የቀድሞው ሰላይ ስኖውደንና እጣ ፈንታው
ላለፉት 10 ቀናት ሆንኮንግ ከቆየ በኋላ ትናንት ሩስያ መግባቱ የተነገረው ስኖውደን ምናልባትም ዛሬ ከሩስያ ወደ ኤኳዶር ሳያቀና አልቀርም የሚሉ ዘገባዎችም ወጥተዋል። የኤኳዶር መንግሥት አሜሪካን ስኖውደን ተላልፎ እንዲሰጣት ያቀረበችውን ጥያቄ እያጠና መሆኑን አመልክቷል።
ላለፉት 10 ቀናት ሆንኮንግ ከቆየ በኋላ ትናንት ሩስያ መግባቱ የተነገረው ስኖውደን ምናልባትም ዛሬ ከሩስያ ወደ ኤኳዶር ሳያቀና አልቀርም የሚሉ ዘገባዎችም ወጥተዋል። የኤኳዶር መንግሥት አሜሪካን ስኖውደን ተላልፎ እንዲሰጣት ያቀረበችውን ጥያቄ እያጠና መሆኑን አመልክቷል።