። እኔምንምአቅምየሌለኝአሮጊትነኝ፡፡ሁሉንምለናንተሠጥቻችኋለሁ፡፡ከእግዚአብሄርጋርእንደምታስተካክሉልኝእናእንደገናየልጄንፊትእንዳይእንደምታደርጉኝሙሉተስፋአለኝ ያሉት የተመስገን እናት፣ ደብዳቤውንለሰብአዊመብትኮሚሽንበግልባጭ ደግሞ ለጠ/ሚኒስተርፅ/ቤት፣ለምክርቤቱየህግና፣ፍትህናአስተዳደርጉዳዮችቋሚኮሚቴ፣ለአፈ-ጉባኤፅ/ቤት፣ለሰብዓዊመብቶችጉባኤ (ሰመጉ)፣ለእምባጠባቂ፣ለአሜሪካኢምባሲእናለእንግሊዝኢምባሲ አሳውቀዋል።