ከናሁሰናይ አንዳርጌ ጋር አዲስ አበባ ውስጥ ሽብር ለመፍጠር ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ አስር ተከሳሾች እስከ ሞት ሊያስቀጣ በሚችል የሕግ አንቀፅ እንዲከላከሉ ፍርድ ቤት ዛሬ ብያኔ ሰጠ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የሕገ-መንግሥት እና የፀረ-ሽብር ወንጀል ምድብ በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት …

ከናሁሰናይ አንዳርጌ ጋር አዲስ አበባ ውስጥ ሽብር ለመፍጠር ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ አስር ተከሳሾች ላይ ፍርድ ቤት ብያኔ ሰጠ Read more »

በአራት መንግስታዊ ተቋማት ውስጥ የ13.1 ቢልዮን ብር የጥሬ ገንዘብ ጉድለት መገኘቱን የገንዘብ ሚኒስቴር ለጠ/ሚሩ ሪፖርት አደረገ በ14 ተቋማት ውስጥ የ2.8 ቢልዮን ብር የንብረት ጉድለት ተገኝቷል፣ በወቅቱ ያልተወራረደ ከ177 ቢልዮን ብር በላይ ደግሞ በኦዲት መገኘቱ ታውቋል ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/131

ከትግራይ ክልል በተሽከርካሪዎች እየወጡ የሚገኙ ዜጎች አፋር ላይ በተዘረጉ ኬላዎች የገንዘብ ቅሚያ እየተፈፀመባቸው መሆኑ ተሰማ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ መዳረሱን ተከትሎ ደግሞ በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ እየተካሔደ መሆኑን ያሰባሰብናቸው መረጃዎች ያሳያሉ። ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/bf5

ኤርትራ፣ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የኤርትራ ሠራዊት በሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ ገፍቶ ይዟቸዋል ካላቸው መሬቶች ለቆ እንዲወጣና የኤርትራ መንግሥትም ለድርድር እንዲዘጋጅ ያቀረበውን ጥሪ አጣጣለች። የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስቴር፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ውንጀላ “ሐሰተኛ”፣ “የተፈበረከ” እና “በድምጸቱ”፣ “በይዘቱ” እና “ግቡ” አስገራሚ የሆነ ውንጀላ ነው …

ኤርትራ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ያቀረበውን ጥሪ አጣጣለች። Read more »

ኢሰመጉ፣ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕገመንግስት የሚሻሻልበት ሁኔታ እንዲመቻች ጠየቀ። የክልሉ ሕገመንግሥት ለተወሠኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ብቻ የክልሉን የባለቤትነት መብት ሠጥቷል ያለው ኢሰመጉ፣ ይህ የሕገመንግሥቱ አንቀጽ በክልሉ የሚታዩትን ግጭቶች እና የመፈናቀል ችግሮች አባብሷል ሲል በአገር ዓቀፍ ደረጃ የተፈናቃዮችን ሁኔታ አስመልክቶ ዛሬ ባወጣው …

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተወሠኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ብቻ የክልሉን የባለቤትነት መብት ሠጥቷል Read more »

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክር ቤት አባሉ እና በቅርቡ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር የተዋሃደው የቀድሞው ተቃዋሚ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራር የነበሩት ዮሐንስ ተሠማ፣ አዲስ የፍትሐ ብሔር ክስ ቀረበባቸው፡፡ የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ መምሪያ በዮሃንስ ላይ አዲስ የመሠረተባቸው ክስ፣ ባለፈው ዓመት በ5 …

ከሽብር ክስ በነፃ የተሰናበቱት አዲስ የፍትሐ ብሔር ክስ ቀረበባቸው Read more »

የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጀኔራል ታደሠ ወረደ እና በዙሪያቸው ያሉ የሕወሃት አክራሪዎች እስካሉ ድረስ ትግራይ ከቀውስ አትወጣም በማለት አስጠነቀቁ። ጌታቸው ፎርቹን ጋዜጣ ላይ ባወጡት ሃተታ፣ ጀኔራል ታደሠ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት …

ጀኔራል ታደሠ ወረደ እና በዙሪያቸው ያሉ የሕወሃት አክራሪዎች እስካሉ ድረስ ትግራይ ከቀውስ አትወጣም ( ጌታቸው ረዳ) Read more »

ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት አገዛዙ የአማራ ህዝብን አፍኖ ለመጨፍጨፍ የጀመረውን ማጥቃት በጽኑ ብሔራዊ አንድነት እንመክተዋለን ! የካቲት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የአብይ አህመደ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ ይፋዊ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከጀመረ ሶስት ዓመታትን ሊደፍን ተቃርቧል። በእነኝህ …

ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት Read more »

የተመድ የሕጻናት መብት ተከታታይ ኮሚቴ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ግድያዎችን፣ የጾታ ጥቃቶችን፣ እገታዎችንና የሰብዓዊ እርዳታ ተደራሽነት አለመኖርን ጨምሮ በሕጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥሠቶች በከፍተኛ ደረጃ መጨመራቸው “አስደንጋጭ” እንደኾነበት ገለጠ። ኮሚቴው፣ ኢትዮጵያ በሕጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥሠቶችን እንድታስቆም፣ እንድትከላከልና ለሕጻናት ሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ እንድታደርግ የኢትዮጵያን …

ተመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በሕጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥሠቶች በከፍተኛ ደረጃ መጨመራቸው “አስደንጋጭ” እንደኾነበት ገለጠ። Read more »

አገዛዙ የግንኙነት መስመሮችን ዘግቶ ሲቪሊያንን በመጨፍጨፍ ላይ ይገኛል የካቲት 01 ቀን 2018 ዓ.ም ከአፋብን የተሰጠ መግለጫ ትላልቅ ከተሞችን የሚያገናኙ አውራ መንገዶችን በመዝጋት በህዝቡ ላይ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ምስቅልቅል ሲያደርስ የቆየው የብልፅግና አገዛዝ በከባድ መሳሪያወች ሲቪሊያንን በመጨፍጨፍ ላይ ይገኛል። ከጥር 26 …

አገዛዙ የግንኙነት መስመሮችን ዘግቶ ሲቪሊያንን በመጨፍጨፍ ላይ ይገኛል (ከአፋብን የተሰጠ መግለጫ) Read more »

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የድርጅቱን መመስረት በተመለከተ እና ስለ አማራ የህልውና ትግል ወቅታዊ ሁኔታወች ለዓለም አቀፍ ሚዲያወች ማብራሪያ ሰጠ። የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ባዘጋጀው የሚዲያ ብሪፊንግ መድረክ የአማራ የህልውና ትግል ጠቅላላ ሁኔታ፣ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምስረታ፣ የጦርነቱ አጀማመር፣ ትግሉ …

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የድርጅቱን መመስረት በተመለከተ እና ስለ አማራ የህልውና ትግል ወቅታዊ ሁኔታወች ለዓለም አቀፍ ሚዲያወች ማብራሪያ ሰጠ። Read more »

የሶስት አቅጣጫ ዲፕሎማሲው በቀይ ባህር ላይ እየተንሰራፋ ያለውን ውስብስብ እና ተለዋዋጭ ጥምረት አጉልቶ ያሳያል. የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ስትሄድ ግብፅ እና ሳውዲ አረቢያ በኤርትራ ላይ  አተኩረዋል። ግብፅ ሪያድን እና አስመራን ለማቀራረብ በሱዳን-ፓኪስታን የመከላከያ ስምምነት  ………..  https://miniliksalsawi.substack.com/p/the-three-way-diplomacy-underscores     

ለተከታታይ አራት ቀናት በተደረገ ውጊያ 171 የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ! በቋራ ግንባር አባድግሱ ተብሎ የሚጠራው አከባቢን ጨምሮ ጋዝጌ እና ባርባስ እንዲሁም በአዳኝ አገር ጫቆ ደግሞ ነጋዴ ባህር ከተማ አከባቢ ነው ባለፉት አራት ተከታታይ ቀናት ከባድ ውጊያ የተደረገው። በአማራ ፋኖ …

ለተከታታይ አራት ቀናት በተደረገ ውጊያ 171 የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ! Read more »

ሁለት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ለውጭ ጉዞ ከባንክ ያገኙትን 3 ሺህ ዶላር በጥቁር ገበያ ወደ ብር ለመዘርዘር ሲሞክሩ መዘረፋቸው ታወቀ “አንደኛው ዳኛ የውጭ ምንዛሬ ወንጀልን በተመለከተ በቀጥታ የሚዳኙ ዳኛ ሲሆኑ ብዙዎች ሰዎች ይህን ወንጀል ፈፅመዋል በሚል ከባድ የእስር ቅጣት ሲቀጡ …

ሁለት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ለውጭ ጉዞ ከባንክ ያገኙትን 3 ሺህ ዶላር በጥቁር ገበያ ወደ ብር ለመዘርዘር ሲሞክሩ መዘረፋቸው ታወቀ Read more »

ሂውማን ራይትስ ዎች፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ቀደም ሲል ለተፈጸሙ እና ባሁኑ ወቅት እየተፈጸሙ ለሚገኙ ጥሠቶች ተጠያቂነትን ማስፈን ፈተና ሆኖ መቀጠሉን ገለጠ። ድርጅቱ የአውሮፓዊያኑን 2025 የዓለም ሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ትናንት ባወጣው ሪፖርት፣ በኢትዮጵያ ለጥሠቶች ተጠያቂነት እንዲሠፍን ዓለማቀፍና አገር ዓቀፍ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ …

ሂውማን ራይትስ ዎች፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ቀደም ሲል ለተፈጸሙ እና ባሁኑ ወቅት እየተፈጸሙ ለሚገኙ ጥሠቶች ተጠያቂነትን ማስፈን ፈተና ሆኖ መቀጠሉን ገለጠ። Read more »

በ7ኛው ዙር ምርጫ ተሳትፎየን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ለተከበራችሁ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች፣ ለመላው የአማራ ሕዝብ እና ለኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሙሉ፦ ባለፉት ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በኩሩው የባሕር ዳር ከተማ ሕዝብ ተመርጨ፣ እናንተን ወክዬ፣ ለሕዝባችን ሀቀኛ ድምፅ በመሆን ለማገልገል በመቻሌ …

በ7ኛው ዙር ምርጫ ተሳትፎየን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ (ደሳለኝ ጫኔ ዳኜው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ) Read more »

በስቦ መምታት የውጊያ ታክቲክ የጠላት ብልፅግና ወታደርን ወሽመጥ በመቁረጥ ውጤታማ ድል ተመዘገበ! በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ  ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ  አማራ ኮር 1   ባለሽርጡ ክፍለጦር ላይ ጥቅታ ለማድረስ ከጉቢሳ  ወደ ኮለቦ፣ ከጭሰ አባሊማ ወደ ሲልኮ፣ከጊራና ወደ ጉባ ፣ከመርሳ …

በስቦ መምታት የውጊያ ታክቲክ የጠላት ብልፅግና ወታደርን ወሽመጥ በመቁረጥ ውጤታማ ድል ተመዘገበ! Read more »

በቅርቡ ለመንግስት እጃቸውን የሰጡት ኮ/ል ፈንታው ሙሀቤ በዛሬው ዕለት በሽብር ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈባቸው – የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለግለሰቡ በጋዜጣ ጥሪ ቢያደርግላቸውም ሊገኙ ባለመቻላቸው የቀረበባቸውን ክስ መከላከል አልቻሉም በሚል በዛሬው ዕለት ከአስራ አምስት ዓመት እስከ ሞት በሚደርስ ሊያስቀጣ በሚችል …

በቅርቡ ለመንግስት እጃቸውን የሰጡት ኮ/ል ፈንታው ሙሀቤ በዛሬው ዕለት በሽብር ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈባቸው Read more »

የብሉ ናይል ግንባር እየተጀመረ ሲሆን የአብይ ሚና በሱዳን ጦርነት ውስጥ እየታየ ነው። ይህ ቀጠናውን ለቀጣዮቹ ዓመታት እንዳይረጋጋ የሚያደርግ እጅግ በጣም ትልቅ ስትራቴጂካዊ ስህተት ሊሆን ነው። ዝርዝሩን እነሆ …. https://miniliksalsawi.substack.com/p/the-blue-nile-front-is-starting-and