ዩኤስ አሜሪካ እና የስለላ ቅሌት
ዋሽንግተን ፖስት እና ዘ ጋርዲያን የተባሉት የአሜሪካውያን እና የብሪታንያውያን ጋዜጦች ባለፈው ሐሙስ ያወጡት ዘገባ ይፋ እንዳደረገው፣ በዩኤስ አሜሪካ «ብሔራዊ የፀጥታ ወኪል» በብዙ ቢልዮን የሚቆጠሩ አሜሪካውያን የስልክ ደንበኞችን ካለፉት አሥር ዓመታት በላይ ወዲህ በመሰለል ላይ ይገኛል።
ዋሽንግተን ፖስት እና ዘ ጋርዲያን የተባሉት የአሜሪካውያን እና የብሪታንያውያን ጋዜጦች ባለፈው ሐሙስ ያወጡት ዘገባ ይፋ እንዳደረገው፣ በዩኤስ አሜሪካ «ብሔራዊ የፀጥታ ወኪል» በብዙ ቢልዮን የሚቆጠሩ አሜሪካውያን የስልክ ደንበኞችን ካለፉት አሥር ዓመታት በላይ ወዲህ በመሰለል ላይ ይገኛል።