‘አንድ ቤተሰብ ነው’ የሚባለው ሲዳማ ክልል ላይ አዲስ የተመሰረተው ፓርቲ ተቃውሞ ተነሳበት
” የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አለሙ ጨእቾ ናቸው፣ የፓርቲው ም/ሊቀመንበር ባለቤታቸው ናቸው። እኔ ፀሐፊ ነበርኩ ሊቀመንበሩ የአጎቱን ልጅ በኔ ቦታ መርጦታል ” – አቶ ሁሴን ቃሲም ➡️ ” ‘አንድ ቤተሰብ ነው’ የሚባለው በእርግጥ ምክትሏ ባለቤቴ ነች፤ በህዝብ ነው የተመረጠችው። ፀሐፊው የወንድሜ …
‘አንድ ቤተሰብ ነው’ የሚባለው ሲዳማ ክልል ላይ አዲስ የተመሰረተው ፓርቲ ተቃውሞ ተነሳበት Read more »