የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምክንያት የነበራቸውን “ግጭት” በማስቆም “ሰላም” ማምጣታቸውን ተናገሩ። ትራምፕ ይህንን ያሉት በሥልጣን ዘመናቸው ጣልቃ በመግባት ያስቆሟቸውን ግጭቶች በመዘርዘር እሁድ ሰኔ 8/2017 ዓ.ም. ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸውን ባሰፈሩት ጽሁፍ …

ትራምፕ በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል ‘ሰላም አምጥቻለሁ’ አሉ Read more »

ከሀምሌ 1 ጀምሮ ይተገበራል የተባለው አነጋጋሪው የመንግስት ውሳኔ! ከ20 አመት በላይ ያገለገሉ የመንግስት ሰራተኞች ጨምሮ የአስር ሺዎች እጣ ፈንታ ታውቋል https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/1?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g

የኢራን እና እስራኤል ጦርነት ተባብሶ ቀጥሏል። ኢራን በእስራኤል ላይ የድሮንና የሚሳኤል ጥቃት ስትፈጽም በዋነኛነት ሃይፋ እንዲሁም ቴላቪቭ ኢላማ ተደርገዋል። እስራኤል በበኩሏ በኢራን ዋና ከተማ ቴህራን የሚገኙ ኢላማዎች ላይ ጥቃት እየሰነዘረች መሆኑ ተገልጿል። በቴህራን የነዳጅ ማከማቻ ኢላማ ያደረገ ጥቃት ተደጽሞ ከፍተኛ …

የኢራን እና እስራኤል ጦርነት ተባብሶ ቀጥሏል። Read more »

ንግድ ባንኮች እንደገና የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንደገጠማቸው ከባንክ ባለሙያዎች መረዳቱን ጠቅሶ ዘ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል። የባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት የተፈጠረው፣ ባልተመጣጠነ የቁጠባና ብድር ምጣኔ፣ በዋጋ ግሽበት፣ በአስገዳጅ የመንግሥት ሰነዶች ግዥ፣ በመንግሥት ብድር መጨመርና በመዋቅራዊ ችግሮች ምክንያት እንደኾነ ባለሙያዎች መናገራቸውን ዘገባው …

ንግድ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት ገጠማቸው Read more »

የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገብረመስቀል፣ የኢትዮጵያው ገዥ “የብልጽግና ፓርቲ ባለሥልጣናት እና ተሳዳቢዎቻቸው ባኹኑ ወቅት እያንጸባረቋቸው ያሉት መከራከሪያዎች ከመሠረታዊ አመክንዮ እና ቀላል ከኾኑ የዓለማቀፍ ሕግ ድንጋጌዎች እና ከዲፕሎማሲያዊ መርኾዎች ያፈነገጡ ናቸው” በማለት ዛሬ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሠፈሩት አስተያየት ተችተዋል። የማነ …

የብልጽግና ፓርቲ ባለሥልጣናት እና ተሳዳቢዎቻቸው ከዲፕሎማሲያዊ መርኾዎች ያፈነገጡ ናቸው ( የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ) Read more »

በዋስትና ጉዳይ እስከ ሰበር መሄዳችሁ ሳይበቃ የሦስት ፍርድ ቤት ውሳኔን ፖሊስ አላከብርም ካለ ለምን ፍርድ ቤቱን አትዘጉትም? ፖሊስ በተደጋጋሚ የፍርድ ቤቶችን ውሳኔ እጅግ አስነዋሪ በሆነ መንገድ  ሆን ብሎ ሲጥስና በዚህ ደረጃ የፍትህ ሥርዓቱን ሲያዋርድ ማየት ሕግ አስፈጻሚው አካል እራሱ ሕገ …

ለምን ፍርድ ቤቱን አትዘጉትም? ( ያሬድ ሀይለማርያም ) Read more »

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፣ የኢትዮጵያ ፌደሬል መንግሥት “በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” በመጠየቅ ግንቦት 15 ቀን በስማቸው የወጣው መልዕክት “በአስተዳደራዊ ስህተት” የተላለፈ መኾኑን ተናግረዋል። አምባሳደሩ፣ እሳቸው ሳያዩትና ሳያጸድቁት የወጣ የመጀመሪያ ረቂቅ መልዕክት መኾኑን ጠቅሰዋል። አምባሳደሩ በዚያ መልዕክታቸው …

የአሜሪካ አምባሳደር ከፋኖ በጎ ምላሽ ማግኘታቸውን ገለጹ Read more »

(መሠረት ሚድያ)- በኢትዮጵያ ካሉ የካበተ ልምድ ካላቸው ጋዜጠኞች አንዱ የሆነው ተስፋለም ወልደየስ ‘ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት’ በሚል ተጠርጥሮ መታሰሩ ታወቀ። የጋዜጠኛውን መታሰር በተመለከተ የኢትዮጵያ ኢንሳይደር አታሚ ሐቅ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጋዜጠኛው የታሰረው ሰኔ 1/2017 ዓ/ም ነበር። ተስፋለም ወልደየስ በአዲስ …

የኢትዮጵያ ኢንሳይደር መስራች ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ መታሰሩ ታወቀ Read more »

“የጤና ሚኒስቴር በድጋሚ ከድቶናል ስለዚህ የስራ ማቆም አድማው ይቀጥላል”- የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ ቦርድ “እኛ እንደ ቦርድ ይህንን ቀውስ በውይይት ለመፍታት ሃላፊነት፣ ትዕግስት እና እውነተኛ ፈቃደኝነት አሳይተናል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግን በድርጊቱ እና በዝምታው በግልጽ እንዳሳየው የሀገሪቱን የጤና ስርዓትን የሚያገለግሉ ባለሙያዎችን ለመጠበቅ፣ ለማዳመጥ …

“የጤና ሚኒስቴር በድጋሚ ከድቶናል ስለዚህ የስራ ማቆም አድማው ይቀጥላል”- የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ ቦርድ Read more »