ልዩ ዘገባ ‘በረከት ገበሬዋ’ ለእስር የተዳረገችበት ምክንያት ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል የከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ስም በመጥራት እና አልፎ አልፎም እንደ ማስፈራርያ ጭምር በመጠቀም በርካታ አነጋጋሪ ድርጊቶች ሲፈፀሙ እንደነበር የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሰውናል  ተጨማሪ ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/e8f

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ ለአሜሪካ መንግሥት ቀረበ ====== ( Adebabay ሚዲያ ሕዳር 30/2018 ዓ.ም):- ባለፉት ሁለት ዓመታት በአርሲ “የተቃጠሉ ቤተሰቦችን፣ በግፍ የተገደሉ ካህናትንና ምእመናንን፣ የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት እና ለመኖር የሚታገሉ ኦርቶዶክሳውያንን የሰነድ ማስረጃ ለአሜሪካ የዓለም አቀፍ የሃይማኖት ነጻነት ቢሮ (U.S. Office …

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ ለአሜሪካ መንግሥት ቀረበ Read more »

በኢትዮጵያ በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰው ፖለቲካዊ ጫናና የደኅንነት ሥጋት ከፍ ማለቱ በጥናት ተመላከተ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ባለፉት አምስት ዓመታት ከፍ እያለ በመጣ የፖለቲካዊ ጫና ግፊት፣ ግለ ሳንሱር፣ እንዲሁም እየከፋ በመጣ የደኅንነት ሁኔታ ውስጥ እየሠሩ እንደሚገኙ፣ የወርልድስ ኦፍ ጆርናሊዝም…  https://ethiopianreporter.com/148548/

“እጅ ይሰጣሉ ያላችኋቸው የፋኖ አመራሮች እስካሁን ለምን አልሰጡም?” የተሐድሶ ኮሚሽኑ! ከብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን፡ በምክትል ኮሚሽነሩ ብርጋዲየር ጄነራል ደርቤ መኩሪያ የተፈረመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለነ ማስረሻ ሰጤ ተሰቷቸዋል። ደብዳቤው “እጅ ይሰጣሉ ያላችኋቸው የፋኖ አመራሮች እስካሁን ለምን አልሰጡም?” የሚል ነው። የተሐድሶ ኮሚሽኑ “እጅ …

በብርጋዲየር ጄነራል ደርቤ መኩሪያ የተፈረመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለነ ማስረሻ ሰጤ ተሰቷቸዋል። Read more »

“የአፋር ሕዝብ በፌድራል መንግስት ተብዬው ስፖንሰርነት የተከፈተበተ ወረራ እንዲቀለበስ እየሰራን እንገኛለን” የአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) ከአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! የአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) ባለፉት አንድ አመት አስደናቂና አመርቂ የመደራጀትና የማደራጀትን ሥራዎችን …

ከአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! Read more »

ህዳር 26፣ 2018 (ዲሰምበር 5፣2025) በነፃነት የመሰብሰብን መብት በማፈን የሚፀና ሥርዓት አይኖር፤ ብልጽግናም ራቁቱን ቀርቷል! ኢህአፓ ህጋዊና መሰረታዊ መብቱን በመጠቀምና ህጋዊ መንገድን በመከተል አዲስ አበባ ላይ ለህዳር 27፣ 2018 (December6, 2025) የህዝብ ስብሰባ ለማድረግ ዝግጅቱን ሁሉ አጠናቆ እንደነበር በሰፊው ይታወቃል። …

በነፃነት የመሰብሰብን መብት በማፈን የሚፀና ሥርዓት አይኖር፤ ብልጽግናም ራቁቱን ቀርቷል! (ኢህአፓ) Read more »