ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ አሽከርካሪ ማንነታቸዉ ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገደሉ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ በጉብኝት ላይ የነበሩ ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች የሆኑ ጎብኝዎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ አሽከርካሪ ዛሬ ከጧቱ 2 ሰዓት ከ20 ላይ “ማንነታቸዉ ባልታወቁ” ታጣቂዎች ተገደሉ። ጥቃቱን የፈጸሙት “የአርብቶ አደር ሽፍቶች” መኾናቸውን ምሽት ላይ ባወጣው …
ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ አሽከርካሪ ማንነታቸዉ ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገደሉ። Read more »