ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ በጎሐ ጽዮን እና ቱሉ ሚልኪ ከተማ መካከል ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ትናንት 8 ሰዓት ገደማ ከ40 በላይ የአውቶብስ ተጓዦችን ማገታቸውን ተሰምቷል። ታጣቂዎቹ እገታውን የፈጸሙት፣ ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል ሲጓዝ በነበረ “ታታ” …

በጎሐ ጽዮን እና ቱሉ ሚልኪ ከተማ መካከል ከ40 በላይ የአውቶብስ ተጓዦች ታገቱ Read more »

በአማራ ክልል በምዕራብ፣ ምሥራቅና ሰሜን ጎጃም ዞኖች የፋኖ ታጣቂዎች ከነሐሴ 1 ጀምሮ በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ ክልከላ ጥለዋል በመባሉ፣ የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ ታውቋል። በዚሁ ሳቢያ፣ ከክልሉ ወደ አዲስ አበባና በክልሉ ከተሞች መካከል የአሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ከትናንት ጀምሮ ምሽት ጀምሮ ተቋርጧል። ታጣቂዎቹ ክልከላ …

የፋኖ ታጣቂዎች ከነሐሴ 1 ጀምሮ በተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ላይ ክልከላ በተግባር ላይ ይገኛል። Read more »

ጾመ ፍልሰታ ! ” እግዚአብሔር በቅድስት ድንግል ማርያም ማሕፀን ሊያድር የቻለው ‘እንዳልኸኝ ይሁንልኝ’ ብላ ታዛዥነትዋን በገለጸች ጊዜ ነው፤ እኛም እንዳልከን ይሁንልን እያልን እንደእስዋ ታዛዥ መሆን አለብን ! ” – ቅዱስነታቸው ” በጾመ ማርያም ሱባዔ ስለሀገር ሰላምና ስለሕዝብ ደኅንነት በመጸለይ፣ በልዩ …

ጾመ ፍልሰታ ! ከቅዱስነታቸው መልዕክት Read more »

በጅግጅጋ ከተማ ውስጥ የሚዘዋወሩ አንዳንድ የየመን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እና ተባባሪዎቻቸው እየፈፀሙት ያለው አስደንጋጭ ድርጊት ድርጊቱ በክልሉ ሀላፊዎች እና በሚድያዎች እስካሁን ይፋ ባይደረግም ህዝቡ ውስጥ ውስጡን ያወራዋል፣ ባለፉት ጥቂት ሳምንታትም የተወሰኑ ሰዎች ከድርጊቱ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ውለዋል። ተጨማሪ ያንብቡ: …

በጅግጅጋ የየመን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እየፈፀሙት ያለው አስደንጋጭ ድርጊት Read more »

ትውልዱ የራሱ መስመር አለው!አዲሱ ትውልድ የገጠመው ጥያቄ ዘመናትን የቆዬ ቢሆንም በአሮጌ ቀመር ተሰልቶ ምላሽ የሚገኝበት አይደለም። በተሸነፈ አስተሳሰብ እና ቀመሩን ባልተረዳ ቡድን ተመርቶ የሚገኝ ድልም አይኖርም።ትዉልዱ የራሱን የፖለቲካ ፍልስፍና፣ የእሳቤ መነፅር እና እውነት በራሱ መንገድ አንብሮ እና አስርጾ ዘመኑን የዋጀውን …

ትውልዱ የራሱ መስመር አለው! Read more »

በቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ያሉ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ የጣለው በምሽት የቤተሰብ መረጃ የመሰብሰብ ድርጊት ከሰሞኑ በቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ነዋሪ የሆኑ ዜጎች ስጋት ገብቷቸዋል፣ ምክንያቱ ደግሞ ባልተለመደ መልኩ አንዳንድ ግለሰቦች እና የፀጥታ አካላት በጥምረት በምሽት እያረጓቸው ያሉ እንቅስቃሴዎች ናቸው። ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/4c9sjj2e

አዲስ አበባ-የኢትዮጵያ አየር መንግድ ለሩሲያ አዉሮፕላን ማከራየት አይፈልግም-ዋና ሥራ አስፈፃሚ DW : የኢትዮጵያ አየር መንግግድ ለሩሲያ አየር መንገዶች አዉሮፕላን ለማከራየት ተስማምቷል የሚለዉን ዘገባ አየር መንገዱ አስተባበለ።ዩክሬንን በመዉረሯ ምክንያት ዩናይትድ ስቴትስ፣ የአዉሮጳ ሕብረትና ተባባሪዎቻቸዉ ተደጋጋሚ ማዕቀብ የጣሉባት የሩሲያ አየር መንገዶች አዉሮፕላንና …

የኢትዮጵያ መንግስት የሚቆጣጠረዉ አየር መንገድ የሞስኮ-ዋሽግተንና ብራስልሶች ጠብ ሰለባ እንዳይሆን በጥንቃቄ መጓዙን የመረጠ መስሏል። Read more »

በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ አርሲ ዞን ኮኮሳ እና ነንሰቦ ወረዳዎችና የሲዳማ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ የድንበር ግጭት፣ ሁለት ሰላማዊ ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉንና በ7ቱ ላይ አካላዊ ጉዳት መድረሱን ቢቢሲ ዘግቧል። ጥቃቱን ያደረሱት ከሲዳማው ጉራ ወረዳ የተሻገሩ ታጣቂዎች መኾናቸውንና ጥቃቱን ተከትሎ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን …

በኦሮሚያ ክልልና የሲዳማ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ የድንበር ግጭት Read more »

በተመድ የኤርትራ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ሶፊያ ተስፋማርያም፣ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በቅርቡ ስለ ኢትዮጵያና ኤርትራ ትብብርና ውህደት ያቀረቡትን ፍኖተ ካርታ “ቅንነት የጎደለው” እና “ኤርትራን ለኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎት ተገዢ ለማድረግ ያለመ ነው” በማለት አጣጥለውታል። አምባሳደር ሶፊያ፣ የዲና ሃተታ “በኤርትራ ትክሻ ላይ …

በኤርትራ ትክሻ ላይ ኢትዮጵያ በውስጣዊና ቀጠናዊ ደረጃ የተበላሸባትን ምስል ለማደስ የተቀነባበረ ነው Read more »

አብይና ሹመኞቹን ማመን ቀብሮ ነው ! …… Ethiopian Human Rights Commission ኢሰመኮ ” በዚህ ኮሚሽን ተገዶ የሚኖር፣ ተገፍቶ የሚወጣ ኮሚሽነር መኖር የለበትም እኔን ጨምሮ ” – ይህንን ያለው ትላንት የሕወሓት አሽከርና ተላላኪ የነበረው ዛሬ ለኦሕዴድ እና ለአብይ አሕመድ በአሽከርነት የሚላላከው …

አብይና የኢሰመኮ ሹመኞቹን ማመን ቀብሮ ነው Read more »

” የቢዝነስ እና የቱሪስት ቪዛ አመልካቾች እስከ 15 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በማስያዣነት ይጠየቃሉ ” – አሜሪካ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ወደ አገሪቱ ለመግባት የቢዝነስ እና የቱሪስት ቪዛ አመልካቾች እስከ 15 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በማስያዣነት ሊጠየቁ እንደሚችሉ አስታውቋል። …

” የቢዝነስ እና የቱሪስት ቪዛ አመልካቾች እስከ 15 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በማስያዣነት ይጠየቃሉ ” – አሜሪካ Read more »

” ወንድሜ ተርፏል መነሻው ከራያ ነው ሳምንት አልፏል ከቤት ከወጣ እና ከእሱ ጋር የነበሩት አብዛኛዎቹ ሞተዋል ” – ወንድም 🕯” ራያ አላማጣ አካባቢ ለሟች ቤተሰቦች መርዶ ተነግሯል ! ” 154 ኢትዮጵያውያንን ጭና መዳረሻዋን ወደ ሳኡዲ አረቢያ ያደረገች ጀልባ በመስጠሟ እስካሁን …

154 ኢትዮጵያውያንን ጭና መዳረሻዋን ወደ ሳኡዲ አረቢያ ያደረገች ጀልባ በመስጠሟ አብዛኞቹ የራያ ልጆች ናቸው በአደጋው የሞቱት Read more »

714 ሚልዮን ዛፍ በአንድ ቀን… ቁጥሮቹ ሲፈተሹ!   ( ኤሊያስ መሰረት እንደፃፈው ) በመጀመርያ፣ በቅርቡ በሌላ አንድ ፅሁፌ ላይም እንዳነሳሁት ሰባም ይሁን ሰባት መቶ ሚልዮን ችግኝ መትከል በጎ ስራ ነው፣ መንግስት ከሚያከናውናቸው ተግባራት መሀል የማደንቀው አንዱ ነው። ይሁንና እንደ አንድ ተራ …

714 ሚልዮን ዛፍ በአንድ ቀን… ቁጥሮቹ ሲፈተሹ! Read more »