በማርበርግ ቫይረስ ምክንያት በሀዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል አንድ ሰው ህይወቱ ሲያልፍ በአዲስ አበባ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ደግሞ ምልክቱ የታየባቸው ሰዎች ለይቶ ማቆያ መግባታቸው ታወቀ ባሳለፍነው ሳምንት በጂንካ ከተማ እንደተገኘ ይፋ የሆነው የማርበርግ ቫይረስ ስርጭቱ እየሰፋ መጥቶ እንደ ሀዋሳ እና አዲስ አበባ …

በኢትዮጵያ የተከሰተው አዲሱ ገዳይ ቫይረስ በአዲስ አበባ መገኘቱ ተሰምቷል Read more »

ዋዜማ- የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር በአካባቢው ስለተከሰተው “የሔሞሬጂክ ፊቨር” እንደሆነ በተገመተው ተላላፊ በሽታ ሰዎች መሞታቸውን ገልፀው ለመገናኛ ብዙሀን መረጃ መስጠታቸውን ተከትሎ ከሀላፊነታቸው ተነሱ። ዋዜማ ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮና ከሆስፒታሉ ምንጮች እንደሰማችው የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ቢንያም አስራት …

የጂንካ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ለመገናኛ ብዙሀን መረጃ መስጠታቸውን ተከትሎ ከሀላፊነታቸው ተነሱ Read more »

አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከ4 ሺህ በላይ ሰራተኞቹን ሊያሰናብት መሆኑ ታወቀ ሚድያችን የተመለከተው አንድ የዩኒቨርስቲው የውስጥ ዶክመንት “ዩኒቨርስቲው ከስራ መፈናቀል ከባድ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ እንደሚፈጥር በአግባቡ ይገነዘባል። በመሆኑም በተቻለ መጠን ከስራ መፈናቀሉ እንዲቀንስ ወይም የሚያደርሰው ጎጂ ተፅእኖን በመቀነስ ረገድ …

አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከ4 ሺህ በላይ ሰራተኞቹን ሊያሰናብት መሆኑ ታወቀ Read more »

ግብጹ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ባደር አብደላቲ፣ በኢትዮጵያው ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ይደረግ የነበረው ድርድር ባሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ ተዘግቷል በማለት አል-አሃር ከተባለ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ መናገራቸውን የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል። አብደላቲ፣ ኢትዮጵያ ያለ ምንም ቅንጅታዊ አሠራር ግድቡን …

በኢትዮጵያው ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ይደረግ የነበረው ድርድር ባሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ ተዘግቷል Read more »

(መሠረት ሚድያ)- ጂንካ ከተማ ውስጥ ባለፉት ሶስት እና አራት ቀናት ውስጥ እስካሁን በምርመራ ባልተረጋገጠ አጣዳፊ በሽታ ምክንያት ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ሚድያችን አረጋግጧል። መላ የከተማውን ህዝብ ባስደነገጠው ክስተት የጂንካ  ቃለህይወት ቤተክርስቲያን አገልጋዮች እንዲሁም አንድ ዶክተር እና አንድ ነርስ በበሽታው ከተጠቁ …

ጂንካ ውስጥ እስካሁን ምንነቱ ባልታወቀ አጣዳፊ በሽታ ሁለት የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው አለፈ Read more »

የኔዘርላንድ ፓርላማ አባል የሆኑት ኢሳ ካራማን (Isa Kahraman)፣ በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል፣ በተለይም በምስራቅ አርሲ ዞን፣ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሃይማኖት ተኮር ግድያ መንግስታቸው እንዲያጣራ በይፋ ጥያቄ አቀረቡ። አባሉ፣ ለኔዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴቪድ ቫን ዊል (David Van Weel) ባቀረቡት …

የኔዘርላንድ ፓርላማ አባል የሆኑት ኢሳ ካራማን በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሃይማኖት ተኮር ግድያ መንግስታቸው እንዲያጣራ በይፋ ጥያቄ አቀረቡ። Read more »

በትላንትናው ዕለት ማለትም ሕዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአፋር በረሀሌ ላይ ጥቃት ለመፈፀም እንደሔደ በተፈፀመበት ጥቃት ተመትቶ እንደወደቀ የኢትዮ 251 ሚዲያ ምንጮች ከአፋር ገልፀዋል። ምንጮች አክለውም ባለፉት ቀናት አካባቢው ላይ ከፍተኛ የድሮን አሰሳና ጥቃት ጭምር እንደነበር የገለፁ ሲሆን በትላንትናው ዕለት …

የአብይ አሕመድ ድሮን ተመትቶ ወደቀ! Read more »

የአማራ ክልሉ ፕሬዚዳንት ተብዬ አቶ አረጋ ከበደ ላሊበላ ላይ ጥቃት ተፈፀመባቸው! በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ተከዜ ክፍለ ጦር  3ኛ ሻለቃና የክፍለ ጦሩ ሜካናይዝድ በጋራ  በመሆን ህዳር 01/2018 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 እስከ  ረፋዱ …

የአማራ ክልሉ ፕሬዚዳንት ተብዬ አቶ አረጋ ከበደ ላሊበላ ላይ ጥቃት ተፈፀመባቸው! Read more »

አርበኝነት በጀግኖች መስዕዋትነት የደም ቀለም የሚከተብ ህያው የኪዳን ብራና ነው❗️ ከአፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ የተላለፈ የሀዘን መግለጫ   ከጥንት ታሪካችን ከዛሬ ተግባራችን ከራስ በላይ ለሀገር ከራስ በላይ ለህዝብ በማስቀደም በላብ ተጠምቀን ደማችን አፍሰን አጥንታችን ከስክሰን አንጡራ ንብረት አባክነን በድልና በክብር …

አርበኝነት በጀግኖች መስዕዋትነት የደም ቀለም የሚከተብ ህያው የኪዳን ብራና ነው❗️ Read more »