የአዌይስ መያዝ ና አንድምታው
ከቀድሞው የሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት መሪዎች አንዱ የነበሩት ሼህ ሃሰን ዳሂር አዌስ ከአሸባብ ጓዶቻቸው አምልጠው በሸሹበት ማዕከላዊ ሶማሊያ ውስጥ መያዛቸው ተዘግቧል ። ሮይተርስ እንደዘገበው አዌስ አሁን አዳዶ በተባለው ከተማ ውስጥ በአንድ ደህንነቱ አስተማማኝ በሆነ ቤት ውስጥ ተይዘዋል ።
ከቀድሞው የሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት መሪዎች አንዱ የነበሩት ሼህ ሃሰን ዳሂር አዌስ ከአሸባብ ጓዶቻቸው አምልጠው በሸሹበት ማዕከላዊ ሶማሊያ ውስጥ መያዛቸው ተዘግቧል ። ሮይተርስ እንደዘገበው አዌስ አሁን አዳዶ በተባለው ከተማ ውስጥ በአንድ ደህንነቱ አስተማማኝ በሆነ ቤት ውስጥ ተይዘዋል ።