I’ve co-produced an episode of Al Jazeera English’s The Listening Post and it airs tomorrow. We investigated the Israeli government’s flying out of journalists and influencers from African countries to Israel, where they produce content that polishes Israel’s reputation and …

የእስራኤልን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመሸፈን በገንዘብ ተገዝተው ዘገባ የሰሩ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ተጋለጡ(በጋዜጠኛ ዘካሪያስ ዘላለም)  Read more »

አውሮፓ ኅብረት፣ ኢትዮጵያ አውሮፓ ውስጥ ለመቆየት የሚያስችል ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ዜጎቿን ተቀብላለች በማለት አደነቀ። የካቲት 11 በአዲስ አበባ የተካሄደው 6ኛው የኢትዮጵያና የኅብረቱ የጋራ የሥራ ቡድን ስብሰባ፣ አውሮፓ ውስጥ የመቆየት ፍቃድ የሌላቸውን ኢትዮጵያዊያን ለመቀበል የተነደፈውን የጋራ አሠራር አተገባበር መገምገሙን የኅብረቱ የውጭ …

ኢትዮጵያ አውሮፓ ውስጥ ለመቆየት የሚያስችል ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ዜጎቿን ተቀብላለች Read more »

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ መከላከያ ሠራዊት በሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሠፍር ፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ እንዳስተላለፈ ተደርጎ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የተሠራጩ መረጃዎች ስህተት ናቸው አለ። ጊዜያዊ አስተዳደሩ፣ መከላከያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ በሚገኝ የቀድሞ ካምፖቹ እንዲሠፍር ጊዜያዊ አስተዳደሩ ስምምነቱን ገልጧል ተብሎ የተሠራጨው መረጃም ሐሰት …

መከላከያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ በሚገኝ የቀድሞ ካምፖቹ እንዲሠፍር ጊዜያዊ አስተዳደሩ ስምምነቱን ገልጧል ተብሎ የተሠራጨው መረጃ ሐሰት ነው Read more »

አባናደው ክፍለጦር በሁለት አውደ ግንባሮች ባደረገው ተጋድሎ 29 የአገዛዙ ወታደሮችን ሙትና ቁስለኛ ማድረጉ ታወቀ! በነዚህ ሁለት ግንባሮች ላይ በተደረገ ውጊያ ከተገደሉ ወታደሮች በተጨማሪ የቆሰሉ ወታደሮችን የገዛ ጓዶቻቸው ትጥቃቸውን ገፈው ጥለዋቸው ሄደዋል። በአፋብን ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አባናደው …

አባናደው ክፍለጦር በሁለት አውደ ግንባሮች ባደረገው ተጋድሎ 29 የአገዛዙ ወታደሮችን ሙትና ቁስለኛ ማድረጉ ታወቀ! Read more »

የፈረንሳዩ የዜና ወኪል (ኤ ኤፍ ፒ)፣ የኢትዮጵያ ዘጋቢው ለዘገባ ወደ ትግራይ እንዳይጓዙ መከልከላቸውን ገለጠ። ዘጋቢው ትናንት ወደ ትግራይ ሽሬ ከተማ እንዳይጓዙ የተከለከሉት፣ ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ፍቃድ የላቸውም በሚል ምክንያት መኾኑን የዜና ምንጩ ጠቅሷል። የቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የጸጥታ አካላት ዘጋቢውን ከጉዞ …

የፈረንሳዩ የዜና ወኪል (ኤ ኤፍ ፒ) ወደ ትግራይ እንዳይጓዝ ተከለከለ Read more »

ኢሰመጉ፣ የፌደራሉ እንዲሁም የአማራ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስታት በክልሎቹ በንጹሀን ላይ እየደረሠ ላለው የሰብዓዊ መብት ጥሠት በቂ ትኩረት እንዲሠጡ ጠየቀ። ኢሰመጉ፣ በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ ከመንግስት የጸጥታ አካል በተተኮሠ ከባድ መሳሪያ እናቶችና ሽማግሌዎችን ጨምሮ ቁጥራቸዉ ያልታወቁ ንጹሃን ጥር …

በጋሞ ዞን ከዘይሴ ወረዳ በእርሻ ላይ የነበሩ አራት አርሶ አደሮች እና ቁጥራቸው ያልታወቀ ሲቪሎች ተገደሉ Read more »

በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ “ኮንትሮባንድ ቡና የጫነ መኪና ኬላዎችን የሚያልፍበት አንዱ መንገድ ቡና ጫኙ ከቡናና ሻይ ባለሙያ ጋር በመስማማት እና በመመሳጠር ሌሎች …

በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ Read more »

የእስራኤል ፕሬዝዳንት ይስሃቅ ሄርዞግ፣ በቀጣዩ ሳምንት በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተነገረ። ፕሬዝዳንት ሄርዞግ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው የአንድ ቀን ጉብኝት፣ ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር እንደሚወያዩ አንድ የእስራኤል መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን ነግረውኛል ሲል ዘ ታይምስ ኦፍ እስራኤል ጋዜጣ ዘግቧል። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት እስራኤል ከአፍሪካ አገራት …

የእስራኤል ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተነገረ Read more »

ዓለማቀፉ የግጭት አጥኝ ቡድን (ክራይስስ ግሩፕ)፣ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት፣ በትግራይና በኤርትራ መካከል ውጥረት በመባባሱ በተለያዩ ምክንያቶች ሳቢያ በቀጠናው ጦርነት ሊከሠት ይችላል ሲል ስጋቱን ገለጠ። ተቋሙ፣ በቅርቡ በፌደራል መንግሥቱ እና በትግራይ ኃይሎች መካከል በድሮን ጭምር የተካሄደው ግጭት፣ ኤርትራን ጭምር ጎትቶ በማስገባት …

በኢትዮጵያ መንግሥት፣ በትግራይና በኤርትራ መካከል ውጥረት በሱዳን ከሚካሄደው ግጭት ጋር ተዳምሮ ኃያላን አገራትን ወደ ግጭቱ ሊስብ እንደሚችል ተጠቆመ Read more »