በየፊናችን እየተማረርን መማራችን ለበጎ ነው

ይነጋል በላቸው

እቲ ናይ ቀደም ሰላም ዘመን ክምለስ፤

ሰላም ኢልና ንዝመር ብሃደ መንፈስ። …
(ከኤርትራው ተወላጅ ድምጻዊ ርዕሶም ገ/እግዚአብሔር የዘፈን ግጥም የተወሰደ)

ይሄ ኢሣት የሚባል ቴሌቪዥን በትዝታ ባህር እያስዋኘ ጊዜየንም ዕንባየንም እያስጨረሰኝ ነው። በግማሽ ሜትር ርቀት እሱው ጋ – እቲቪው አጠገብ – ከተደቀንኩ የሚያስነሳኝ የለም። ቤቴ ሁሌ በአምባጓሮ እንደታመሰ ነው። ቤተሰብ የሚፈልገውና እኔ የምፈልገው ለየቅል በመሆኑ ትንሹ አምባገነን ሆኛለሁ። ለነገሩ አምባነንነት የሚጀምረው ከቤት ነውና ይቺ ተፅዕኖየ እየተሰማችኝ መጥታለች። ምን ላድርግ?

ሙሉውን አስነብበኝ …