የአዲስ አበባው ታላቅ ‘የማፊያ ስራ’!
(መሠረት ሚድያ)- አራት ኪሎ የሚገኘው ‘አምባሳደር ህንፃ’ ላይ ይገኝ የነበረው የድርጅቱ ቢሮ ውስጥ ሲገባ በመጀመርያ ቀልብን የሚስበው በብዙ የመንግስት ቢሮዎች ውስጥ እንደሚደረገው በትልቁ ታትሞ እና በፍሬም ተዘጋጅቶ የተሰቀለው የጠ/ሚር አብይ አህመድ እና የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ፎቶ ነው። ድርጅቱ ቢሮው ብቻ ሳይሆን …
(መሠረት ሚድያ)- አራት ኪሎ የሚገኘው ‘አምባሳደር ህንፃ’ ላይ ይገኝ የነበረው የድርጅቱ ቢሮ ውስጥ ሲገባ በመጀመርያ ቀልብን የሚስበው በብዙ የመንግስት ቢሮዎች ውስጥ እንደሚደረገው በትልቁ ታትሞ እና በፍሬም ተዘጋጅቶ የተሰቀለው የጠ/ሚር አብይ አህመድ እና የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ፎቶ ነው። ድርጅቱ ቢሮው ብቻ ሳይሆን …
የእንግሊዝ ዶክተሮች የ4% የክፍያ ጭማሪ ቢያገኙም አነሰ በሚል ለተቃውሞ ድምፅ እያሰባሰቡ ነው። ባለፈው ሳምንት እንግሊዝ ለአስተማሪዎች እና ዶክተሮች ጭማሪ መደረጉን ብትገልፅም የብሪትሽ የሃኪሞች ማህበር በቂ ባለመሆኑ ሃኪሞች እንዲያምፁ እየጠየቀ ነው። ማህበሩ የክፍያ ጭማሪው በቂ ባለመሆኑ የተነሳ የስራ ማቆም አድማ ለማድረግ …
የእንግሊዝ ዶክተሮች የ4% የክፍያ ጭማሪ ቢያገኙም አነሰ በሚል ለተቃውሞ ድምፅ እያሰባሰቡ ነው። Read more »
የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ፣ የመንግሥት ቀጣይ ዕቅድ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውንና ገበያ-መሩን የውጭ ምንዛሬ ገበያ “ይበልጥ ሥር እንዲሰድ” ማድረግ እንደኾነ ከዓለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት የአፍሪካ ክፍል ሃላፊ አበበ አዕምሮሥላሴ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ተናግረዋል። ድርጅቱ ዛሬ ያሠራጨው ቃለ ምልልስ የተደረገው፣ …
የመንግሥት ቀጣይ ዕቅድ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውንና ገበያ-መሩን የውጭ ምንዛሬ ገበያ ይበልጥ ሥር እንዲሰድ ማድረግ ነው Read more »
የሥራ ማቆም አድማ የመቱ የጤና ባለሙያዎች ተወካዮች ግንቦት 15 ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር መወያየታቸውን ከተወካዮቹ መስማቱን ቢቢሲ ዘግቧል። ኢሰመኮ በጉዳዪ ገለልተኛ አደራዳሪ ለመኾን ጥያቄ ማቅረቡንና በዚህ ዙሪያ “ቅድመ ውይይት” እየተደረገ መኾኑን ተወካዮቹ መናገራቸውንም ዘገባው ጠቅሷል። ኾኖም በጤና ባለሙያዎች …
የሥራ ማቆም አድማ የመቱ የጤና ባለሙያዎች ተወካዮች ለመጀመሪያ ጊዜ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ተወያዩ Read more »
አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከሥራ ማቆም አድማ ጋር በተያያዘ ያሠራቸውን የጤና ባለሙያዎች “ባስቸኳይ” እና “ያለምንም ቅድመ ኹኔታ” እንዲፈታ በድጋሚ ጠይቋል። አምነስቲ፣ መንግሥት በአድማ ላይ ከሚገኙት የጤና ባለሙያዎች ጋር ንግግር እንዲጀምርና የተቃውሞ ድምጾችን ማፈን እንዲያቆምም አሳስቧል። አምነስቲ ይህን ያለው፣ ትናንት ዘጠኝ …
የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ለተረጂዎች የምሠጠውን ዕርዳታ ከእስካኹኑ ይበልጥ ለመቀነስ እገደዳለሁ በማለት ሰሞኑን ባሠራጨው መረጃ አስጠንቅቋል። በገንዘብ እጥረት ሳቢያ፣ በሚያዝያ ወር ለተረጂዎች የሠጠው የምግብ ዕርዳታ ከመደበኛው ኮታ 65 በመቶውን ብቻ እንደኾነና በተያዘው ወር ለስደተኞች የሚሠጠው የምግብ ኮታም ከመደበኛው 50 …
የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለኢትዮጵያ የምሰጠውን ዕርዳታ ይበልጥ ለመቀነስ እገደዳለሁ አለ Read more »
አሜሪካ በዜጎቿ እና በነዋሪዎቿ ላይ የሶሻል ሚድያ እቀባ የሚያደርጉ መንግስታት ሀላፊዎችን ቪዛ ልትከለክል መሆኑ ተሰማ – “የውጭ ሀገራት መንግስታት በአሜሪካ ምድር ላይ ተኹኖ ለተፃፈ የሶሻል ሚድያ ፅሁፍ ማስፈራርያ ወይም የእስር ትእዛዝ ማቅረብ አይቻላቸውም”- ማርኮ ሩቢዮ https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/cf6?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
ህወሓት የግንቦት 20ን 34ኛ አመት እያከበረ ነዉ በቅርቡ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰረዘዉ ህወሓት የግንቦት 20ን 34ኛ በዓል እያከበረ ይገኛል። በይፋዊ የማህበራዊ የትስስር ገጹ እንዳሳወቀዉ ማለዳ ላይ የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ጀነራል ጻድቃን በሰማዕታት ሀዉልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በስነስርዓቱ ላይም …
ህወሓት የግንቦት 20ን 34ኛ በዓል እያከበረ ይገኛል፤ አሜሪካ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፋለች Read more »
የደቡብ ሱዳን የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በፈጸሙት “የደፈጣ ተኩስ ጥቃት” ስድስት ሰዎች ተገደሉ ከደቡብ ሱዳን የመጡ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች፤ በጋምቤላ ክልል፣ በአኙዋሃ ዞን፣ ዲማ ወረዳ በሚገኝ ቦታ ላይ በከፈቱት “የደፈጣ ተኩስ ጥቃት” ስድስት ሰዎች መገደላቸውን የወረዳው የአስተዳደር እና የፖሊስ ኃላፊዎች ለ“ኢትዮጵያ …
የደቡብ ሱዳን በጋምቤላ ክልል በፈጸሙት የደፈጣ ተኩስ ጥቃት ስድስት ሰዎች ተገደሉ Read more »