ጀርመንና የግብፅ ፍርድ ቤት ዉሳኔ

የግብፅ ፍርድ ቤት የጀርመኑ መንግስታዊ ያልሆነ ተቋም ኮንራድ አደናወር ሁለት ጀርመናዉያን ሠራተኞች ላይ የእስራት ቅጣት መበየኑ የጀርመን ፖለቲከኞች ሲተቹት ተንታኞች ፖለቲካዊ መልዕክት እንዳለዉ ያመለከቱ ነዉ።