ጅቡቲ ድህነት አንሸከምም በሚል ኢትዮጵያዊያንን የማባረር እቅዷን ገፍታ ቀጥላበታለች
ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ሕጋዊ ሰነድ ሳይዙ የሚኖሩ የውጭ ዜጎች እስከተያዘው ወር መጨረሻ በፍቃዳቸው እንዲወጡ ያዘዘችው፣ “በጸጥታ” እና “ጤና” ስጋት ሳቢያ እንደኾነ ተሠምቷል። የፕሬዝዳንት ኦማር ጌሌ አማካሪ አሌክሲስ ሞሐመድ፣ ጅቡቲ የዓለምን ድኅነት ልትሸከም አትችልም በማለት፣ የውሳኔውን ምክንያት መናገራቸው የፈረንሳይ የዜና ወኪል …
ጅቡቲ ድህነት አንሸከምም በሚል ኢትዮጵያዊያንን የማባረር እቅዷን ገፍታ ቀጥላበታለች Read more »