ከድሬዳዋ ተነስተው ኤርትራ ቀይ ባህር ዳርቻያረፉት የኢትዮጵያ ሄሊኮፕተሮች ጉዳይ ለወያኔ ራስ ምታት ሆኖበት ሰንብቶአል። ሄሊኮፕተር ይዘው ኤርትራ የገቡት ኢትዮጵያውያን የአየር ሃይል አብራሪዎች ማንነት እና በወያኔ ላይ ያላቸው ተቃውሞ ምን እንደሆነ ገና አልታወቀም። በተያያዘ የኢትዮጵያ አየር ሃይል ከማንኛውም ጊዜ በከፋ ሁኔታ ሽባ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ። አማራ እና ኦሮሞ የጦር አይሮፕላን አብራሪዎች ከስራ ውጭ ተደርገዋል። የትግራይ አብራሪዎችና […]

ተሻለ መንግሥቱ ለረጂም ጊዜ ሥልጣን ላይ መቆዬት ከጣዖትነት ተለይቶ አይታይም፡፡ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ከ1933 እስከ 1945 የአሜሪካን ፕሬዚደንት የነበሩት ፍራንክሊን ዴ. ሩዝቬልት እስከዚያን ዘመን ድረስ በልማድ ብቻ ሲከበር የነበረውን የሁለት ዙር የሥልጣን ዘመን በጡጫ ሳይሆን በምርጫ አልፈው በአሜሪካን ሀገር …

የጣዖታት መፈራረስና ጦስ ጥምቡሳቸው Read more »