ሕወሃት እና የፌደራል መንግሥት ተፈናቃዮችን የፖለቲካ መያዣ በማድረግ ለከፋ ጉስቁልና ዳርገዋል
ቅድሚያ ለሰብዓዊ መብቶች ኢትዮጵያ፣ ሕወሃት እና የፌደራል መንግሥት ተፈናቃዮችን የፖለቲካ መያዣ በማድረግ ለከፋ ጉስቁልና ዳርገዋል ሲል ዛሬ በሠጠው መግለጫ ወንጅሏል። የቅድሚያ ለሰብዓዊ መብቶች ኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተስፋለም በርኸ፣ መንግሥት ከፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት ማዕቀፍ ውጪ በአፍሪካ ኅብረት የተፈናቃዮች ያካምፓላ ድንጋጌ መሠረት …
ሕወሃት እና የፌደራል መንግሥት ተፈናቃዮችን የፖለቲካ መያዣ በማድረግ ለከፋ ጉስቁልና ዳርገዋል Read more »