ኬንያ የ42 የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ፈቃድ ልትሰርዝ ነው። የኬንያ የኮሚዩኒኬሽን ባለስልጣን በ7 ቀናት ውስጥ የ42 የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ፈቃድ ሊሰርዝ መሆኑ ተነግሯል። ባለስልጣኑ ፈቃዳቸው ሊሰረዝ የሚችልን ጣቢያዎች ዝርዝር ይፋ ሲያደርግ ፈቃዳቸው ከተሰረዘ በኋላ ምንም ስራ ማከናወን እንደማይችሉ ገልጿል። የኮሚዩኒኬሽን ባለስልጣኑ የኬንያን የመረጃ …

ኬንያ የ42 የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ፈቃድ ልትሰርዝ ነው። Read more »

ሰበር!…..ከባድ ተኩስ በወልድያ ከተማ! የሰሜን ወሎ ዞን መቀመጫ በሆነችው ወልድያ ከተማ ከምሽቱ 5:35 ጀምሮ ለደቂቃዎች የቆየ ከባድ የተኩስ ድምፅ መሰማቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ለመረብ ሚዲያ ገልፀዋል። የተኩስ ድምፁ የተሰማው በከተማዋ አዳጎ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ በሚገኘው የአድማ ብተና ካምፕ ውስጥ ነው ተብሏል። …

ወልዲያ በከባድ ተኩስ ስትናጥ አደረች Read more »

መረብ ሚዲያ አደጋው በደረሰ በደቂቃዎች ልዩነት የአይን እማኞችን አነጋግሮ በማህበራዊ ትስስር ገፆቹ መረጃውን ማስነበቡ አይዘነጋም። ገዢው የብልፅግና ቡድን፡ የሕዳሴ ግድብ መመረቁን በማስመልከት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለዛሬ መስከረም 04/2018 ዓ/ም የድጋፍ ሰልፍ እንዲያካሂዱለት ባስተላለፈው መመሪያ መሠረት፡ በሰልፉ ላይ ልዩ ልዩ …

በመስቀል አደባባይ በደረሰው የመደረክ መደርመስ አደጋ ህይወታቸው ያለፈ ታዳጊዎች አስከሬን ለዘመድ አዝማድ አይሰጥም በሚል ተከለከለ! Read more »

ኢትዮጵያና አፍሪካ ታላቁን ልጃቸውን አጥተዋል! የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ አገራቸውን ብሎም አሕጉራቸውን አፍሪካን በቅንነት፣ በታማኝነት፣ በአገር ፍቅር ስሜትና በልቀት ሲያገለገሉ የኖሩት ታላቁ የኢትዮጵያ አገልጋይ ዶክተር ምናሴ ኃይሌ በተወለዱ በ95 ዓመታቸው መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም …

የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ምናሴ ኃይሌ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል Read more »

(መሠረት ሚድያ)- በመስቀል አደባባይ የተከናወነው ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ እና ትርዒት ለማቅረብ ሲለማመዱ የነበሩ ታዳጊዎች የመድረክ መደርመስ አደጋ እንዳጋጠማቸው ይታወሳል። የህዳሴ ግድብ ተጠናቆ መመረቁን በማስመልከት የተካሄደው ሰልፍ ላይ ለመሳተፍ ልምምድ ሲያደርጉ የነበሩት ታዳጊዎች አደጋው ያጋጠማቸው ቅዳሜ ምሽት 3 ሰዓት ገደማ በመስቀል …

ለሕዳሴ ግድቡ ድጋፍ ሰልፍ ሲዘጋጁ የመድረክ መደርመስ አደጋ ካጋጠማቸው ታዳጊዎች መሀል ህይወታቸው ያለፈ መኖሩ ተሰማ Read more »

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት የ”ሕወሓትን ህጋዊ ሠውነት መሻር ተቀባይነት የለውም” ሲሉ አስታወቁ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌተናል ጄነራል ታደሠ ወረደ የ”ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕወሓትን ህጋዊ ሠውነት የመሻር ውሣኔ ተቀባይነት የለውም ብለው የገለፁ ሲሆን የፖለቲካ መፍትሔ እንዲሠጠውም” አሣስበዋል። “ሕወሓት …

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት የ”ሕወሓትን ህጋዊ ሠውነት መሻር ተቀባይነት የለውም” ሲሉ አስታወቁ Read more »

“ለሁለተኛ ጊዜ ቀዶ ህክምና ተሰርቷል፤ የሚቀሩ እባጮች ነበሩ አሁን እነርሱን ነው ቆርጠው ያወጡለት” – የአቶ ክርስቲያን ታደለ የቅርብ ሰው ለሁለት ዓመት ከአንድ ወር በእስር የሚገኙት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ ሰሞኑን ለሁለተኛ ጊዜ ቀዶ ህክምና ማድረጋቸውን ቤተሰባቸው …

“ለሁለተኛ ጊዜ ቀዶ ህክምና ተሰርቷል፤ የሚቀሩ እባጮች ነበሩ አሁን እነርሱን ነው ቆርጠው ያወጡለት” – የአቶ ክርስቲያን ታደለ የቅርብ ሰው Read more »

ፀረ ህዝብ የሆነዉ ብልፅግና በእስቴ መካነየሱስ ከተማ አሰቃቂ ተግባር መፈፀሙ ተሰማ!! የእስቴ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ማንተፋርዶ ሞላ የተባለ ሆድ አደር ባንዳ የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ የሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ኮር አንድ ጉና ክፍለጦር አስቴ ዴንሳ ብርጌድ ሻለቃ ሁለት …

ፀረ ህዝብ የሆነዉ ብልፅግና በእስቴ መካነየሱስ ከተማ አሰቃቂ ተግባር መፈፀሙ ተሰማ!! Read more »

የፋኖ አመራሮችን ለማስገደል ተልዕኮ ተሰጥቶት የነበረው የደህንነት አባል እጅ ከፈንጅ ተያዘ! የደህንነት አባሉ የፋኖ አመራሮች ያሉበትን ቦታ ጥቆማ በመስጠት በድሮን ለማስገደል እንዲሁም የፋኖ ሎጅስቲክ ማከማቻ ናቸው ብሎ የሚያስባቸው ቦታዎችን ለድሮን ተኳሾች ጥቆማ በመስጠት የማውደም ተልዕኮ ተሰጥቶት ነበር ተብሏል። የደህንነት አባሉ፡ …

የፋኖ አመራሮችን ለማስገደል ተልዕኮ ተሰጥቶት የነበረው የደህንነት አባል እጅ ከፈንጅ ተያዘ! Read more »

አብዲራህማን መሃዲ የሚመሩት የኦብነግ አንጃ፣ የሶማሌ ክልል መንግሥት አንድ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባሉን ጨምሮ አራት ከፍተኛ አመራሮቹን ጅግጅጋ ውስጥ በተያዘው ሳምንት መጀመሪያ ላይ እንዳሠረ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ባሠራጨው መረጃ አስታውቋል። በክልሉ መንግሥት ትንኮሳ ወደ ጦርነት ተገደን አንመለስም ያለው አንጃው፣ ቡድኑ …

የሶማሌ ክልሉ ሙስጠፌ የኦብነግ አመራሮችን ማሰር ቀጥለዋል። Read more »

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ወቅታዊ ኹኔታ በአሜሪካ “ብሄራዊ ደኅንነት” እና “የውጭ ፖሊሲ” ላይ “ያልተለመደ” እና “ልዩ የኾነ ስጋት” ደቅኗል በማለት ከአራት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፉትን ፕሬዝዳንታዊ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ድንጋጌ ሰሞኑን ለአንድ ተጨማሪ …

በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ኹኔታ በአገሪቲ ሰላምና መረጋጋት እንዲኹም በቀጠናው ላይ የደቀነው ስጋት አኹንም ቀጥሏል ( ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ) Read more »

“ጅራፍ አጮህን አልሰማ አሉ፡ ነፍጥ አነሳን” በደቡብ ጎንደር የክምር ድንጋይና የአከባቢው ታጋይ አርሶ አደሮች! “ጅራፍ እያጮህን የአፈር ማዳበሪያ ስጡን ብለን ጠየቅን፡ አልሰማን አሉ።እንደውም “የጅራፍ ፖለቲካ” እያሉ ተሳለቁብን። እቅዳቸው ከጦርነት የሚተርፈውን አማራ በረሃብ ለመጨረስ ነበር። እኛ ግን ቀድመን ስለነቃን ጅራፍ እያጮኽን …

“ጅራፍ አጮህን አልሰማ አሉ፡ ነፍጥ አነሳን” በደቡብ ጎንደር የክምር ድንጋይና የአከባቢው ታጋይ አርሶ አደሮች! Read more »

የህዳሴ ግድብ የፈጠረው ሀይቅ የሚይዘው የውሀ መጠን ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ያሏት ሀይቆች ከሚይዙት ውሀ መጠን ይበልጣል በሚል የቀረበው መረጃ የተሳሳተ ነው /ኢትዮጵያ ቼክ/- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በተሰራጨ ንግግራቸው ላይ የህዳሴ ግድብ የፈጠረው ሀይቅ የሚይዘው የውሀ መጠን ኢትዮጵያ በተፈጥሮ …

የአብይ አሕመድ በግድቡ ሰው ሰራሽ ሃይቅ ላይ የተናገረው ውሸት ሲጋለጥ Read more »

ዙ23ና ዲሽቃ በታጠቀ ከፍተኛ ቁጥር ባለው ሰራዊት ታጅበው ከማክሰኝት ወደ አዘዞ ሲጓዙ በነበሩ የአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች ላይ ከባድ የደፈጣ ጥቃት መፈፀሙ ተሰማ! ወታደራዊ አመራሮቹ ከፍተኛ ቁጥር ባለውና ከዙ23 ጀምሮ እስከ ዲሽቃ መሣሪያ በታጠቀ ሰራዊት ታጅበውም ከፋኖ ጥቃት ባለመትረፋቸው “የአህያ ባል …

የአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች ላይ ከባድ የደፈጣ ጥቃት መፈፀሙ ተሰማ! Read more »

በአርማጭሆ ቀጠና ልዩ ስሙ ኩርቢ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ከባድ ተጋድሎ ሲደረግ መዋሉ ታውቋል። የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች ኮር በሻለቃ እሸቴ አሸብር የሚመራው ደጀን አሸብር ክፍለጦር በአርማጭሆ ቀጠና ልዩ ስሙ ኩርቢ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ ዛሬ ጳጉሜ …

በአርማጭሆ ቀጠና ልዩ ስሙ ኩርቢ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ከባድ ተጋድሎ ሲደረግ መዋሉ ታውቋል። Read more »

ታሪካዊው ዲማማ ዲክላሬሽን በተፈፀመባት ታሪካዊቷ ዲማማ ቀበሌ ላይ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ! በምዕራብ አማራ ቀጠና ፋግታ ለኮማ ወረዳ ስር በምትገኘው ድማማ ቀበሌ ማዘዣ ጣቢያቸውን አድርገው በነበሩ የአገዛዙ ወታደርች ላይ ዛሬ ጳጉሜ 03/2017 ከንጋት ጀምሮ በተወሰደ እርምጃ በርካታ ወታደሮች ሲገደሉ …

ታሪካዊው ዲማማ ዲክላሬሽን በተፈፀመባት ታሪካዊቷ ዲማማ ቀበሌ ላይ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ! Read more »

መንግስት የሚልከውን ነዳጅ በአካባቢው በሚመረት ወርቅ ቀይረው የሚቀበሉት ባለስልጣናት “የኮፖሬሽኑ አመራሮች ኮርፖሬሽኑ የመንግስት ተቋም እንደመሆኑ መጠን ድርጊቱን ተከታትሎ ማስቆም ሲገባው ከዚህ ፍፁም ተቃራኒ በሆነ ሁኔታ በአካባቢው በሚከናወናው ነዳጅን በወርቅ የመቀየር ስራ ላይ ተጠምደዋል” ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/pppxe93h

የባህል ስብጥር ባለበት አገር culture apartheid ያዛልቃል? ( ያሬድ ኃይለማርያም) +++ የአገዛዝ ሥርዓቱ አይን ባወጣ መንገድ እየፈጸመ ያለው Cultural Apartheid ከወዲሁ እልባት ሊበጅለት ካልቻለ በማህበረሰቦች መካከል ቁርሾን፣ መቃቃርና ጤናማ ያልሆነ ግንኙነት እንዲስፋፋ ያደርጋል። እንደ ኢትዮጵያ ባለ እጅግ የተሰባጠረ ባህልና የማንነት …

የባህል ስብጥር ባለበት አገር culture apartheid ያዛልቃል? ( ያሬድ ኃይለማርያም) Read more »