ጀርመንና የግብፅ ፍርድ ቤት ዉሳኔ
የግብፅ ፍርድ ቤት የጀርመኑ መንግስታዊ ያልሆነ ተቋም ኮንራድ አደናወር ሁለት ጀርመናዉያን ሠራተኞች ላይ የእስራት ቅጣት መበየኑ የጀርመን ፖለቲከኞች ሲተቹት ተንታኞች ፖለቲካዊ መልዕክት እንዳለዉ ያመለከቱ ነዉ።
የግብፅ ፍርድ ቤት የጀርመኑ መንግስታዊ ያልሆነ ተቋም ኮንራድ አደናወር ሁለት ጀርመናዉያን ሠራተኞች ላይ የእስራት ቅጣት መበየኑ የጀርመን ፖለቲከኞች ሲተቹት ተንታኞች ፖለቲካዊ መልዕክት እንዳለዉ ያመለከቱ ነዉ።